አሜሪካ ዜግነቱ አሜሪካዊ የሆነ የአልቃይዳ አመራር ገደለች
አንዋር አል አውላኪ የተባለ ትውልደ የመናዊ የአልቃይዳ ታዋቂ ሰባኪ ባለፈው ዓርብ በየመን ተራራማ ሥፍራ መገደሉ ሲሰማ፣ ዜናው በድፍን ዓለም ዳር እስከዳር …
አንዋር አል አውላኪ የተባለ ትውልደ የመናዊ የአልቃይዳ ታዋቂ ሰባኪ ባለፈው ዓርብ በየመን ተራራማ ሥፍራ መገደሉ ሲሰማ፣ ዜናው በድፍን ዓለም ዳር እስከዳር …
‹‹ያለባቸው ዕዳ ተሰልቶ ይከፍላሉ በሕግም ይጠየቃሉ›› የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን‹‹ስህተቱ የእኛ ሳይሆን የቆጣሪ አንባቢዎች ነው›› የ
አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ የኅብረት ኢንሹራንስ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ናቸው፡፡ በዚህ የኃላፊነት ቦታ ላይ 17 ዓመታትን አስቆጥረዋል፡፡ የዚህ ኢንሹራንስ ኩባን
የፌዴራል መንግሥት በእስካሁኑ ሒደት ከክልሎች በውክልና ከተረከበው የግብርና መሬት ውስጥ፣ ለ25 የአገር ውስጥና የውጭ ኢንቨስተሮች 454,099 ሔክታር መሬት መስ…
በአንድ አገር ውስጥ የተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶች መኖር የማያምር ፖለቲካ አይደለም፡፡ በዴሞክራሲያዊ፣ በሰላማዊና በሕጋዊ መንገድ ከተካሄደና የአገር…
-“በሴራና በሕገወጥ መንገድ ድርጅቱን ለመቆጣጠር የሚደረግ ጥረት ነው” የድርጅቱ መሥራች”ችግሮቹ ሰፊና ውስብስብ ናቸው” የበጎ አድራጎትና ማኅበራት ኤጀንሲ
– “ማስጠንቀቂያ ሰጥተናል ወደነበረበት ካልተመለሰ እንዘጋዋለን” የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮየጊብሰን ዩዝ አካዳሚ ትምህርት ቤት ወላጆች ከ5ኛ ክፍል
– ደበበ እሸቱ ቤተሰቦቹን በበቂ ሁኔታ ማግኘት አልቻለምየፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አባል የሆኑት አቶ ኦልባና ሌሊሳና አቶ በቀለ ገ
የ13 ዓመቷን ኢትዮጵያዊት ሕፃን አሜሪካ ውስጥ ገድለዋል የተባሉ ባልና ሚስት ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡
የግሊምፕስ ኤክስፔራንሺያል ለርኒንግ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
አቶ እስክንድር ካሳ የመርከበኛ ትምህርትን ለሦስት ዓመታት በህንድ አገር ከተከታተሉ በኋላ በ
በመከላከያና በፖሊስ የሙዚቃ ባንዶች በቀረቡ ጣዕመ ዜማዎችና በብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ አሸብርቆ ያረፈደው ስታዲዮም ፀጥ ረጭ ብሏል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የኤርትራ መንግሥት መሪ ኢሳያስ አፈወርቂ እያደረጉት ያለው እንቅስቃሴ ልዩ ትኩረትና ጥንቃቄ የሚያስፈልገው ነው፡፡ ከምናውቀው የወትሮው ድን
– ‹‹አውሮፕላኑ ከመውደቁ በፊት ቡርቱካናማ ፍንዳታ ተመልክተናል›› የራፊቅ ሃሪሪ ኤርፖርት የበረራ ተቆጣጣሪዎች- የሊባኖስ ባለሥልጣናት የተጠየቁዋ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ተወስኖ ሲካሄድ የቆየው የወርቅ ግብይት፣ በተመረጡ አራት የክልል ከተሞች እንዲካሄድ በተላለፈው መመርያ…
የአሜሪካና የአውሮፓ ኢኮኖሚ ለሁለተኛ ጊዜ አዘቅት ውስጥ እየገባ መሆኑን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ዋነኛ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ የሆነው ቡና ገበያ እንዳያጣ መን
በአዲሷ ደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ባህል ለማስተዋወቅ በመጓዝ ላይ የነበሩት በብዛት የሕወሓት ታዋቂ ታጋዮች የሚገኙበት የአርቲስቶች ቡድን በገጠመው የተሽ
