ለምሥራቅ ኢትዮጵያ ወገኖቼ ሁሉ

                           

click here for pdf 
                                 ራእየ ዮሐንስ፡- የዓለም መጨረሻ

የተሰኘው መጽሐፍ  
         ቅዳሜ የካቲት 3 ቀን 2004 ዓም  
         በድሬዳዋ ከተማ 
         ትሪያንግል ሆቴል አዳራሽ
         ከቀኑ 8 ሰዓት እስከ 1130 ይመረቃል፡፡
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ 
  • በልዩ ልዩ መምህራን እና ሊቃውንት ስለ ራእየ ዮሐንስ ማብራርያ ይቀርባል
  • ስለ መጽሐፉ ዳሰሳ ይቀርባል
  • ስለ ዮሐንስ ራእይ እና ስለ ፍጽሞ ደሴት ፊልም ይቀርባል
  • በተሳታፊዎች ውይይት ይደረጋል
 1.     በዚህ መርሐ ግብር ላይ እንዲሳተፉ ከአስበ ተፈሪ እስከ ጅጅጋ ያሉ ወገኖች ሁሉ ተጋብዘዋል፡፡
2.     መርሐ ግብሩ በድሬዳዋ የተደረገውም ለምሥራቅ ኢትዮጵያ ነዋሪዎች እድል ለመስጠት ሲባል ነው፡፡
3.     የመግቢያ ካርዱን ከቅዳሜ ጥር 26 ቀን 2004 ዓም በስልክ ቁጥር 0923169899 በመደወል ማግኘት ትችላላችሁ፡፡