በጄኔራል ከማል ገልቹ የሚመራው የኦነግ ቡድን የመገንጠል አጀንዳን ትተናል አለ
በዳውድ ኢብሳ የሚመራው ቡድን ሌላኛው አጀንዳ መርሆ የመቀየር ህጋዊ ስልጣን የለውም ሲል ተቃወመ
በዳውድ ኢብሳ የሚመራው ቡድን ሌላኛው አጀንዳ መርሆ የመቀየር ህጋዊ ስልጣን የለውም ሲል ተቃወመ
የዓለም ዜና
የጀርመን ርእሰ ብሔር፤ ክርስቲያን ቩልፍ፤ ጋዜጠኞች መርምረው ለኅትመት ሊያበቁት ያሰናዱት ዘገባ እንዳይቀርብ ለማከላከል ባደረጉት ጥረት ሳቢያ በርሊን
የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ውሎው ተጠሪነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሆነውን የኢት̎ዮጵያ ራድዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት የስድስት ወ…
የደቡብ ኢጣልያዋ ደሴት ላምፔዱዛ ከመዲናይቱ ከሮም ይልቅ ለሰሜን አፍሪቃ አገራት ትቀርባለች ።
ኢትዮጵያ ዉስጥ በወባ በሽታ፤ ኤድስና በሳንባ ነቀርሳ ምክንያት ከሚያልፈዉ የሴቶች ህይወት ይልቅ በወሊድ ወቅት የሚቀጠፈዉ የእናቶች ቁጥር እንደሚበልጥ መ…
ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በዋሽንግተን ዲሲ ወርሀዊ የሻማ መብራት ስነስርአት ተካሄደ!
Ethiopia Zare (ሰኞ ታህሳስ 23 ቀን 2004 ዓ.ም. January 2, 2011)፦ በ”ማርች ፎር ፍሪደም”ና በሌሎች የሰብአዊ መ…
የመኖሪያቸውና ጽህፈት ቤታቸው ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው!
የበአሉ እለት፡ በቤተመቅደስ ውስጥ መለስተኛ ረብሻ ተነስቶ ነበር!
Ethiopia Zare (ሰኞ ታህሳስ 23 ቀን 200…
ናይጀሪያ ውስጥ የሚገኝ እስላም ፅንፈኛ ቡድን ነው። የዚህ ታጣቂ ቡድን ስያሜ ቃል በቃል ሲተረጎም «የምዕራቡ ስልጣኔ አያስፈልገንም» እንደማለት ነው።
ዴንማርክ ከትናንት ጀምሮ የአውሮፓ ህብረት የፕሬዝዳንትነት ሃላፊነት ከፖላንድ ወስዳለች ። በሚቀጥለው ሳምንት መጨረሻ ላይ ይፋዊ የርክክብ ስነ ስርዓት ይ…
ናይጀሪያ ውስጥ የሚገኝ እስላም ፅንፈኛ ቡድን ነው። የዚህ ታጣቂ ቡድን ስያሜ ቃል በቃል ሲተረጎም «የምዕራቡ ስልጣኔ አያስፈልገንም» እንደማለት ነው።
በጀርመን የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የእህትማማቾቹ የክርስቲያን ዲሞክራቶች ህብረት የ CDUና የክርስቲያን ሶሻል ህብረት የ CSU ፓርቲዎች ተጠሪዎች ኢትዮ…
ዓለማየሁ ዲባባ
ለልጆች ከሚዘጋጅ ጽሑፍ አኳያ ሲዳሰስ
ዓለማየሁ ታዬ ገጣሚ፣ ተርጓሚና ጋዜጠኛ ነው። ከዚህ ቀደም በአይነታቸውና በይዘታቸው ልዩ የሆኑ ሦስ…
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ግርማ ካሣ [email protected]
የአሥራ ሰባት ዓመት ወጣት ነው። ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ በእጁ ይዟል። እጅግ በጣም ብዙ ሕዝብ በተሰበሰበበት አደባባይ፣ ንግግር አድርገ…
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሃገራችን ቆሞ የማይጠብቀን ነገር ቢኖር ዋጋ ነው፡፡ የሌላው፣ የሌላው ነገር ቀርቶ የአንበሳ አውቶቡስ ዋጋ እንኳን በተሳፈርንበት ዋጋ…
