ቤት የማስለቀቅ ዘመቻው ቀጥሏል Ethiopian Reporter February 9, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በውድነህ ዘነበ የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በሕገወጥ መንገድ ተያዙ ያላቸውን 280 ቤቶችን ለማስለቀቅ በያዘው ዕቅድ መሠረት ቤቶችን የማስለቀቅ ዘመቻውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