የምክር ቤት እንደራሴዎች ጥያቄዎችና የጠ/ሚ መለስ መልስ

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ዛሬ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደራሴዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄ መልስ ሰጡ።