በአዳማ 45 ክሊኒኮችና የመድኃኒት መደብሮች ታሸጉ
የአዳማ (ናዝሬት) ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ጉድለቶች አሉባቸው ያላቸውን 21 ክሊኒኮችና 24 የመድኃኒት መደብሮችን አሸገ፡፡
የአዳማ (ናዝሬት) ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ጉድለቶች አሉባቸው ያላቸውን 21 ክሊኒኮችና 24 የመድኃኒት መደብሮችን አሸገ፡፡
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ተመስገን ደሳለኝ
“ክልምኖም ይስምዑኒ!!!”
“(እስኪ ልለምንዎ አንዴ ይስሙኝ)”
…እያልኩ ያለሁት ‹‹አባታችን ሆይ›› አይደለም፤ ‹‹መለስ ሆይ!›› ነው።
ደረጀ ሀብተወልድ-ሆላንድ
አቶ መለስ ዜናዊ ሰሞኑን ለፓርላማቸው የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ማቅረባቸውን ተከትሎ፤ከብቸኛው የ
የዛሬው የወጣቶች ዝግጅት በአደንዛዥ እፅች ላይ ነው ያተኮረው። ባለሙያዎች እንደሚገምቱት እስከ 15 ከመቶ የሚሆነው የኢራን ህብረተሰብ የአደንዛዥ እፅ ሱሰ
አቶ መለስ ዜናዊ በሚቆጣጠሩት ፓርላማ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት፣ በኤርትራ ጉዳይ ላይ ሰፋ ያለ ገለጻ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ሕዝብ እና የኤርትራ ህዝብ ወንድማማች ሕዝቦች እንደሆኑ የገለጹት አቶ መለስ ያላቸው ጠብ በስልጣን ላይ ካለዉ ቡድን ጋር እንደሆነም አስረድተዋል። የኤርትራ መንግስት አካባቢዉን የማተራመስ ሥራ እየሰራ እንደሆነ የተናገሩት አቶ መለስ፣ እንደዚያም ሆነ ግን ከአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በማንኛዉም […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የጋራ ዓላማዎች ምንድናቸው? እውነት የጋራ ግቦች አሉን? ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ፍትሕ ነጻነት እኩልነት ብልጽግና ሁሉም ሰው እመኛለሁ ይላል። ይኼንኑም እውን ለማድረግ በተናጠልና ተበታትኖ ከመልፋት በጋራ ተደራጅቶ የጋራ ዓላማ ሰንቆ መታገል አማራጭ የለውም እያለ ደቂቁም ግዙፍም የፓለቲካ ድርጅት ይሰብካል። ታዲያ ልምዳችን የሚመሰክረው ይኼንኑ ነው? ለመሆኑ የጋራ ዓላማ ምንድ ነው? እንዴትስ ይገነባል? የጋራ ዓላማ ባለቤቶችስ እነማን ናቸው? መጋራትና […]
ለማንበብ ኢዚህ ይጫኑ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ለፓርላማ ላሰሙት ሪፓርት ከምክር ቤት ተወካዮች የቀረበዉን ጥያቄና ጨምሮ መለስካቸዉ አመሃ ያጠናቀረዉን ሪፓርት ያደምጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ “በፖለቲካ ተቃውሞ ስም የአገር ደህንነትን የሚፈታተኑ ግለሰቦችን” መቅጣት እንደሚቀጥል ለፓርላማ ተናገሩ።
አንድነት ፓርቲ የሊዝ አዋጁ እንዲሻር ጠየቀ
ወደ ኢትዮጽያ እና ኬንያ በመጓዝ የዶሎ አዶን እንዲሁም ካኩምን የረሃብተኞች ካንፕ ጎብኝቶ የተመለሰዉ የጀርመን ሸንጎ አባሎች የልዑካን ቡድን ስለጉዞዉ በ
የይሮ ሸርፍ ተጠቃሚ አገር ሚኒስትሮች በግሪክ ቀዉስ ላይ ትናንት ምሽት ባደረጉት ስብሰባ ግሪክ ከገባችበት ቀዉስ ለመዉጣት ተስማማሁበት ስትል ለአዉሮጳ አ
