በኦፕቲካል ፋይበር ብልሽት የቦሌ ጉምሩክ 50 ሚሊዮን ብር ያህል ገቢ አጣ

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቦሌ ጉምሩክ ጣቢያ በኦፕቲካል ፋይበር ብልሽት ምክንያት ከ40 እስከ 50 ሚሊዮን ብር ገቢ ማጣቱን አስታወቀ፡፡