(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 8/2010፤ መስከረም 28/2003 ዓ.ም):- ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደራዊና መዋቅራዊ ማሻሻያ ሊደረግበት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የደጀ ሰላም ምንጮች አስታወቁ።  ከትናንት በስቲያ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ ከመስከረም 28/2003 ዓ.ም ጀምሮ ከሥልጣናቸው እንደሚነሡ …

ጠቅላይ ቤተ ክህነት በአስተዳደራዊና መዋቅራዊ ማሻሻያ ዋዜማ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 10/2010፤ መስከረም 30/2003 ዓ.ም):- መስከረም 25 ቀን 2003 ዓ.ም ማለዳ፤ የቤተ ክርስቲያናቸው መደፈር ያቃጠላቸውን፣ የመብታቸው መረገጥ የሚገዳቸውን የሐዋሳ ከተማ ምእመናን እንዲሁም የፍትሕ እና ልማት ኮሚቴ አባላት የያዙት አምስት የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ማልደው ወደ አዲስ አበባ የጀመሩትን ግስጋሴ …

አቡነ ፋኑኤል እና ሥራ አስኪያጁ ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ የሚጠይቀው የሐዋሳ ምእመናን አቤቱታ ለፓትርያርኩ ቀረበ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 10/2010፤ መስከረም 30/2003 ዓ.ም):- በ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› ጽሑፍ በእነ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የቀረበበትን የሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱን የመከላከያ ምስክር ቃል፣ የሰነድ እና የድምፅ ማስረጃዎች የመረመረው የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በተከሳሹ …

በዘሪሁን ሙላቱ ላይ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ለሐሙስ ተቀጠረ፤ የቅጣት ማቅለያ እና የቅጣት ማክበጃ ሐሳቦች ለፍርድ ቤቱ ቀርበዋል Read more »

–  የኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽንም ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሆናል–  ብርጋዴል ጀኔራል ክንፈ ዳኘው የኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽንን እንዲመሩ ተሾሙ (በውድነህ ዘነበ) የኢትዮጵያ ስኳር ልማት ኤጀንሲ በድጋሚ በኮርፖሬሽን መዋቅር ተደራጅቶ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሊሆን ነው፡፡

– ስለ ቀጣይ የፖለቲካ እንቅስቃሴያቸው ጊዜ ወስደው እንደሚወስኑ አስታወቁ (በታምሩ ጽጌ) ከድጋሚ የዕድሜ ልክ እስራት መንግሥትን ይቅርታ በመጠየቅ ከ19 ወራት የማረሚያ ቤት ቆይታ በኋላ መስከረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም. የተፈቱት ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ የነበሩበት የእስር ሁኔታ በጣም አስጨናቂና ከባድ እንደነበር …

ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ‹‹የእስር ጊዜዬ አስጨናቂና ከባድ ነበር›› አሉ Read more »

(በኃያል ዓለማየሁ) ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሊገነባ የታቀደው ባለ 42 ፎቅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ፕሮጀክት በእንጥልጥል ላይ እንደሚገኝ ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

–  በገናሌ ጋዝ ተገኝቷል –  ሳውዝ ዌስት ለነዳጅ ፍለጋ 200 ሚሊዮን ዶላር መድቧል (በቃለየሱስ በቀለ) ላለፉት ሰባት ዓመታት በጋምቤላና በኦጋዴን የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ሲያካሂድ የቆየው ፔትሮናስ የተሰኘው ግዙፍ የማሌዥያ ኩባንያ ጓዙን ጠቅልሎ ከኢትዮጵያ እየወጣ እንደሆነ ታወቀ፡፡

(በጋዜጣው ሪፖርተር) ቀደም ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጽሕፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ተነስተው፣ በቦታቸው ከመስከረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ አቶ ሙክታር ከድር በሚኒስትር ማዕረግ መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

መስክረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም ከቃሊቲ እሥር ቤት የተፈታችሁ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልእክታቸዉን ትላንት መስክረም 28 ቀን 2003 ዓ.ም አስተላለፉ። የመጀመሪያዉን እስር ያስታወሱት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የአሁኑ የሁለተኛዉ በጣም አስቸጋሪና መራራ እንደነበረ ገልጸዋል። «አሁን የነበርኹበት …

ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለሕዝብ መልእክት አስተላለፉ ! Read more »

በኒውዮርክ የሚገኘው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ቡድን CPJ የ2003 ዓ.ም. የአለም የመገናኛ ብዙሃን ሽልማትን ለአንድ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ሰጥቷል። CPJ እንዳስታወቀው፤ የአውራምባ ታይምሱ ዳዊት ከበደ ከኢትዮጵያ ናዲራ ኢሳየቫ ከራሻ፣ ላውሬኖ ማርኩየዝ ከቪኔዙዌላ እና ሞሃመድ ዳቫሪ ከኢራን በጋዜጠኝነት ስራ ላበረከቱት አስተዋጾ ይህንን ታላቅ …

ሁለት ኢትዮጵያዊያን ታላቅ ክብር ያላቸው አለም አቀፍ ሽልማቶችን አሸነፉ Read more »

የሰበካ ጉባዔ መምሪያ ኃላፊም ተነሥተዋል (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 8/2010፤ መስከረም 28/2003 ዓ.ም):- የጠቅላይ ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ ከዛሬ አርብ መስከረም 28/2003 ዓ.ም ጀምሮ ከሥልጣናቸው መነሣታቸው ታወቀ። በቤተ ክህነቱ ውስጥ ባላቸው ተሰሚነት እና የሥልጣን ቅደም …

ቅ/ፓትርያርኩ የጠ/ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅን አነሡ Read more »

ይሄይስ አዕምሮ በቅድሚያ ውድ ልጃችንና እህታችን ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከጠባቡ እስር ቤት ወጥታ ወደ ሰፊው እስር ቤት እኛው ዘንድ በመቀላቀልዋ የተሰማኝን ደስት በዚች አጋጣሚ እንድገልጽ ይፈቀድልኝ። እንኳን ደስ ያለን! … መፈታትዋ ትልቅ ነገር መሆኑ እንዳለ ሆኖ ትግሉ ተጀመረ እንጂ ገና …

በኢትዮጵያ ስለሀገር መፀለይም ያስወነጅላል Read more »

ግርማ ካሣ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ልትፍታ እንደምትችል ከአንዳንድ ምንጮች አንዳንድ ፍንጮች ያገነሁት ከአንድ ሳምንት በፊት ነበር። እንደዚያም ሆኖ ግን ያለፈው ዓመት አዲስ ዓመት መግቢያ አካባቢ ትፈታለች የሚል ወሬ ተወርቶ ስላልተፈታች፣ በዚህ ዓመትም ሙሉ ለሙሉ ትፈታለች የሚል ተስፋ በልቤ አልነበረም። በእርግጠኝነት …

የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ እንሆ መሪህ Read more »

መስከረም 29 ቀን 2003 የወ/ት ብርቱካን ሚድቀሳ ቤት፣ የአንድነት አፕርቲ ጽ/ቤት ከገጠር ሁሉ ሳይቀር ስልክ እየተደወለ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔት እየተጨናነቀ ሲሆን፣ ሕዝቡ በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ መፈታት የተሰማዉን ደስታ በአንድ በኩል እየገለጸ በሌላ በኩል ግን የአቶ መለስ አገዛዝ፣ በብርቱካን መፈታት ዙሪያ …

የመለስ ፕሮፖጋንዳ ሕዝቡ ለብርቱካን ያለዉን ድጋፍ የበለጠ እንዲጨምር እያደረገ ነዉ! Read more »

አትክልት አሰፋ – ከቫንኩቨር(ካናዳ) “አይ.. ኢትዮጵያ ሀገሬ…” አለ አንድ የቅርብ ወዳጄ። በዚያ በቅንጅት ዘመን እዚህ ግባ የማይባሉ ግለሰቦች፤ የኢትዮጵያዊነት መታወቂያ ካርድ ሰጭና ነሽ ሆነውበት አንጀቱ አሮ። ታዲያ ጊዜ አልፎ ጊዜ ተተካና ዛሬ መጣ ከርሞ ይመጣና ዛሬም ድሮ ይሆናል። ክፋቱ ሰው …

