ከግንቦት 7 የተሰጠ መግለጫ ታህሳስ 8  2004 ሰለ ሃሰት – በተለይም በሃሰት ስለመመስክር – አባቶቻችንና እናቶቻችን ያቆዩልን በርካታ ሥነ-ቃሎች አሉን። አንዱ በአርዕስትነት የተጠቀምንበት “ሃሰተኛ፤ ብርቱ ወንጀለኛ!” የሚለው ነው። ለራሳቸው፣ ለአገራቸውና ለወገናቸው ነፃነት ሲሉ የተቃውሞ ድምጽ ባሰሙ ወገኖቻችን ላይ የመለስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ በህግ ሽፋን የሚያደርሰው በደል በዝቶ ሕዝብ መሸከም ከሚችለው በላይ ሆኗል። ወገኖቻችን በዘረኞች መደብደባቸው፣ […]

አንዳንድ ሰዎች ህወሃትን የምንደግፈው አማራጭ ስላጣን ነው ሲሉ ይደመጣሉ። እንዲህ ዓይነት አስተሳሰብ የሚመጣው ነገሮችን ከሥር መሰረቱ ለማየት አቅም ከማጣት ብቻ ሳይሆን የራስን ችሎታና እውቀት ፈልጎ ካለማግኝትም ጭምር የሚፈጠር እምነት ነው። ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ የተባለው ዘረኛና ዘራፊ ድርጅት ኢትዮጵያዊያንን አማራጭ አሳጥቶና አጎሳቁሎ እርሱ ብቻ ደልቶት እየኖረ ነው።በእነዚህ ዘረኞችና ዘራፊዎች እጅ ያለች ኢትዮጵያ ፍትህ አጥታ፤ ህግ […]

በህወሃት የበላይነት በሚመራው የአገሪቱ መከላኪያ ሠራዊት ውስጥ ያለው የአዛዥነት ቦታ ሙሉ በሙሉ ለማለት በሚያስደፍር መልኩ ከትግራይ ብሄር በመጡ ጎጠኞች መያዙን የግንቦት 7 ንቅናቄ ካጋለጠ ወዲህ፤ የብሄረሰብ ተዋጾ ለማመጣጠን በሚል የተለያዩ የማስመሰያ ጥገናዊ ለውጦች ሲነገሩ የቆዩ ቢሆንም ሲራጅ ፋጌሳ በተባለው የይስሙላ መከላኪያ ምንስትር ባለፈው ማክሰኞ ለወያኔ ፓርላማ የቀረበው የዘር ተዋጽኦ ሪፖርት በርካታ የአገሪቱን ፖለቲከኞች ያሳቀ ሆኖ […]

ድርጅታቸው ህወሃትን ለድል በማብቃታቸው ለጄኔራልነት ማዕረግ የበቁት የቀድሞ “የትግራይ ታጋዮችና” የንግድ ድርጅታቸው ኢፈርት በአገር ውስጥ የሚያካሂዱትን ዘረፋ አድማስ በማስፋት ከሁለት አስርተ አመታት በላይ በጦርነት እየተታመሰች ካለቺው ጎሬቤት አገር ሱማሊያ ተገንጥላ ካለቺው ፑትላንድና ከአዲስቷ የደቡብ ሱዳን ተለይታ የራሷን አስተዳደር ለመመስረት ትግል የጀመረቺውን የጁባ አማጽያን ጋር በመሻረክ ከፍተኛ ጥቅም በሚያስገኝ ዘረፋ ላይ መጠመዳቸውን የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን ኢሳት […]

በዘረኛው መለስ ዜናዊ ቃል የሚመዘወረው የወያኔ ፍርድ ቤት በነ አንዱአለም አራጌና ሌሎች 24 ሰዎች ላይ የተፈበረከውን የፈጠራ ክስ በማስረጃ ለማጠናከር በውሸት እንዲመሰክሩ ስልጠና ወስደው የቀረቡትን 30 ሰዎች ምስክርነት ቃል አድምጦ ሌላ ተጨማሪ የኦዲዮና የቪዲዮ ማስረጃ ለማየት ተለዋጭ ቀጠሮ እንደሰጠ የደረሰን ዜና ገለጸ። ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ተጀምሮ ማክሰኞ ታህሳስ 10/2004ዓ/ም የተጠናቀቀውን ይህንን የምስክሮች ቃል መስማት […]

