የግብጻውያን ተቃውሞ እና የጦር ኃይሉ ሚና

በፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ ላይ የተነሣው ሕዝባዊ ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው። በሌላ በኩል ፕሪዝዳንት ሆስኒ ሙባረክ ለጤና ምርመራ ወደ ጀርመን ሊሄዱ እንደሚችሉ ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ዘግቧል።