የስዊድናዉያኑ ጋዜጠኞች ችሎት

የከፍተኛዉ ፍርድ ቤት ሶስተኛ ወንጀል ችሎት በሽብርና በህገወጥ መንገድ ድንበር አልፎ በመግባት ክስ የተመሠረተባቸዉን ሁለት ስዊድናዉያን ጋዜጠኞችን መከላከያ አደመጠ።