የአውሮፓ ቀውስና ተጽዕኖው በአፍሪቃ DW Amharic December 7, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በአውሮፓ የጋራ ምንዛሪ ክልል በኤውሮ-ዞን ውስጥ የተፈጠረው የፊናንስ ቀውስ የአፍሪቃን ሃገራት ንግድና የኤኮኖሚ ዕድገት እንዳያሰናክል ማስጋቱን ቀጥሏል።