የዘረኛው መለስ ዜናዊ አገዛዝ በዘረፋ ከአገር የሚያሸሸው ገንዘብ መጠን 11 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ተጋለጠ
በዘረኛው መለስ ዜናዊ የሚመራው የትግራይ ገዢ ጉጂሌ ቁንጮዎች እንደ አውሮጵያዊያኑ ዘመን አቆጣጠር ከ2000 እስከ 2009 ባለው የ9 ዓመት ዕድሜ ውስጥ ብቻ ከ 11 ቢሊዮን 700 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ በህገወጥ መንገድ ከአገር በማሸሽ በውጪ አገር ባንኮች በግል ሂሳባቸው እንዳከማቹ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት መርሀግብር ሥር ጥናት ያካሄደው “ግሎባል ፋይናንሻል ኢንተግሪቲ” የተባለው አለማቀፍ ተቋም ባወጣው የቅድመ […]