ዳዊትና ጎልያድ፣ ብርቱካንና መለስ Read more »

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር  እንደፈ ረንጆች አቆጣጠር ሴፕቴምበር 29፣ 2010 ባወጣው መግለጫ ፤ በአመራር አባላቶቹ መካከል ተከስቶ በነበረው አለመግባባት እና የሃሳብ ልዩነት ምክንያት ተከፋፍሎ የነበረው ግንባር መልሶ እንዲዋሃድ አንጋፋ የግንባሩ አባላትና  መስራቾች ባደረጉት የሽምግልና ጥረት ከስምምነት መደረሱን አስታውቆአል። እንደግንባሩ መግለጫ፤ በመስራች …

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ አመራር የገጠመውን አለመግባባት በእርቀሰላም ማስወገዱን ይፋ አደረገ Read more »

ከጥምረት ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ለፍትህ በኢትዮጵያ (ጥምረት) መግለጫ ቀን መስከረም 24 2002 ዓ.ም የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ገጥሞት የነበርውን ውስጠ – ድርጅት ፈተና በማሸነፍ፣ ድርጅታዊ አንድነቱን አጥብቆ መውጣቱ ለዘረኛው የወያኔ አገዛዝ መርዶ  ለኢትዮጵያ ህዝብ ደስታ ነው። ባለፈው ምስከረም 17 ቀን 2003 ዓ.ም …

ከጥምረት ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ለፍትህ በኢትዮጵያ (ጥምረት) መግለጫ Read more »

ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ረቡእ፣ መስከረም 26፣ 2003 ቀን ከጠዋቱ 11 ሰዓት ላይ፤ ከ646 ቀናት እስር በኋላ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት መውጣቷን ተከትሎ ግንቦት 7 የፍትህ፤ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ መግለጫ አውጥቷል። ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ከቃሊቲ ልትወጣ እንደምትችል ባለፉት በርካታ ሳምንታት ለጉዳዩ …

ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ የወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳን መፈታት አስመልክቶ መግለጫ አወጣ Read more »

የግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አባላት ዛሬ መስከረም 26 ቀን 2003 ዓም የወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን ከእስር የመፈታት ዜና  የሰማነው በታላቅ ደስታ ነው። ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በድጋሚ እስር ውስጥ በነበረችባቸው 646 የግፍ ቀናት በሙሉ በመንፈስ አብረናት ነበርን። እነዚህ 646 ቀናት …

የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከእስር መለቀቅ አስመልክቶ ከግንቦት 7 የነፃነት የፍትህ እና የዴሞክራሲ የወጣ መግለጫ Read more »

“መተካካት” ስለተሰኘው የሰሞኑ ማዘናጊያ ትክክለኛ ትርጉም ለመረዳት ሰሜን ኮሪያን መመልከት ይበጃል። የሰሜን ኮሪያው ኪም ኢል ሱንግ ከጥንት ነገሥታት በባሰ መንገድ አገራቸው እንደግል ሃብታቸው፤ ህዝቡን ደግሞ እንደግል አገልጋዮቻቸው ገዝተዋል። የአገሪቱን ሬድዮኖችን፣ ቴሌቪዥኖችንና ጋዜጦችን እንዲሁም ወታደርና ሰላይ በመጠቀም የገነቡት ተክለ ሰውነት ከሰው …

“የመተካካት” ትምህርት ከሰሜን ኮሪያ Read more »

ከዝግጂት ክፍላችን “ዋን ዊክ” ወይም በአማርኛ “አንድ ሳምንት” የሚል ርእስ ያለው ፊልም ተራኪ ተመልካቾቹን እንዲህ ሲል ይጠይቃል፥ “ጥያቄው መሆን ያለበት…ከዚህ በኋላ መኖር የምትችሉት አንድ ሳምንት ወይም አንድ ወር ነው ተብሎ ቢነገራችሁ፤ በዛ ጊዜ ምን ትሰሩበት ነበር? ምን አይነት ሚስጥር ትገልጣላችሁ? …

“አነስተኛ ጊዜ” ብሎ ነገር የለም Read more »

ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ዓለማቀፋዊ ስብሰባዎች በተቻለ መጠን በመቀሌ ከተማ እንዲደረግ የስብሰባ አዘጋጆችን ማባበል መጀመሩን የውስጥ አዋቂ ምንጮች ለግንቦት 7 መረጃ ክፍል በላኩት ጥቆማ አስታወቁ። እንደምንጮቻችን መረጃ የወያኔው ዘረኛና አምባገነን አገዛዝ ይህን የማግባባት ሥራ ለመጀመር የፈለገበት ምክንያት የህወሃት …

በኢትዮጵያ የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች መቀሌ ላይ እንዲካሄዱ መመሪያ ተላለፈ Read more »

በኢትዮጵያ ያሉ የግል ዩኒቨርሲቲዎች በየጊዜው ከወያኔ አገዛዝ በሚደርስባቸው ዛቻ የተነሳ ህልውናቸው በከፍተኛ ስጋት ላይ መውደቁን የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው መረጃ ገልጿል። ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በመንግስት ተቋማት ላይ ያለውን ቁጥጥር ማጠናከሩ እና ከነዚህም ውስጥ የከፍተኛ ትምህርት …

የግል ዩኒቨርሲቲዎች ህልውና አደጋ ላይ መውደቁ ታወቀ Read more »

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ሰነዶች፣ ሳይወራረዱና ሳይታረቁ በኢትዮጵያ ንግድ ዋናው መሥሪያ ቤት ሒሳብና የሒሳብ ማስታረቂያ መምሪያ ተወዝፈው እንደሚገኙ መታወቁን ኢሳት ባወጣው ዘገባ ገለጸ። የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን (ኢሳት) እንደዘገበው አንዳንድ የመንግሥት ድርጅቶች በተለይም የኢትዮጵያ መብራት ኃይል …

በኢትዮጵያ የገንዘብ ተቋማት ዝርክርክነት እንደቀጠለ መሆኑ ተዘገበ Read more »

ደጀሰላም በመባል በሚታወቀው የመረጃ ድረገጽ በወጣ ጽሁፍ ከ1981 ዓ.ም ጀምሮ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመሆን እያገለገሉ ለሚገኙት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የ1.8 ሚልዮን ብር ላንድክሩዘር መኪና ሽልማት እንደተበረከተላቸው ገልጿል። እንደ ዘገባው ከመኪናው ጠቅላላ ወጪ ገሚሱ የተሸፈነው በሀገረ ስብከቱ ከሚገኙት …

አይን ያወጣ የህዝብ ገንዘብ ዝርፊያ በቤተክርስቲያናትም ተስፋፍቶ መቀጠሉ ታወቀ Read more »

ከሰሞኑ የወያኔ ባዶ ዲስኩሮች ውስጥ አንዱ፥ “የትምህርት ካሪኩለምን በማደስ ትምህርት ቤቶች ‘ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ’ እንዲፈጥሩ ማስቻል” የሚል እንደሆነ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ባደረሰው መረጃ አሳውቋል። ተያይዞ የደረሰን መረጃ እንደሚያሳየውም፥ የወያኔ አገዛዝ በሚናገራቸው ነገሮች ሁሉ ላይ ፈጽሞ እምነት ያጣው ህዝብ በአዲሱ ዲስኩር …

ወያኔ “ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ እፈጥራለሁ” ማለቱ በአዲስ አበባ የስላቅ ርእስ ሆኗል Read more »

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀ መንበር የወይዘሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ ከእስር መለቀቅ በብዙዎች ዕይታ ሠናይ ክሥተት ነው ። በሌላ በኩል፣ ውሳኔው የራሳቸው ቢሆንም፣  የተለቀቁበት ሁኔታ እና የወደፊት የፖለቲካ እጣ- ፈንታቸው ማነጋገሩ አልቀረም ። በዚህ ጉዳይ፣  የጀርምን ድምጽ ዜና ዘጋቢ ተክሌ የኋላ፣  …

ብርቱካን ሚደቅሳ “ምህረት” ያገኙበት “ይቅርታ” Read more »

ቀደም ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጽሕፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ተነስተው፣ በቦታቸው ከመስከረም 26 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ አቶ ሙክታር ከድር በሚኒስትር ማዕረግ መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