በተለያዩ የኦሮሚያ ፍርድ ቤቶች ላይ ከሕግ አግባብ ውጭ ውሳኔ እንደተወሰነባቸው በመግለጽ ቅሬታ ባቀረቡ 246 ባለጉዳዮች ምክንያት፣ በሥነ ምግባር ጉድለት በ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ የከተማዋ ማኅበራት ተወካዮች ጋር ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ስብሰባ፣ በከተማው ውስጥ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ …
በተሽከርካሪ አደጋ የጉዳት የሚያጋጥማቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች ከታኅሣሥ 1 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ ሁሉም የጤና ተቋማት ተቀብለው የሕክምና አገልግሎት እንዲ
አዲስ አበባ ውስጥ ይዘረጋል ተብሎ የሚጠበቀው የባቡር መስመር ከሚያልፋባቸው መስመሮች አንዱ በሆነው ከመገናኛ ጦር ኃይሎች ድረስ ባለው መንገድ ላይ፣ ተላ
– የሆስተሷን ዓይኖች ያጠፋው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ‹‹በመጠጥ ሞቅታ ተገፋፍቼ ነው፤ ንብረቴን ለማስጠበቅ ዋስትና ይፈቀድልኝ›› የሆስተሷ የቀድሞ ባለ…
ሊቢያን በአሁኑ ወቅት እያስተዳደሩ ያሉት ኃይሎች፣ በቅርቡ በሊቢያ አዲስ መንግሥት እንደሚመሠረት ዓርብ አስታወቁ፡፡
“ኃይል የሚቋረጠው የማከፋፈያና ማሰራጫ መስመሮችን እየሠራን ስለሆነ ነው” የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽንከ2003 ዓ.ም. መጨረሻ ጀምሮ በድንገት እ
• ኢሕአዴግና መኢብን አቋማቸው አንድ በመሆኑ አላቀረቡምየጋራ መድረክ ለመመሥረት ተስማምተው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የጋራ መድረክ የመሠረቱት 55 የፖለቲካ
መንግሥት በአገሪቱ ያሉ የሲሚንቶ ፋብሪካች ሙሉ በሙሉ የኃይል ፍላጎታቸውን ከድንጋይ ከሰል እንዲያሟሉ አዘዘ፡፡
ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (ቅንጅት) የሚባለው ፕሬዚዳንት አቶ አየለ ጫሚሶ ‹‹ፓርቲያቸውን ከድተው ወደ ውጭ አገር ተሰደዋል›› ከተባሉ ከአራ
የቤት ሠራተኞችንና በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የሠለጠኑ ባለሙያዎችን ጨምሮ፣ በየወሩ ከ45 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያንን መውሰድ እንደሚፈልግ የሳዑዲ ብሔራዊ አ
– ‹‹መንግሥት ድርጊቱን ካላቆመ ዓመፅ ይከሰታል›› አንድነት- ‹‹በሽብር የሚጠረጠሩትን በቁጥጥር ሥር ማዋሉ ይቀጥላል›› መንግሥትመንግሥት የአንድ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በሚያስተዳድራቸው ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ‹‹የአመለካከትና የ
መንግሥት የዊኪሊክስን መረጃና የመረጃ ምንጮች መሠረተ ቢስ ናቸው አለ
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት በአዲስ አበባ ተቀማጭ ከነበሩ የአሜሪካ አምባሳደ…
ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ግብዓት የሆኑ ምርቶችን ለማምረት የሚያስችሉ ፋብሪካዎችን ገንብተዋል፡፡ ያቋቋሟቸው ማምረቻዎች ከአነስተኛ የኮንስትራክሽን ዕቃ
እ.ኤ.አ. 2010 መጨረሻ አካባቢ በመንገድ ላይ ሆኖ ፍራፍሬ በመሸጥ የሚተዳደረው የ26 ዓመቱ ቱኒዚያዊ መሐመድ ቦአዚዝ ከአገሪቷ የፀጥታ አካላት በደረሰበት ተፅዕ
በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ የኢኮኖሚ ቀውስ አለ፡፡ ዛሬና ነገ መሻሻል ያሳያል ተብሎ ቢጠበቅም መባባስን እንጂ መሻሻልን እያሳየ አይደለም፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት በ2003 የበጀት ዓመት መባቻ ግድም ይፋ ያደረገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማስፈጸም፣ የአቅም ድጋፍ የሚሰጥ አዲስ ስትራቴጂ…
– ‹‹በግምገማው የተዘጋ የትምህርት ተቋም የለም›› የግል ከፍተኛ ተቋማት ቦርድየትምህርትን ጥራት ከማረጋገጥ አኳያ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥ
በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት መጀመርያ ሲያካሂድ የቆየውን የሲሚንቶ ፋብሪካ ማስፋፊያ ግንባታ ያጠናቀቀው ሙገር ሲሚንቶ ኢንተርፕራይዝ፣ እያመረተ ከሚገኘው…
‹‹ዋጋው ካልቀነሰ ምርት ለማቆም እንገደዳለን›› ፋብሪካዎች‹‹ባያዋጣቸው ኖሮ አይገዙም ነበር›› ቆዳ አቅራቢዎችየዘመን መለወጫን ተከትሎ የበግ ቆዳ…
– በዋጋ መናር ምክንያት የማዳበሪያ ጨረታ ተሰረዘየብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በአገሪቱ የመጀመሪያ የሚሆኑትን ሁለት የማዳበርያ ፋብሪካዎችን…
– ሥራ አስኪያጇ በ75 ሺሕ ብር ዋስ ተፈቱ ከውጭ የሚገቡና ጊዜያቸው ያለፈባቸውን እሽግ ምግቦችንና መጠጦችን ለተጠቃሚዎች ሲሸጥ እጅ ከፍንጅ ተይዟል በሚል ታሽ…
ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በተደራጀ የሽብርና የአመፅ ድርጊት ለማፈራረስ ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል በሚል፣ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው
የቢዝነስና የሰው ብልጽግና ሥልጠና ድርጅት ዳይሬክተር
አቶ አደራ አብደላ በቀድሞ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት በጉራጌ ዞን ጉብሬ ውስጥ በ1964 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የመጀ
በአሁኑ ጊዜ በኅብረተሰባችን ውስጥ የተለያዩ ስሜቶች አሉ፡፡ ሁሉም የዓባይ ግድብ እውን ሆኖና ተግባር ላይ ውሎ ኃይል ሲያመነጭ ማየት ይፈልጋል፡፡
‹‹ማዕቀቡ የኢትዮጵያ የተናጠል ጉዳይ አይደለም›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ዳግመ…
– የፀረ ሙስናና የፖሊስ ኮሚሽነሮችም ተነስተዋል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰብስቤ ንሳፄ ጋስ፣ የክልሉ ሥራ አስ
– አምስት የተዘጉ ተቋማት ተማሪዎች ጉዳይ አሳሳቢ ሆኗል- ቦርዱ ዛሬ ተወያይቶ አቋም ይወስዳልየከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የግል ከፍተኛ ት…
– ገበያ ውስጥ የስኳር እጥረት ተከስቷል- በስኳር ላይ ተጥሎ የቆየው ኤክሳይዝ ታክስ ተነሳስኳር ኮርፖሬሽን ለገበያ ስኳር የሚያቀርብበትን የጨረታ አሠራር በ…
በሚመለከተው አካል ባልፀደቀላቸው የራሳቸው መመርያ የሠራተኛ ድልድል የሚያደርጉ አንዳንድ የመንግሥት ተቋማትን ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡
በኮሎኔል ጋዳፊ ልጅ በሐኒባል ጋዳፊ ሚስት አሰቃቂ በደል የተፈጸመባት ኢትዮጵያዊቷ ሸዋዬ ሞላ ትሪፖሊ ውስጥ ሕክምና እየተከታተለች ነው::
የልኳንዳ ነጋዴዎች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቄራ አካባቢ በሚገኘው የቁም ከብት ገበያ ውስጥ ያካሂዱ የነበሩትን የከብት ግዥ ትተው፣ በሌሎች የገበያ …
– ነዋሪዎች ለአራት ሰዓታት መተላለፊያ መንገድ ዘግተው ነበርከአዲስ አበባ በ160 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በስተደቡብ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በሚገኘው የዝዋይ ከተ…