(click here for pdf)በየሀገሩ እየዞረች ከልዩ ልዩ ሕዝቦች ጋር መገናኘት የምትወድ አንዲት ፓይለት ነበረች፡፡ በዓለም ላይ ያልዞረችበት ሀገር አልነበረም፡፡ አንድ…
ተመስገን ደሳለኝ
ክቡር አቶ መለስ ዜናዊ የኤፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር፡- በተደጋጋሚ ጊዜ ቅሬታዬን እንደጻፍኩልዎ ይታወቃል። በተደጋጋሚ ጊዜም ስልጣንዎን
የኢትዮጵያ ወታደሮች በሂራን አዉራጃ የምትገኘዋን በለትወኔ የምትባለዉን ስትራቴጂክ ከተማ እንደተቆጣጠሩ ቢቢሲ ዘገበ። ኢጋድ የተሰኘዉ የምስራቅ አፍሪካ አገራት ስብሰብ፣ የሶማሊያ የጎሮቤት አገሮች ለአፍሪካ ሕብረት ጦር አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ መጠየቁ ይታወቃል። በዚህም መሰረት ኬንያ በደቡብ በኩል አልሻባብ ላይ ጥቃቷን ስታጠናክር ፣ ኢትዮጵያም በደቡብ ምእራብ በኩል ልትንቀሳቀስ እንደምትችልም ብዙዎች ይጠብቁ ነበር። በደቡብ በኩል በኬንያ ፣ በሰሜን በኩል በቡሩንዲ ጅቡቲና […]
[email protected] የአሥራ ሰባት አመት ወጣት ነዉ። ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ በእጁ ይዟል። እጅግ በጣም ብዙ ሕዝብ በተሰበሰበበት አደባባይ፣ ንግግር አድርገዉ ወደ ጨረሱ አንድ የእድሜ ባለጸጋ ሰዉዬ ቀስ በቀስ ይጠጋል። ሳያስቡት የያዘዉን ሽጉጥ ወደ እርሳቸዉ ደቅኖ ይተኩሳል። ሰውየዉ ይወድቃሉ። አካባቢዉ ተረበሸ። ተናወጠ። አምቡላንስ ተጠርቶ በአፋጣኝ በስፍራዉ ደረሰ። የወደቁትን አባት በአምቡላንሱ የነበሩ የህክምና ባለሞያዎች አነሷቸዉ። የፍጥነት ጉዞ ወደ […]
የመድረክ አባል የሆነው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለየ ሁኔታ ጐላ ያለ እንቅስቃሴ እያካሄደ መጥቷል፡፡ ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ረጅም ጊዜ የወሰደ የውስጥ ግምገማ ካካሄደ በኋላ ፓርቲው የአምስት ዓመት ስትራቴጂ ሰነድ ለማዘጋጀት መቻሉ ይነገራል፡፡ አንድነት ፓርቲ ፍኖተ ነፃነት የተሰኘ ልሳኑን በየሳምንቱ ያሳትማል፡፡ በአገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ምሁራንን በተለያዩ ጉዳዮች […]
በአለም ዙርያ ያሉ ነዋሪዎች አዲሱን የጎርጎረሳዉያን 2012 አ.ም በደማቅ የሙዚቃ ድግስ እና ህብረቀለም በሚተፉ ርችት ተኩስ ተቀበሉ።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
“ቀይ መስቀል ሊሰጠን የነበረውን ድንኳን ወረዳው ከልክሎናል” ነዋሪዎች“ሕጋዊ ያልሆኑትን ድንኳን ውስጥ ማስቀመጥ መፍትሔ አይሆንም” የወረዳ ስድስት
የመድረክ አባል የሆነው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለየ ሁኔታ ጐላ ያለ እንቅስቃሴ እያካሄደ መጥ
ሮያል ደች ሼል በመባል የሚታወቀው ግዙፉ የነዳጅ ኩባንያ ከደቡብ ሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ ለመዘርጋት እንዳቀደ ታወቀ፡፡
