የኢትዮጵያ ወታደሮች በሂራን አዉራጃ የምትገኘዋን በለትወኔ የምትባለዉን ስትራቴጂክ ከተማ እንደተቆጣጠሩ ቢቢሲ ዘገበ። ኢጋድ የተሰኘዉ የምስራቅ አፍሪካ አገራት ስብሰብ፣ የሶማሊያ የጎሮቤት አገሮች ለአፍሪካ ሕብረት ጦር አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ መጠየቁ ይታወቃል። በዚህም መሰረት ኬንያ በደቡብ በኩል አልሻባብ ላይ ጥቃቷን ስታጠናክር ፣ ኢትዮጵያም በደቡብ ምእራብ በኩል ልትንቀሳቀስ እንደምትችልም ብዙዎች ይጠብቁ ነበር። በደቡብ በኩል በኬንያ ፣ በሰሜን በኩል በቡሩንዲ ጅቡቲና […]

[email protected] የአሥራ ሰባት አመት ወጣት ነዉ። ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ በእጁ ይዟል። እጅግ በጣም ብዙ ሕዝብ በተሰበሰበበት አደባባይ፣ ንግግር አድርገዉ ወደ ጨረሱ አንድ የእድሜ ባለጸጋ ሰዉዬ ቀስ በቀስ ይጠጋል። ሳያስቡት የያዘዉን ሽጉጥ ወደ እርሳቸዉ ደቅኖ ይተኩሳል። ሰውየዉ ይወድቃሉ። አካባቢዉ ተረበሸ። ተናወጠ። አምቡላንስ ተጠርቶ በአፋጣኝ በስፍራዉ ደረሰ። የወደቁትን አባት በአምቡላንሱ የነበሩ የህክምና ባለሞያዎች አነሷቸዉ። የፍጥነት ጉዞ ወደ […]

የመድረክ አባል የሆነው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለየ ሁኔታ ጐላ ያለ እንቅስቃሴ እያካሄደ መጥቷል፡፡ ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ረጅም ጊዜ የወሰደ የውስጥ ግምገማ ካካሄደ በኋላ ፓርቲው የአምስት ዓመት ስትራቴጂ ሰነድ ለማዘጋጀት መቻሉ ይነገራል፡፡ አንድነት ፓርቲ ፍኖተ ነፃነት የተሰኘ ልሳኑን በየሳምንቱ ያሳትማል፡፡ በአገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ምሁራንን በተለያዩ ጉዳዮች […]

የመድረክ አባል የሆነው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተለየ ሁኔታ ጐላ ያለ እንቅስቃሴ እያካሄደ መጥ

–    ዓቃቤ ሕግ ባቀረባቸው ማስረጃዎች ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ተሰጠበሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው 24 ተከሳሾች መካከል፣ በአገር ውስጥ…

የጥፋት ሀይል ነው፤ ይህ ቡድን ጭራሽ ለሀዝብ ከበሬታና ፍቅር የለውም፤ አገር ሻጭ ነው፤ በጭራሽ የሚታመን አይደለም፤ ጨፍጫፊ ነው። በአጠቃላይ ከሴጣን ነው የምትጋቡ፤ በርምጃችሁ አናንተም ወገኖቻችሁንም ትጎድበታላችሁ። የመለስን መንግስት በሚመለከት እነዚህን በመሰሉ ጉዳዬች ላይ ለያንዳንዳቸው ይዘቱ ቅዱሱን መፀሀፍ የሚያካክል መረጃዎች ሊቀርብበት የሚችል ፍፁም የሆነ እውነትነት ያላቸው ክሶች ናቸው የሚነሱት። ጊዜው ሲመጣ በሀገር ክህደት፤ በዘር ማጣፍት በመሳሰሉ […]

