የዓለም ባንክ የትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን የሚደግፍ ስትራቴጂ እያረቀቅኩ ነው አለ Ethiopian Reporter September 14, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ መንግሥት በ2003 የበጀት ዓመት መባቻ ግድም ይፋ ያደረገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማስፈጸም፣ የአቅም ድጋፍ የሚሰጥ አዲስ ስትራቴጂ እያረቀቀ መሆኑን የዓለም ባንክ አስታወቀ፡፡