እኛ ኢትዮጵያዊያን ራሳችንንና ኢትዮጵያዊነትን ግለጹ ብንባል የምንገልጽባቸው የተለመዱ ዘዬዎችና ቃላት አሉ፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ የአገር ውስጥና የውጭ ኩባንያዎች የሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ፈቃድ የተሰጣቸው በመሆኑ፣ መንግሥት አዲስ የሲሚንቶ ኢንቨስትመንት ፈ
‹‹ውሳኔው ጥሩ ነው ወይም አይደለም ለማለት ከደንበኛችን ጋር አልተወያየንም›› የተከሳሽ ጠበቆች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና የበረራ አስተናጋጅ (ሆስተ…
‹‹የሊዝ አዋጅ በድጋሚ ሊታይ ይገባዋል›› ባለሙያዎችበአፍሪካ ጎዳና (ቦሌ መንገድ) ወርቤክ ሕንፃና በቦስተን ዴይ ስፓ ሕንፃ ጀርባ የሚገኙ ባለይዞታዎች በ
የመድን ሥራን በመፍቀድና በመቆጣጠር ረገድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ትልቅ ሥልጣን የሚሰጥ አዲስ የመድን ሥራ ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡
– ዓቃቤ ሕግ ባቀረባቸው ማስረጃዎች ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ተሰጠበሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው 24 ተከሳሾች መካከል፣ በአገር ውስጥ…
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒዲኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒዲኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
የጀርመንዋ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ለህዝባቸዉ እንኳን ለአዲሱ የጎርጎረሳዉያን 2012 አ.ም አደረሳቸዉ መልክት አስተላለፉ።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበ እዚህ ይጫኑ
የጥፋት ሀይል ነው፤ ይህ ቡድን ጭራሽ ለሀዝብ ከበሬታና ፍቅር የለውም፤ አገር ሻጭ ነው፤ በጭራሽ የሚታመን አይደለም፤ ጨፍጫፊ ነው። በአጠቃላይ ከሴጣን ነው የምትጋቡ፤ በርምጃችሁ አናንተም ወገኖቻችሁንም ትጎድበታላችሁ። የመለስን መንግስት በሚመለከት እነዚህን በመሰሉ ጉዳዬች ላይ ለያንዳንዳቸው ይዘቱ ቅዱሱን መፀሀፍ የሚያካክል መረጃዎች ሊቀርብበት የሚችል ፍፁም የሆነ እውነትነት ያላቸው ክሶች ናቸው የሚነሱት። ጊዜው ሲመጣ በሀገር ክህደት፤ በዘር ማጣፍት በመሳሰሉ […]
ረሃብ በሀገራችን እንደማንኛውም የዓለም ሕዝብ የሚታወቅ ሲሆን በኢትዮጵያ ለየት የሚያደርገው ባለፉት አርባ ዓመታት ከረሃብ የተለችበት ጊዜ አለመኖሩና መለመዱ ነው። በየአገሩ ያለው ረሓብ እንደማኅበረሰቡ ባህልና የኑሮ ደረጃ የሚገለጽ ሲሆን በኢትዮጵያ ረሓብ አለ የሚባለው በርካታ ሰዎች ሲሞትና ዓለም አቀፍ ዜና ማሰራጫዎች መዘገብ ሲጀምሩ ነው። ለመሆኑ “ረህብ” ምንድነው? እንዴትስ ይገለጣል? ረሓብና ሰው? ረሓብና እንሣት፤ አእዋፍ፤ እጸዋት፤ በምድሩ ላይ […]
