በዓለም ኢኮኖሚ መናጋት ኢትዮጵያ አዳዲስ የቡና ገበያዎችን እየፈለገች ነው Ethiopian Reporter September 28, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የአሜሪካና የአውሮፓ ኢኮኖሚ ለሁለተኛ ጊዜ አዘቅት ውስጥ እየገባ መሆኑን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ዋነኛ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ የሆነው ቡና ገበያ እንዳያጣ መንግሥትና የቡና ነጋዴዎች አዳዲስ የገበያ መዳረሻዎችን በመፈለግ ሥራ ላይ ተጠምደው ሰንብተዋል፡፡