የኢትዮጵያ ሥልጣኔ መነሻው፣ ጉዞውና መድረሻው (ጌታቸው ኃይሌ)
መግቢያ
የዓባይ ወንዝ ከምንጩ ላይ ትንሽ ነው፤ ከብዙ የኢትዮጵያ ታላላቅ ወንዞች አይበልጥም። ኢትዮጵያን ሲለቅ ግን ግዙፍ ሆኖ ነው። ምንም እንኳ”ዓባይ” ቃ
መግቢያ
የዓባይ ወንዝ ከምንጩ ላይ ትንሽ ነው፤ ከብዙ የኢትዮጵያ ታላላቅ ወንዞች አይበልጥም። ኢትዮጵያን ሲለቅ ግን ግዙፍ ሆኖ ነው። ምንም እንኳ”ዓባይ” ቃ
ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም
አስተሳሰብና ጉልበት (ሕገ አራዊት)
በረከትን በደንብ የሚያውቀው ያሬድ ጥበቡ ሙልጭ አድርጎ ነግሮታል፤ ያሬድ ከዚህ በፊትም ስለ…
ያዕቆብ ኃይለ ማርያም (ዶ/ር)
አፍሪቃውያን በአረቦች እየተፈነገሉ ለነጮች ተሽጠው ባህር ሲሻገሩ ንብረታቸውም ወደ አውሮፓና አሜሪካ ሲጋዝ ብዙ ምዕተ ዓመታት…
መግቢያ
በጄኔራል ከማል ገልቹ የሚመራዉ ኦነግ «ኦሮሞ የኢትዮጵያ ግንድ ነዉ። ቅርንጫፍ ከግንድ ይገነጠላል እንጂ ግንድ ከቅርጫፍ አይገነጠልም» በሚል፣ የ
አቤ ቶክቻው
ከመጀመሪ በፊት… በተለያየ ግዜ በተለያየ መልኩ ተግቼ እንድፅፍ ያገዛችሁኝ እና፤ “አይዞህ ከጎንህ ነን” ያላችሁኝ ወዳጆቼ በርካታ ናችሁ። እ
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሳር ቅጠል፤ ግማዱ፤ ተፍተለተለና፤ ሽምቀቅ ማተብ ሆነ፤እምነቱ፤ቀረና፤ በላይን ሰቀሉት፤የላቀውን ጀግና፤ ከጠላት ባዳናት፤በአገሩ፤መዲና፤ በግፍ፤ተሰቀለ፤‘እሙን ዋስ’፤ጠፋና፤ ማነቆ አደባባይ፤የትውልድ ገመና፤ ስቅላት ውለታው፤እርግምት ሆነና፤ ብርክ መዳህ ጀመርን ነፃነት፤ልመና፤ ያውም ከባዕድ አገር ተሰፍሮ፤በቁና፤ በላይ እምቢ ብሎ አኛ እጅ ሰጠንና፤ እንጠፋፋለን ‘በአሳር’፤ እንደገና፤ ይድረስ፤ለአገር ዳኛው፤‘ሕዝቡ በደፈና’፤ ዛሬም ‘ክህደታችን’፤አልተፋቀምና፤ ጀግኖች፤እየገብርን፤‘ቃሊቲ፤ ቀጠና’፤ ስንት ‘በላይ’ ሰቅለን እንሰይም ጐዳና፤ ሰንሰለት እንስበር ጸንተን እንቁምና። በዘመነ ንጉሥ፤‘በግርማሜ’፤ሞት፤ […]
አገራችን ብዙ ችግሮች ነበሩባት አሉዋትም፡፡ አንዳንዶቹ ችግሮች እየተቃለሉ በመሄድ ላይ ናቸው፡፡
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቦሌ ጉምሩክ ጣቢያ በኦፕቲካል ፋይበር ብልሽት ምክንያት ከ40 እስከ 50 ሚሊዮን ብር ገቢ ማጣቱን አስታወቀ፡፡
አቶ ሙሼ ሰሙ፣ የኢዴፓ ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የባንክ ባለሙያ
ባለፈው ዓመት የነበረው የመንግሥት የውጭ ብድር 134 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ ይህ አኅዝ በዚህ ዓመት ወ
ለዓመታት የአዲስ አበባና የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤቶችን ሲያናቁር በነበረው የባለሰባት ፎቅ ሕንፃ የባለቤትነት ጥያቄ መፍትሔ ያመጣል ተብሎ፣ በብሔራዊ ን…
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብት ኤክስፐርቶች፣ ኢትዮጵያ ያፀደቀችው የፀረ ሽብር ሕግ የመናገር ነፃነትን ለማፈን እየዋለ ነው ሲሉ የ
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የላንቻ አካባቢ ማዛዥ ጣቢያ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ግርማ ሰንበቶን ጨምሮ አራት ግለሰቦች በተመሠረተባቸው የሙስና ወንጀል በእስራት…
በመላው አገሪቱ 350 ሺሕ አባላት ያሉት የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር (ኢመማ) ለመንግሥት ያቀረበው የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉ…
