የአውሮፓ ህብረትና የቻይና ጉባኤ

ትናንት ብራሰልስ ውስጥ የተካሄደው 13 ተኛው የአውሮፓ ህብረትና የቻይና ጉባኤ የጋራ ትብርን ለማጠናከር ና ወደፊት በጋራ ጉዳዮች ላይ የሚካሄደውን ውይይት ለመቀጠል በመስማማት ተጠናቋል ።