የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተወካዮች ለአስተዳደሩ ቅሬታዎችን አቀረቡ Ethiopian Reporter September 28, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ የከተማዋ ማኅበራት ተወካዮች ጋር ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ስብሰባ፣ በከተማው ውስጥ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ የኑሮ ውድነት መባባስና የመኖርያ ቤቶች ችግሮች እንዳሉ ቅሬታ ቀረበለት፡፡