ቡና በብትን እንዲላክ የወጣው መመርያ ነጋዴዎችን አደናግጧል Ethiopian Reporter December 8, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ከኅዳር 1 ቀን 2004 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በንግድ ሚኒስቴር የወጣው መመርያ፣ ቡና በብትን በኮንቴይነር እንዲላክ የሚያሳስብ ነው፡፡