የብርቱካን ሚደቅሳ የ”ይቅርታ” ደብዳቤ በመለስ ዜናዊ መረቀቁ ተጋለጠ
የአንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ሊቀመንበር ዳኛ ብርቱካን ሚደቅሳ ከቃሊቲ ለመውጣት አቀረበች የተባለውን የይቅርታ ደብዳቤ ዘረኛው አምባነን መለስ ዜናዊ እራሱ እንዳረቀቀው ለሂደቱ ቅርብ የሆኑ ግለሰብ አጋልጠዋል። ባለፈው ሳምንት በወያኔ ቁጥጥር ስር በሚገኘው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢቲቪ) አማካኝነት ይፋ የሆነው ደብዳቤ በመለስ ዜናዊ …