ዘፍጥረት 29÷11-16 (በግዕዝ)በሚያውቁት ቋንቋ መናገር አንጀትን ያርሳል፡፡ ለዚህም ነው አንዳንዶቻችን በውጭ ቋንቋ፣ ከውጭ አገር ሰዎች አውርተን ስናበቃ ነፃ
ለማንበብ እዚሕ ይጫኑ
የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ፤ ኮምፒዩተራቸውን ከፍተው ከአንድ ድረ ገጽ ወደሌላው ያላንዳች ሳንክ መሸጋገር ፤ መቃኘት፣ ሐሳብ መለዋወጥ ፣ ማንበብ ፣መጻፍም
የደንበኞችን እርካታ ከመፍጠር አንፃር ባለፉት ስድስት ወራት የተሣካ ሥራ ማከናወኑን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታውቋል። ቪኦኤ ካነጋገራቸው ደንበኞች አብዛኞቹ ግን ለውጦች ቢኖሩም የጥራት ችግር በዚያው ልክ መጨመሩን ገልፀዋል።
ይህ ፌደሬሽን በሂውስተንና በዳላስ ሁለት ቡድኖች ተመሰረተ። በቀጣዩ አመት ዳላስ ጨዋታው ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ሜዳ በመሄድ የታደምሁ ነኝ። ይህ ፌደሬሽን ሲመሰረት ሁሉም እንደሚያስታውሰው ከቀይሽብር አምልጠውና ተርፈው የመጡ ስደተኞችና ትቂት በዚሁ በዳላስና ሄውስተን አካባቢ ለትምህርት መጠው የቀሩ ወገኖች የጀመሩት ነበር። በቀጣይ አመታት ከተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ከተሞች የተመሰረቱ ቲሞች ወደፌደሬሽኑ በመቀላቀል እድገት እንዲያገኝ አርገውታል። በየአመቱ በአሜሪካ የነጻነት […]
«አሥራ አራቱም ግለሰቦች የተሰማሩበት አቅጣጫ ቢለያይም፤ በመሠረቱ አንድ ሆኖ ያገኘሁት፤ ዜጎች፥ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ በአካባቢያቸው ላለው ችግር መፍትሄ ለማምጣት ራሳቸው መንቀሳቀስ እንደሚችሉና ያንን ደግሞ በአረዓያነት ለማሳየት “ይቺን የራሴን መሥራት እችላለሁ፤” ብለው መነሳታቸው በሁሉም ላይ በጋራ ያየሁት የዝግጅቱ ነፀብራቅ ነበር።» አቶ ጥበቡ አሰፋ ከሰሞኑ የዋይት ሃውስ የለውጥ ሃዋርያ ዕውቅና ተሸላሚዎች አንዱ።
የሶርያ የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች ተቃዉሞ በቀጠለባት የሆምስ ከተማ ጥቃታቸውን ማጠናከራቸውና ሩስያና ቻይናም በተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የቀረበውን …
«አልደፈር ብሎ ራሱን ገደለ፣ ጀግና ሰዉ ሰዉቶ ካሳ መች ከፈለ፣ ከመቅደላ በኩል ጩኸት በረከተ የሴቱን አናዉቅም ወንድ አንድ ሰዉ ሞተ፤ አባት እና እናቱ ካላ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባዔ፣(ኢ ሠ መ ጉ)የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በተካሄደበት ሰሞን፤ ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ጽ/ቤትና ፤ ከአ…
ፕሮ/ር አለማየሁ ገብረማሪያም
ትርጉም፦ ኢትዮጵያ ዛሬ (ኢዛዝክ)
የአእምሮ ውጤቶች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች
አንድ ሰው የሌላን ሰው ቤት ቢያቃጥል ወይንም ጉዳ…
በግሩም ተ/ሀይማኖት
ሀበሻ በየመን ክፍል 10
የምጀምረው በሁለት አሳዛኝ ዜና ነው፡፡ የመን ውስጥ ከሚታተሙት የግል ጋዜጣዎች አንዱ የሆነው አል-ሻራዕ የተባለ…
ይህ ፌደሬሽን በሂውስተንና በዳላስ ሁለት ቡድኖች ተመሰረተ። በቀጣዩ አመት ዳላስ ጨዋታው ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ሜዳ በመሄድ የታደምሁ ነኝ። ይህ ፌደሬሽ
