↓ Skip to Main Content
Mereja Amharic

Main Navigation

  • Home
Mereja Amharic

Off Canvas Menu

  • Home

የግራፊቲ ጽሁፎች በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ ታዩ! አዲሱ የትግላችን አርማ ጥቅም ላይ ውሏል:: ድምጻችን ይሰማ!

Minilik Salsawi September 9, 2015 Tagged with Adama, Adiss Ababa, Ethio Muslims, EthioMuslims, Ethiopia, Minilik Salsawi, Struggle Logo
የግራፊቲ ጽሁፎች በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ ታዩ! አዲሱ የትግላችን አርማ ጥቅም ላይ ውሏል::  ድምጻችን ይሰማ!

የግራፊቲ ጽሁፎች በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ ታዩ! አዲሱ የትግላችን አርማ ጥቅም ላይ ውሏል
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EthioMuslims‬ ‪#‎Strugglelogo‬ ‪#‎Grafitti‬ ‪#‎AddisAbaba‬ ‪#‎Adama‬

አዲሱን የትግላችንን መለያ አርማ ያንጸባረቁት እኒሁ የግራፊቲ ስራዎች በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የተጻፉ ሲሆን ተጽፈው ያደሩትም ማክሰኞ ጠዋት ጳጉሜ 3/2207 በሌሊት መሆኑ ታውቋል፡፡ መንግስትም እንደተለመደው በደልን ከመግታት ይልቅ የትግሉን ጽሁፎች ማጥፋቱ ላይ ማተኮርን መርጧል፡፡

ትግላችን እስከድል ደጃፎች በአላህ ፈቃድ ይቀጥላል!
ድምጻችን ይሰማ! አዲሱ የትግላችን አርማ በግራፊቲ ጽሁፎቹ ጥቅም ላይ ውሏል!
ረቡእ ጳጉሜ 4/2007 ‪#‎MinilikSalsawi‬

 

10505568_1027533123964710_7077562498195115557_n12003005_1027533100631379_683083402712659959_n 12003038_1027532927298063_3799472358192606176_n 12003239_1027533283964694_3774439191252692428_n

Copyright © 2026 Mereja Amharic

Copyright © 2026 Mereja Amharic