ጋዜጠኛ ማርቲን ሽብዬ እና ጆሀን ፐርሰን በሶማሌ ክልል ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው የስዊድን ነዳጅ ፈላጊ ኩባንያ፤ እነሱ እንዳሉት፦በአካባቢው ነዋሪዎችና በሰራተኞች ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸምና አለመፈፀሙን ለማጣራት”፤ ከኦጋዴ ነፃ አውጭ ግንባር ተዋጊዎች ጋር በመሆን ድንበር አሳሰብረው ወደ ክልሉ ለመግባት ሲሞክሩ በኢትዮጵያ ወታደሮች ቆስለው የተያዙት፤ ከስድስት ወር በፊት ነው። ጋዜጠኞቹ በቁጥጥር ስር በዋሉ ማግስት ሽብርተኝነትን ጨምሮ ተያያዥነት […]

ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በሚያቀነባበረው የፈጠራ ወንጀል በገንዘብ ወይም በሌላ ቁሳዊ በረከት ተገዝተው በሃሰት ለመመስከር የተመለመሉና ስልጠና የወሰዱ ሰዎች ሁሉ ታሪክ ይቅር የማይል ወንጀል እየሰሩ መሆናቸውን ሊያውቁ ይገባል ሲል መግለጫ አውጥቶአል። ዕሁድ ታህሳስ 8 ቀን “ ሃሰተኛ ብርቱ ወንጀለኛ “ በሚል ርዕስ ግንቦት 7 ያወጣው ይህ መግለጫ፤ ለራሳቸው፣ ለአገራቸውና ለወገናቸው […]

በአገራችን ውስጥ የሰፈነውን ኢፍትሃዊነትና የግፍ አገዛዝ በመቃወም የዞንና የወረዳ አስተዳዳሪዎች ከተሰበሰቡበት አዳራሽ ደጃፍ ላይ በአገራችን ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ አሰቃቂ አሟሟት ህይወቱን መስዋዕት ያደረገውን መምህር የነሰው ገብሬን የሚዘክር የተለያዩ ስብሰባዎች በሰሜን አሜሪካና በአውሮፓ እየተካሄደ መሆኑን ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰኡ ዘገባዎች አመለከቱ። በቅርቡ በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ክፍለግዛቶች መዘከር የተጀመረው የመምህር የኔሰው ገብሬ መስዋዕትነት ባለፈው ቅዳሜ ና እሁድ (ታህሳስ […]

ባለፈው ቅዳሜ ታህሳስ 7 ቀን 2004 ዓም 1 በዱባይ ከተማ መራቅባት በተባለ አካባቢ በሚገኘዉ የማርየት ሆቴል ውስጥ በአንድ የወያኔ ሚንስትር ዴኤታ የሚመራ ቡድን ህዳሴ ግድብ ለተባለው ፕሮጄክት ማካሄጃ ገንዘብ ለማሰባሰብ ስብሰባ ጠርቶ የነበረ ሲሆን ወደ 100 ሺህ ኢትዮጵያዉያን ይኖሩባታል ተብሎ በሚታሰበው የአረብ ኢምሬትስ፣ ከ100 ያነሱ ሰዎች መገኘታቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴለቪዥን ኢሳት በትናንትናው ዜና እወጃው ዘግቦአል። […]

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።

[email protected] ዲሴምበር 20 2011 «እነ መለስ ናቸዉ ሕግ። መለስ የፈለገዉን ነገር ሕገ ወጥ ነዉ ካለ ሕገ ወጥ ነዉ። ይህን አዉቀህ ምኑን ነዉ ታገል የምትለዉ? ምኑን ነዉ በሰላማዊ መንገድ ለዉጥ አመጣለሁ የምትለዉ ? እርሱ እኔ በፍጹም ትርጉም ያለዉ እዉነተኛ ለዉጥ ለማምጣት የሚደረግ እንቅስቃሴ ነዉ ብዬ አላምንም ….. ጊዜ ማጥፋትና እራስን መሸንገል ካልሆነ በቀር» « ..ግን መገፋት […]