ረሃብ በሀገራችን እንደማንኛውም የዓለም ሕዝብ የሚታወቅ ሲሆን በኢትዮጵያ ለየት የሚያደርገው ባለፉት አርባ ዓመታት ከረሃብ የተለችበት ጊዜ አለመኖሩና መለመዱ ነው። በየአገሩ ያለው ረሓብ እንደማኅበረሰቡ ባህልና የኑሮ ደረጃ የሚገለጽ ሲሆን በኢትዮጵያ ረሓብ አለ የሚባለው በርካታ ሰዎች ሲሞትና ዓለም አቀፍ ዜና ማሰራጫዎች መዘገብ ሲጀምሩ ነው። ለመሆኑ “ረህብ” ምንድነው? እንዴትስ ይገለጣል? ረሓብና ሰው? ረሓብና እንሣት፤ አእዋፍ፤ እጸዋት፤ በምድሩ ላይ […]

የበረከትን መፅሃፍ አነበብኩት… በእውነቱ ህትመቱ ቆንጆ ነበር። ሽፋኑ እንደ ሃብታም ጉንጭ ይለሰልሳል። ከቻርልስ ዲክንስ ታዋቂ መፅሃፍ የተኮረጀ ቢሆንም ርእሱም ቢሆን አሪፍ ነው – የሁለት ምርጫዎች ወግ። የበረከትን መፅሃፍ ያሳተመው መሃመድ አላሙዲ የተባለው ነጋዴ መሆኑን ፍትህ ጋዜጣ ላይ አንብቤ ነበር። መፅሃፉ 314 ገፆች እና 10 ምእራፎች ይዞአል። ዋጋው 90 ብር ነው። ሪፖርተር በዜና ዘገባው፣ ሼክ መሃመድ […]

ባለፈው ጊዜ ሌጋተም የተባለው ድርጅት የ 110 አገሮችን የብልጽግና ደረጃ ሲያጠና ሰንብቶ ባወጣው ሪፖርት ላይ በ አጠቃላይ ውጤት ኢትዮጵያ እንደተለመደው ወደ መጨረሻው ሆና 108 ኛ ወጥታለች:: እንዲህ አይነቱ የመጨረሻ አካባቢ ውጤት የተለመደ በመሆኑ እምብዛም አልተገረምን:: ለዛሬው ጽሁፌ መነሻ የሆነኝ ታዲያ ካሉት የብልጽግና መለኪያ ተለዋዋጮች(variables) መካከል በጣም አስፈለጊ በሆነው የግለሰቦች መብት(personal freedom) ከ110ሩ 110ኛ የመሆኑዋ ነገር […]

አቃቢ ሕግ ሰባተኛ ተከሳሽ በሆነዉ ፣ አቶ እስክንድር ነጋ፣ ግንቦት 20 2002 ዓ.ም የተጠለፈ፣ ከአዲስ ድምጽ ራዲዮ አዘጋጅ አቶ አበበ በለዉ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስን እንዲሁም በከረንት አፌር ፓልቶክ ክፍል በብዙ ወንድማገኘዉ (ሞያዬ ምስክር) አወያይነት የተደረገን ዉይይት፣ ትላንት ዴሴምበር 29 ቀን በተቀመጠዉ የፍርድ ችሎት፣ እንደ መረጃ ማቅረቡን፣ የአማርኛዉ ክፍል ጀርመን ድምጽ ራድዮ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ […]

መስከረም 2 ቀን 2004 ዓ.ም ከምሽቱ 4፡30 ሰዓት አካባቢ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ (ሆስተስ) የነበረችውን አበራሽ ኃይላይን፣ በመኖሪያ ቤቷ ው

የኦሮሞ ነጻ አዉጭ ግንባር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያዉያንን ሁሉ የጋበዛ አገራዊ ስብሰባ በሜኔሶታ እንደጠራ የዘሐበሻ ጋዜጣ ድህረ ገጽ ገለፀ። «እሁድ ጃንዋሪ አንድ ቀን በኢን ሆቴል ሴንት ፖል በሚደረገዉ በዚሁ ስብሰባ ላይ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ከሌሎች ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቹ ጋር በጽናትና በአንድነት የሚታገልበትን ሁኔታ ያበስራል ተብሎ ይጠበቃል» ሲል ያተተዉ ዘሃበሻ፣ በአካካቢዉ ካሉ በርካታ ስቴቶች ብዙዎች የሰብሰባዉ ተካፋይ ለመሆን […]