ማን እያሸነፈ ነው? “ቅንጅት” ወይንስ "ሕወሃት/ኢሕአዴግ"? ግርማ ካሣ
የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔው፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። ይህን አስመልክቶ አጭር አስተያየት የሰጠው አፍቃሪ ኢሕአዴጉ አይጋ ፎረም፣ የቅንጅት ነገር እንዳበቃለት ይናገራል።
የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔው፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። ይህን አስመልክቶ አጭር አስተያየት የሰጠው አፍቃሪ ኢሕአዴጉ አይጋ ፎረም፣ የቅንጅት ነገር እንዳበቃለት ይናገራል።