የምግብ እጥረትና ኢትዮጵያ መንግሥት የርዳታ ጥያቄ DW Amharic February 8, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ኢትዮጵያ ዉስጥ ዘንድሮ 2.8 ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ ርዳታ ያስፈልገዋል።ለችግረኛዉ ሕዝብ የስድስት ወር ቀለብ ለመግዢያ ደግሞ 227 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልጋል