ከአማረኛ ተናጋሪዉ ጀርመናዊ ምሁር ጋር አጭር ቆይታ

ጀርመናዊዉ አማረኛ ተናጋሪ ዶክተር አንድርያስ ቬተር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን አጠናቆ ወደ ከፍተና የትምህርት ተቋም ከመግባቱ በፊት የሁለት አመት የሲቪል አገልግሎት ግዴታ ለመወጣት ስራ ላይ ሳለ ነዉ በጎ.አ አስራ ዘጠኝ ዘጠናዎቹ መጀመርያ አፍሪቃን ብሎም ደግሞ ኢትዮጵያን እንደተዋወቃት የገለጸልን።