የአፍሪቃ ኤኮኖሚ ዕድገት በዓለምአቀፉ የኤኮኖሚ ቀውስ ሳቢያ ጋብ ቢልና በወቅቱም በኤውሮ-ዞን ችግር ተጽዕኖ ቢደቀንበትም በዕርምጃው እንደሚቀጥል ነው የሚ…
ዴሞክራሲንና ፍትሓዊነትን የሚያበረታታው መንግሥታዊ ያልሆነ የሀንሪኽ በል ድርጅት በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ መልካም ኑሮ የመኖር መብት ሊከበር ይገባል በ
የቀድሞው የሕፃናት ኮሚሽን ኮሚሽነር፣ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ዋና ጸሐፊ የነበሩት ኮሚሽነር ተሠራ ወርቅ ሽመልስና የኢትዮጵያ መንገዶች ኮንስትራ
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ይህ ፌደሬሽን በሂውስተንና በዳላስ ሁለት ቡድኖች ተመሰረተ። በቀጣዩ አመት ዳላስ ጨዋታው ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ሜዳ በመሄድ የታደምሁ ነኝ። ይህ ፌደሬሽን ሲመሰረት ሁሉም እንደሚያስታውሰው ከቀይሽብር አምልጠውና ተርፈው የመጡ ስደተኞችና ትቂት በዚሁ በዳላስና ሄውስተን አካባቢ ለትምህርት መጠው የቀሩ ወገኖች የጀመሩት ነበር። በቀጣይ አመታት ከተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ከተሞች የተመሰረቱ ቲሞች ወደፌደሬሽኑ በመቀላቀል እድገት እንዲያገኝ አርገውታል። በየአመቱ በአሜሪካ የነጻነት […]
ሃኪምዎን ይጠይቁ በአንጀት መታጠፍ በሽታ ምንነትና ህክምና ዙሪያ ከአድማጮች ለደረሱ ጥያቄዎች የባለ ሞያ ምላሽ አፈላልጓል።
ሞያዊ ማብራሪያውን የሚሰጡን …
ከመቶ በላይ አባሎቹ በደቡብ ኢትዮጵያና በሌሎችም ክልሎች መታሠራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ይፋ አደረገ።
«መንግስትን በኃይል ለመናድ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን ተግባር ለማስፈፀም የሚንቀሳቀስ በአሸባሪነት ተወንጅሎ ፍርድ ቤት እንደሚቀርብ ተረጋግጧል። የሆነውም ይሄው ነው።» አቶ መኮንን ካሳ። «ኢትዮጵያ ውስጥ ህግ አቶ መለስ ናቸው።» አቶ ግዛው ለገሰ።
የሴትን ልጅ ግርዛት ለማስቀረት የተጀመረዉ ዓለም ዓቀፍ ዘመቻ በየዓመቱ በጎርጎሮሳዉያኑ የዘመን ቀመር Feb 6 ቀን ይታሰባል። ዕለቱ ትናንት ሲታሰብ፤ የሴትን …
“እኔ ወንጀል አልፈፀምኩም፡፡ ጥፋተኛም አይደለሁም፡፡ ታሪክ ነፃ ያወጣኛል” አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚሐብሄር “ማስረጃ ባልቀረበበት ክስ ፈርዳችሁብኛል” ጋዜጠኛ ውብሼት ታዬ “ይህ የሰው ፍርድ እንጂ የእግዚሐብሄር ፍርድ አይደለም” ወ/ሮ ሂሩት ክፍሌ ባለፉት 20 ዓመት አገራችን በርካታ ክስተቶችን አስተናግዳለች፡፡ በተለይ በፍ/ቤት ዙሪያ ብዙ አሳዛኝም፤ አስገራሚም የሚባሉ ነገሮች ተፈጽመዋል፡፡ በወቅቱ አንድ ግዙፍና ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ በመመስረት፣ በህክምና ሞያቸውና በአዲስ አበባ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ግሪን ፕሮፌት የተሰኘዉ የግብጽን አቋም በስፋት የሚያንጸባርቀዉ ድህረ ገጽ፣ የአባይን ውሃ አጠቃቀም በተመለከተ ጥናት የሚያደርግ ኮሚቴ እንደሚቋቋም ዘገበ። የኮሚቴው አባላት ሁለት ከሱዳን፣ ሁለት ከግብጽ እና ሁለት ከኢትዮጵያ ሲሆኑ፣ አራት በሶስቱም አገሮች ተቀባይነት ያላቸው ባለሞያዎች እንደሚካተቱበት ድህረ ገጹ ያትታል። ኢትዮጵያ ከሌሎች ስድስት የአባይ ተፋሰስ አገሮች ጋር በመሆን ስምምነት መፈረሟ ይታወሳል። በቅርቡም ደቡብ ሱዳን ከሱዳን ተገንጥላ የራሷን […]