የበረከትን መፅሃፍ አነበብኩት… በእውነቱ ህትመቱ ቆንጆ ነበር። ሽፋኑ እንደ ሃብታም ጉንጭ ይለሰልሳል። ከቻርልስ ዲክንስ ታዋቂ መፅሃፍ የተኮረጀ ቢሆንም ርእሱም ቢሆን አሪፍ ነው – የሁለት ምርጫዎች ወግ። የበረከትን መፅሃፍ ያሳተመው መሃመድ አላሙዲ የተባለው ነጋዴ መሆኑን ፍትህ ጋዜጣ ላይ አንብቤ ነበር። መፅሃፉ 314 ገፆች እና 10 ምእራፎች ይዞአል። ዋጋው 90 ብር ነው። ሪፖርተር በዜና ዘገባው፣ ሼክ መሃመድ […]
ባለፈው ጊዜ ሌጋተም የተባለው ድርጅት የ 110 አገሮችን የብልጽግና ደረጃ ሲያጠና ሰንብቶ ባወጣው ሪፖርት ላይ በ አጠቃላይ ውጤት ኢትዮጵያ እንደተለመደው ወደ መጨረሻው ሆና 108 ኛ ወጥታለች:: እንዲህ አይነቱ የመጨረሻ አካባቢ ውጤት የተለመደ በመሆኑ እምብዛም አልተገረምን:: ለዛሬው ጽሁፌ መነሻ የሆነኝ ታዲያ ካሉት የብልጽግና መለኪያ ተለዋዋጮች(variables) መካከል በጣም አስፈለጊ በሆነው የግለሰቦች መብት(personal freedom) ከ110ሩ 110ኛ የመሆኑዋ ነገር […]
ተስፋዬ ገብረአብ [email protected]
የበረከትን መጽሐፍ አነበብኩት …
በእውነቱ ህትመቱ ቆንጆ ነበር። ሽፋኑ እንደ ሃብታም ጉንጭ ይለሰልሳል። ከቻርልስ ዲክንስ …
ኢራን በኒኩሊየር መርሃግብሯ መግፋቷንና የኒኩሊየር ጦር መሳሪያ ለመታጠቅም ዝግጅቷን ማጣደፏን አለም አቀፉ የአቶም ኃይል ተቆጣጣሪ ተቋም IAEA አመልክቷል።
አቃቢ ሕግ ሰባተኛ ተከሳሽ በሆነዉ ፣ አቶ እስክንድር ነጋ፣ ግንቦት 20 2002 ዓ.ም የተጠለፈ፣ ከአዲስ ድምጽ ራዲዮ አዘጋጅ አቶ አበበ በለዉ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስን እንዲሁም በከረንት አፌር ፓልቶክ ክፍል በብዙ ወንድማገኘዉ (ሞያዬ ምስክር) አወያይነት የተደረገን ዉይይት፣ ትላንት ዴሴምበር 29 ቀን በተቀመጠዉ የፍርድ ችሎት፣ እንደ መረጃ ማቅረቡን፣ የአማርኛዉ ክፍል ጀርመን ድምጽ ራድዮ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ […]
መስከረም 2 ቀን 2004 ዓ.ም ከምሽቱ 4፡30 ሰዓት አካባቢ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ (ሆስተስ) የነበረችውን አበራሽ ኃይላይን፣ በመኖሪያ ቤቷ ው
የኦሮሞ ነጻ አዉጭ ግንባር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያዉያንን ሁሉ የጋበዛ አገራዊ ስብሰባ በሜኔሶታ እንደጠራ የዘሐበሻ ጋዜጣ ድህረ ገጽ ገለፀ። «እሁድ ጃንዋሪ አንድ ቀን በኢን ሆቴል ሴንት ፖል በሚደረገዉ በዚሁ ስብሰባ ላይ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ከሌሎች ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቹ ጋር በጽናትና በአንድነት የሚታገልበትን ሁኔታ ያበስራል ተብሎ ይጠበቃል» ሲል ያተተዉ ዘሃበሻ፣ በአካካቢዉ ካሉ በርካታ ስቴቶች ብዙዎች የሰብሰባዉ ተካፋይ ለመሆን […]
ሰሜን ኮርያ ፈላጭ ቆራጭ ይሰኙ የነበሩትን መሪዋን ሸኝታ ልጃቸዉን ስልጣን ላይ አወጣች።
እስካሁን መልስ ያላገኘው ፣የየመን ፕሬዚዳንት ወደአሜሪካን ለመንግባት ያቀረቡት የቪዛ ጥያቄ፣