– አቶ ኤርሚያስ ውሳኔውን በመቃወም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤት ብለዋልየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዘመን ባንክ ዋና አደራጅና የቦርድ ሊቀመንበር በመሆን
የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣው አዋጅ በአገሪቱ የሚገኙ ባንኮች ለሰጡት ብድር የያዙትን መያዣ (ኮላተራል) ዋጋ እንደሚያሳጣው ያሰጋው የኢትዮጵያ ባን
በአገሪቱ ከሚገኙ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ትልቁ የሆነው ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካ ዛሬ ይመረቃል፡፡ ግንባታው 38 ወራት የፈጀው ፋብሪካ 351 ሚሊዮን ዶላር ወጥቶበታል…
መግቢያ በጄኔራል ከማል ገልቹ የሚመራዉ ኦነግ «ኦሮሞ የኢትዮጵያ ግንድ ነዉ። ቅርንጫፍ ከግንድ ይገነጠላል እንጂ ግንድ ከቅርጫፍ አይገነጠልም» በሚል፣ የኢትዮጵያን አንድነት ተቀብሎ፣ ለኦሮሞ ባህልና ቋንቋ መስፋፋት፣ ለዜጎች ሁሉ መብት መከበር፣ ከተቀረዉ ኢትዮጵያዊ ወንድሙ ጎን በመቆም ትግሉን እንደሚቀጥል ይፋ አድርጓል። ይህ ከኦነግ ዘንድ ይፋ የተደረገዉ የፖለቲካ አቋም ለዉጥ ፣ ኦሮሞ ነን የሚሉትን ጨመሮ በበርካታ ኢትዮጵያዉያን ዘንድ ከፍተኛ […]
አፍሪቃውያን በአረቦች እየተፈነገሉ ለነጮች ተሽጠው ባህር ሲሻገሩ ንብረታቸውም ወደ አውሮፓና አሜሪካ ሲጋዝ ብዙ ምዕተ ዓመታት እንዳስቆጠሩና ከሃያ ሚልዮን ያላነሱ አፍሪቃውያን በዓለም ዙሪያ እንደተበተኑ ታሪክ ዘግቦአል፡፡ እነዚህኑ አፍሪቃውያን ባህር ማዶ ለማሸጋገር፣ በመርከብ ውስጥ ከታጨቁበት ቀን አንስቶ የተለያዩ ግብታዊ አመጽ ቢያካሄዱም ወደ ካሬ ቢያን የተጋዙት ባሮች እንዲሁም ዘግይተው ነፃ የወጡት ተሳብስበው በ18ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ መላው ጥቁር […]
በይግባኝ ባይ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤና በመልስ ሰጪ ተከሳሽ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማኅበራት ኤጀንሲ መሃል የተጀመረዉን ክርክር ዛሬ ለዉሳኔ…
የዓለም ዜና
ጀርመናዊዉ አማረኛ ተናጋሪ ዶክተር አንድርያስ ቬተር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን አጠናቆ ወደ ከፍተና የትምህርት ተቋም ከመግባቱ በፊት የሁለት አመት የሲቪ…
የዶይቼ ቬለ የመገናኛ ብዙሃን የድረ-ገጽ አገልግሎት በተሰኘዉ አዲሱ የኢንተርኔት አድራሻ በአዲስ ንድፍ ከቴሌቭዥን መረሃ-ግብር ጋር በመጣመር ከመጭዉ ሰኞ
(click here for pdf)ሰው ሲደክመው እና ሲርበው ምን ይመስላል? ይህንን ለማወቅ ወደዚች መንደር በመግባት ላይ ያለውን መንገደኛ ማየት ብቻ ይበቃል፡፡ ዓይኖቹ ከፊቱ
የኔዘርላንድ መንግስት በአገሪቱ የጫት ንግድን ለመከልከል ማቀዱን አስታውቋል። ይኸው የኔዘርላንድ መንግስት ዕቅድ ከብዙው ህብረተሰቡ ድጋፍ ቢያገኝም ዕ
(መግባቢያ፤ በዚህ ጽሁፍ ‘ሐበሻ’ ማለት ኢትዮጵያዊ፣ ‘አምልኮ’ ማለትም የተጋነነ አድንቆት የሚል ትርጉም ብቻ አላቸው፡፡) ‹የፈረረንጅ አምልኮበኢትዮጵ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሲሞላልኝ በሳምንት ካልሆነልኝ ደግሞ በአስራ አምስቱ ሰላምታዬን ካሉበት የማደርሳቸው ወዳጆች አሉኝ። ለአገር ምድሩ ሳይሆን በጣት የሚቆጠሩ። ከእነዚህ መካከል አንዱ የሙያ ባልደረባዬ ኤልያስ ወንድሙ ነው። ትውውቃችን የመንገድ ላይ አይደለም። የኔዎቹ የነፃ ፕሬስ አባላትና የሃገሬ ሰላም ወዳድ ኃይሎች በግፈኞቹ የሕወሃት አባላትና ሹመኞች የሚሰደዱበት የሚታሰሩበት ብሎም የግፍ ፅዋ የሚቃመሱበት በእነዚያ የትግል፣ የፈተናና የፍልምያ ዓመታት የልብ ወዳጅና ለእውነት የቆሙ […]
ክፍሌ ሙላት (የኢነጋማ ፕሬዝዳንት) – በግል
ሲሞላልኝ በሳምንት ካልሆነልኝ ደግሞ በአስራ አምስቱ ሰላምታዬን ካሉበት የማደርሳቸው ወዳጆች አሉኝ። ለአገር