የፍኖት ጋዜጣ የአንድነት ፓርቲ ልሳን ናት። ጋዜጣዋን በብዛት ለማተም በስፋት ለማሰራጨት የአንድነት ፓርቲ የገንዘብ ድጋፍዎትን በአክብሮት ይጠይቃል።
ለ…
አቶ መለስ ዜናዊና አቶ ኢሳያስ እስከ አሁን ድረስ የቅርብ ወዳጆች እንደሆኑ የሚጠረጥሩ ብዙዎች ናቸዉ። በተለይም በባድመ ጦርነት ወቅት ሙሉ እልባት ያገኝ የነበረዉን የኤርትራ ችግር እንዲራዘም በማድረጉና የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ስልጣን በማራዘሙ አንጻር አቶ መለስ ዜናዊ ትልቅ ሚና የተጫወቱ ሰዉ መሆናቸዉን የሚረሳ ኢትዮጵያዊ ይኖራል ተብሎ አይታሰብም። በባድመ ግጭት ወቅት አቶ መለስና አቶ ኢሳያስ ችግሩን ለመፍታት በቅርበት […]
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ሩሲያ ያልተቀበለችዉን ረቂቅ የሚተካ ሌላ ረቂቅ ለፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት አባላት አሰራጭታም ነበር።በዩናይትድ ስቴትስ ዘነድ ተቀባይነት አላገኘም።እነ
ግርማ ደገፋ ገዳ
ኢሜይል አስጠላፊ፣ ገዢውን ማኳኳያ ራዲዮ አየር ባለቤት፣ የማወናበጃ መጽሔት አዘጋጅ፣ የተዘረፈ ዶላር አስተላላፊ፣ የፕሮፓጋንዳ ለቅላ
«የትኛውም መንግስት የሽብር አደጋዎችን የመከላከል ግዴታ እንዳበት ግልጽ ነው። ሆኖም የጸረ-ሽብር ህጎች አተገባበር አንዳንዴ የንግግርና የመገናኛ ብዙሃን ነጻነትን መሸርሸር መቻሉን አስመልክቶ ያደረብንን ሥጋት ገልጬላቸዋለሁ።» የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር William Burns
ገዢዉ ፓርቲ በአፋር ክልል ተፈጸመ ባለዉ የሽብር ተግባርን አስመልክቶ፣ አፍቃሪ ሕወሃት የሆነዉ የትግራይ ተወላጆች ማህበር በሰሜን አሜሪካ፣ በሰጠዉ መግለጫ የመለስ አገዛዝ እርምጃ እንዲወስድ ጠየቀ። የገዢዉ ፓርቲ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት፣ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታዉ ምክር ቤት በሻእቢያ መንግስት ላይ ተገቢዉን እርምጃ የማይወስድ ከሆነ ኢትዮጵያ እርምጃ እንድምትወስድ መግለጹን ያስታወሰዉ የማህበሩ መግለጫ፣ የተባበሩት መንግስታት ማእቀብ ቢጥልም የሻእቢያን እኩይ […]
የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ሰንበቱን ወደ ግማቭ ፍጻሜው ቭግግር አድርጓል። ይሄው ትናንትና ከትናንት በስቲያ የተካሄደው ሩብ ፍጻሜ ዙር ግን የሚያሳ
የሶሪያውን ውዝግብ ሰላማዊ እልባት ማግኘት ባለመቻሉ፣ በፕርዚዳንት በሺር አል አሰድ አገዛዝ ላይ ተጨማሪ እርምጃ ይወሰድ ዘንድ የቀረበውን ረቂቅ ውሳኔ ፤
ጀርመን ውስጥ በሙዩኒክ ከተማ የተካሄደው የ 3 ቀናት ዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳይ ጉባዔ ፣ በዐበይትና ጥቃቅን ጉዳዮች ላይ በሰፊው ከመከረ በኋላ፣ ትናንት ማም
(click here for pdf)ሰውዬው እቤቱ ሲገባ ባለቤቱ ያቀረበችለት ምግብ ምንም ሊጥመው አልቻለም፡፡ አንዳች ነገር ጎድሎታል፡፡ አሰበ አሰበና አገኘው፡፡ ቅቤ የለውም