አቶ በረከት ስምዖን መጽሀፍ አሳተመ ሊያስመረቅም ነው የሚል ዜና ከወደ ሸገር ሰማንና ተደመምን ። እ ህ ህ ም አልን። የአረም እርሻን ያስታውሷል ! የደርጉ ካሳዬ አራጋው በዘመነ ደርግ መገባደጃ የሆነ መጽሀፍ ጽፈው ነበር እናም እቀድሞው ወመዘክር አግኝቼ ሳነበው ለአማርኛ አስተማሪዬ አዘንኩላቸው ፤ ለካንስ በእነ ካሳዬ አንጻር እርሳቸው ሊቅ ነበሩና ! ዛሬ ደግሞ ምስጋና ለእድገትና ትራንስፎርሜሽን […]

ምንጭ፦ አዲስ ነገር
ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተ

በዳግማዊ ምኒልክ ጎዳና በሚገኘው ሒልተን ሆቴል አዳራሽ ከሁሉም ክልሎች የንግዱ ኅብረተሰብ የወከላችውና ከ180 በላይ የሚሆኑ ተወካዮች ጠቅላላ ጉባዔያቸውን …

በአገር መከላከያ ሠራዊት ውስጥ ያለውን ብሔራዊ ተዋጽኦ ለማመጣጠን፣ ተሳትፎ ዝቅተኛ በሆነባቸው ክልሎች የምልመላ መስፈርቱ ዝቅ መደረጉን የአገር መከላከ

ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ላይ በኢቲቪ አኬልዳማ ዶኩመንተሪ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ሰዎችን በዋና ምስክርነት አቀረበ፡፡ ብዙዎቹ መስካሪዎች በጭንቀትና በመርበትበት ሲናገሩ፣ አንዳንዶቹም ሲያለቅሱ ነበር። ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ አርቲስት ደበበ እሸቱ 29ነኛ የዐቃቤ ሕግ ምስክር ሆኖ ከፍተኛው ፍርድ […]

ግሎባል ፋይናንሻል ኢንተግሪቲ የሚባል በዓለም ዙሪያ ህገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰትን የሚመረምር ድርጅት እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ከ1993ዓም እስከ 2001 ዓም ወደ 12 ቢሊዮን ዶላር ከሃገር ሸሽቷል።

በአዲስ አበባ በተደረገዉ ታላቁ ሩጫ እንደ ወትሮው ሕዝቡ በሕወሃት/ኢሕአዴግ አገዛዝ ላይ ያለዉን ብሶት ምሬት ገለጸ። በሩጫዉ የተሳተፉ ቁጥራቸው እጅግ በጣም በርካታ የሆኑ ወጣቶች በተቀናጀና በተቀነባበረ መልኩ የተለያዩ ዜማዎችን ያሰሙ የነበረ ሲሆን፣ አቶ መለስ ዜናዊ የሙአመር ጋዳፊ እድል እንደሚገጥማቸዉ በመግልጽ ለእኝሁ አምባገነን መሪ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። ጋዳፊ የተመኩበት ሰራዊታቸዉና የደህንነት አባሎቻቸዉ በጥቅምና በገንዘብ የገዟቸዉ ባሪያዎቻ ከሕዝብ ቁጣ […]

ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ላይ በኢቲቪ አኬልዳማ ዶኩመንተሪ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ሰዎችን በዋና ምስክርነት አቀረበ፡፡ ብዙዎቹ መስካሪዎች በጭንቀትና በመርበትበት ሲናገሩ፣ አንዳንዶቹም ሲያለቅሱ ነበር። ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ አርቲስት ደበበ እሸቱ 29ነኛ የዐቃቤ ሕግ ምስክር ሆኖ ከፍተኛው ፍርድ […]