– መድረክ የአደባባይ ስብሰባ እጠራለሁ እያለ ነው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ባለፈው እሑድ የሊዝ አዋጅን ለመቃወም የጠራው ስብሰባ ሳይካሄድ ቀረ፡፡ ነገር ግን ይኼንኑ ስብሰባ የፊታችን እሑድ ለማካሄድ ዕቅድ ይዟል፡፡ ፓርቲው አዲሱ የሊዝ አዋጅ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ በሚመለከት ከምሁራን ጋር ለመምከር በእየሩሳሌም ሆቴል ስብሰባ መጥራቱ ይታወሳል፡፡ ይህንን ስብሰባ ለማካሄድ የፓርቲው መሪዎችና ምሁራን በማለዳ በሆቴሉ ቢደርሱም፣ የሆቴሉ […]
“የምክር ቤቱ አሠራር ዴሞክራሲያዊ አይደለም”
ብዙሃኑ የአውሮፓ ሕብረት ዓባል መንግሥታት መሪዎች ብራስልስ ላይ ባካሄዱት ጉባዔ ከትናንት በስቲያ ጥብቅ የበጀት ቁጥጥርን በሚያሰፍን አንድ ውል ለመስማማ…
ኤርትራ ውንጀላዎቹን ውድቅ እያደረገች ማዕቀቦቹን ታወግዛለች፡፡
ባለፈው ሳምንት ሳይንስና ኅብረተሰብ ቅንብራችን፣ በዩናይትድ እስቴትስ ከሚኖሩ
አጋቾቹ ማንናቸዉ? አርዱፍስ የትነዉ-የሚል ነበር። ሰሜን ምሥራቅ-ኢትዮጵያን ይጎበኙ የነበሩ አዉሮጳዉያንና አስጎብኚዎቻቸዉን የገደለ እና ያገተዉ ወገን ማ…
አይኤፍሲ የዓለም ባንክ ግሩፕና በታዳጊ አገሮች ለሚንቀሳቀሱ የንግድ ተቋማት የብድር አገልግሎት የሚያቀርብ ተቋም ነው፡፡
ሰሞኑን በአዲስ አበባችን የተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ከሌሎቹ ያለፉት ጉባዔዎች ለየት የሚያደርገው፣ አዲሱ የኅብረቱ ዘመናዊ ሕንፃ በመገ
የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ከትናንት በስቲያ ከመጠናቀቁ በፊት ለአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበርነት የምርጫ ውድድር ተካሂዶ ነበር፡፡
– መድረክ የአደባባይ ስብሰባ እጠራለሁ እያለ ነውአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ባለፈው እሑድ የሊዝ አዋጅን ለመቃወም የጠራው ስብሰባ ሳይ…
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በዚህ ዓመት ያከናወነው የቁርጥ ግብር የመረጃ ማሰባሰብ ሥራ የፍትሐዊነት ችግር የታየበት መሆኑን፣ የገቢዎችና ጉ
የአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቢል በርንስ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋር በዲሞክራሲና በሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ ገንቢ ውይይት ማድረጋቸው
“በሞባይል ስልክ ሒሳብ የማስገባት ችግር ለሁለት ሳምንት ይቆያል” ኢትዮ ቴሌኮምካለፈው ወር ጀምሮ የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ሒሳብ ወደ ተንቀሳቃሽ ስልክ (
በቅርቡ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር ሲጓዝ በነበረው የስካይ ባስ አክሲዮን ማኅበር አውቶቡስ ላይ በደረሰው አደጋ፣ የሦስተኛ ወገን አስገዳጅ የመድን ሽፋን ተ
ሰላሳ አምስት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች በሕገወጥ መንገድ ወንድና ሴት ተቀላቅለው ተሰባስበዋል በሚል የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ሊጠርዛቸው መሆኑን ሂዩ
‹‹የፓርኪንግ ታሪፍ በ30 ደቂቃ እስከ አራት ብር መሆኑ የተጋነነ ነው›› አሽከርካሪዎች
በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ
በሐዋሳ ከተማ በፓርኪንግ ሥ
click here for pdf  …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