(ማ/ቅዱሳን ድረ ገጽ):- በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከመስከረም 26 ቀን እስከ ኅዳር 6 ቀን ያለው ጊዜ ወርኀ ጽጌ ይባላል፡፡ ይህ ወቅት ምድር በአበቦች ቀለምና መዓዛ የምታጌጥበት በመሆኑ «የአበባ ወር» ወርኀ ጽጌ ተብሏል፡፡ አበባ የፍሬ እናት ነው፡፡ አበባን ያየ ሰው ሕይወቱ በተስፋ ትሞላለች፡፡ …

«የአበባ ወር» ወርኀ ጽጌ Read more »

ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ላለፉት አንድ አመት ከዘጠኝ ወር ከታሰሩበት ወህኒ ቤት የተለቀቁት ማክሰኞ ከረፋዱ 5ሰአት ላይ ነበር። ከተወለደች ጀምሮ አራት የእድገት አመቷን ከእናቷ ተለይታ ያሳለፈችው የ6አመት ልጃቸውና ከእናታቸው ጋር ሆነው በወህኒ ቤት መኪና ወደ ቤታቸው ሲደርሱ ከ500 በላይ ደጋፊዎቻቸውና ወዳጅ …

ብርቱካን ሚደቅሳ ለ21 ወራት ከታሰሩበት ወህኒ ቤት ተለቀቁ Read more »

የዲናሚት (ዳይናማይት ) ፈልስፊ በሆኑት እስዊድናዊ የሥነ-ቅመማ(ኬሚስትሪ) ሊቅ አልፍረድ ኖቤል ስም ፣ እ ጎ አ ከ 1901 ዓ ም አንስቶ በያመቱ በሳይንስ፣ ሥነ ጽሑፍና ሰላም አሸናፊዎች የሆኑ ግለሰቦችም ሆኑ ድርጅቶች ሥም እንደሚገለጥ ሁሉ፣

(ሪፖርተር) — በትናንትናው ዕለት በመለስ ዜናዊ አቅራቢነት የአዲሱ ካቢኔ ዕጩዎች ሹመት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲፀድቅ፣ ዘጠኝ የቀድሞ ሚኒስትሮች በአዲሱ ካቢኔ አልተካተቱም፡፡ የቀድሞው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ አዲሱ ለገሠ በቅርቡ መሰናበታቸው በኢሕአዴግ 8ኛው ጉባዔ ላይ በመገለጹ፣ በመንግሥት ሥራ እንደማይቀጥሉ ታውቋል፡፡ …

የወያኔ አዲሱ ካቢኔ ተሿሚዎች Read more »

– 3.3 ሚሊዮን ሔክታር መሬት ለባለሀብቶች ለማስተላለፍ ዕቅድ ተይዟል (በዳዊት ታዬ) የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የግብርና ዘርፉን ልማት ለማሳካት ከ75 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የሚያስፈልገው መሆኑ ተመለከተ፡፡

– ጉዳዩን ፀረ ሙስና ኮሚሽን እየመረመረው ነው (በብርቱካን ፈንታ) ከፕራይቬታይዜሽንና ከመንግሥት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ አንዱ ከሆነው ሸበሌ ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር፣ አምስት ተሽከርካሪዎችን ከሕግና ከደንብ ውጭ ያለጨረታ በመሸጣቸው ሙስና ተፈጽሟል በሚል ኃላፊዎችና ሠራተኞቹ እየተወዛገቡ ነው፡፡

– ልጆቻቸው አፅሙ የሰው ሳይሆን የእንስሳ ነው ይላሉ(በምዕራፍ ብርሃኔ) ነዋሪነታቸው በሐረር ከተማ ንዑስ ቀበሌ 18 የቤት ቁጥር 455 የሆኑት የ70 ዓመቱ አዛውንት ሻምበል እሸቴ መንግሥቴ፣ በአውሬ ተበልቶ የተረፈ ነው ተብሎ በንድ የፖሊስ ባልደረባ አማካኝነት ሟች ለተባሉት ቤተሰብ የተሰጠው አፅም፣ በሐረሪ …

ከአውሬ ተረፈ የተባለው የአዛውንቱ አፅም ውዝግብ አስነሳ Read more »