አንድነት ፓርቲን ለመምራት ሦስት ዕጩዎች ቀረቡ Ethiopian Reporter December 7, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics • አንድነትና ብርሃን ፓርቲዎች ሊዋሃዱ ነው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲና ብርሃን ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ተዋህደው የሚፈጥሩትን ፓርቲ ለመምራት ሦስት ዕጩዎች ቀረቡ፡፡