የ10 ሺሕ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣ ዛሬ ይወጣል Ethiopian Reporter February 6, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በውድነህ ዘነበ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት በይፋ የ10,000 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለነዋሪው እንደሚያከፋፍል አስታወቀ፡፡