የቆዳና ሌጦ ኢንዱስትሪ መሠረታዊ ችግሮች እንደገጠሙት ተጠቆመ
(በየማነ ናግሽ) የግብርና ሚኒስቴርና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በኢትዮጵያ የቆዳና ሌጦ ኢንዱስትሪ ላይ በጋራ ባካሄዱት ጥናት፣ ዘርፉ አንዳንድ መሠረታዊ ችግሮች እንደገጠመው ጠቁመዋል፡፡
(በየማነ ናግሽ) የግብርና ሚኒስቴርና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በኢትዮጵያ የቆዳና ሌጦ ኢንዱስትሪ ላይ በጋራ ባካሄዱት ጥናት፣ ዘርፉ አንዳንድ መሠረታዊ ችግሮች እንደገጠመው ጠቁመዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በትናንትናው እለት ለ48 ለፌዴራል መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ። በዚህም መሠረት:-
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በኢትዮጵያ “ሳያርሱ መዝራት” የተባለው አዲስ የእርሻ ዘዴ ገበሬዎች እንዲለምዱት የምርምርና የሙከራ ስራ በመካሄድ ላይ ነው። ይህንኑን ዘዴ ተግባራዊ ለማድረግ እየተመራመሩ ያሉት በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህርና በቤልጅየም በሚገኘየው ጌንት ዩኒቨርሲቲ የፒ. ኤቺ. ዲ. መርሃ ግብር እየሰሩ ያሉት አቶ ተስፋይ ኣርኣያ ናቸው። አቶ …
ታምራት ታረቀኝ አቶ ስየ አብርሃ መጽሐፍ ጻፉ ሲባል ለማግኘት ጉጉት ያደረብኝ ከደደቢት እስከ ምኒልክ ቤተመንግሥት በነበረው ጉዞ አበይት የሆኑትን ይልቁንም ሌላው ተራ ታጋይ ሊያውቃቸው የማይችላቸውን ግን ትውልድ ሊያውቃቸው ታሪክም ሊመዘግባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ይተርኩልናል በሚል ስሜት ነበር።
ይሄይስ አዕምሮ እንደምን ሰነበታችሁልኝ! ባገራችን አንድ አባባል አለ፤ ”ከብቶች እንኳን በየፊናቸው ዱር ውለው ማታ ሲገናኙ ’እምቡዋ’ በመባባል ሠላምታ ይለዋወጣሉ” የሚል። በሌላም በኩል ”እንደከብት ዝም ብለህ አትቀላቀል” የሚለውን ቢፃዊ ግሳጼም ሳንዘነጋ። በ’ርግጥም ነገርን በሠላምታ መጀመር ጥሩ ነው – አሁንም ”ከሺህ ሠላምታ …
Curabitur In Morbi consequat vel lacinia ante sagittis Phasellus Morbi pulvinar. Nulla Vivamus convallis nibh Ut interdum Pellentesque cursus elit nibh Ut. Mauris lorem pretium nec egestas lorem lacus. Sem laoreet congue Sed Phasellus laoreet condimentum magnis nibh fringilla Vivamus. …
Scarlett Johansson to Play Sexy Alien in Sci-Fi Movie Read more »
መንበሩን በኒው ዮርክ ያደረገው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት፡ ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ ሀገሮች የሚያገኘውን የልማት ርዳታ ህዝቡን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል ከሰሰ።
ስለካንሰር ሲነገር ብዙዎች የማይድን በሽታ አድርገዉ ያዩታል።
የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ርዕሰ ብሄር ግርማ ወልደጊዮርጊስ መስከረም ሀያ አራት ቀን ሁለቱን ምክር ቤቶች ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግርና ሀገራዊ መመሪያ ላይ ዛሬ ሲመክር አረፈደ።
(መሀመድ ሰልማን) ዶሮ ማነቂያ በዶሮ ማነቂያ ዶሮ አይታነቅም፡፡ ሰው ግን ይታነቃል፡፡ለምሳሌ ኑሮ አልሞላ ሲለው፤ ወይም ዶሮ እጅግ አምሮት መግዣ ሲያጣ… ኑሮን ቀለል አድርገው መኖር የሚሹ ዜጎች ዶሮ ማነቂያን ይመርጣሉ፡፡ አንተም ኪስህ ቢነጣ፣ መሄጃ ብታጣ ፒያሳ እንደ ቦሌ “ሂድ ከዚህ!” ብላ …
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 18/2010፤ ጥቅምት 8/2003 ዓ.ም):- ከጥቅምት 6-11/2003 ዓ.ም ድረስ የሚዘልቀው ዓመታዊው የጠቅላይ ቤተ ክህነት አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባዔ ዓመታዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ስለዚሁ ዓመታዊ ጉባዔ ሪፖርተሮቻችን ያጠናቀሩትን ዘገባ እና ሒሳዊ ሪፖርታዥ እንደሚከተለው እናቀርባለን። የዋና ዋና …
በዚች ገጠር ወረዳ ብቸኛ ቀላጤ ጸሀፊ የሆነው “አስናቀ ሽቦ” ሰዎች ሲካሰሱ፣ አቤቱታ ሲያቀርቡ፣ ውል ሲፈራረሙ ረቂቅ አዘጋጅቶ በገጽ አንድ ብር እየተቀበለ ቀላጤ ይቸከችካል። ታዲያ ከዕለታት አንድ ቀን በዚያች የገጠር ከተማ ሁከት ይቀሰቀሳል። ሙሉውን በምስል ጽሁፍ አስነብበኝ
More news on the 2010 prize
በሳውዲ የኢትዮጵያዊያን ሮሮ – የተደበቁ እውነቶች ብየ በጀመርኩት ወጋወግ ዙሪያ ሆኗልና የሚቀድም የሚሰልሰውን አወጣለሁ አወርዳለሁ…መስከረም በጠባ ማግስት ሌላው ቢቀር ከረመዳን ዋዜማ ጀምሮ በቀጠሉት ቀናት መከራው የበዛባቸውን ወገኖች ውሎ አዳር ለመቃኘት መሞከሬ እውነት ነው! ሙሉውን በምስል ጽሁፍ አስነብበኝ
ኦክቶበር 18 ቀን 2010 የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለሳካሮቭ ሽልማት ከተመረጡት የመጨረሻ ሶስቱ መካከል እንደምትገኝ ተገለጸ። የሳካሮቭ ሽልማት ከኖቤል የሰላሙ ሽልማት ቀጥሎ በአዉሮፓ ሕብረት የሚሰጥ ትልቁ የሰላምና የሰብዓዊነት ሽልማት ሲሆን፣ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ከበርካታ እጩዎች …
አቡጊዳ – ለሳካሮቭ ሽልማት ብርቱካን ከመጨረሻ ሶስት እጩዎች መካከል ተመረጠች Read more »
በኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ዳርቻ ደብረ ብርሃን ከተማ አቅራቢያ የተገኙት የእንስሳት እና የዕጸዋት ቅሪት አካል ሃያ ሁለት ሚሊዮን ዓመት እድሜ ያላቸው ናቸው። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመሬት ሳይንስ ትምህርት ክፍል የተደረገው ምርምር ከዚህ በፊት ያልተመለሱ ጥያቄዎችን ሊመልስ እንደሚችልና የነበሩ የጊዜ ክፍተቶችን እንደሚሞላ …
ሃያ ሁለት ሚሊዮን ዓመት ያላቸው የእንስሳትና የየዕጸዋት ቅሪቶች በኢትዮጵያ ተገኙ Read more »
የእንግሊዛዊቷ የኢትዮጵያ አርበኛ የወ/ሮ ሲልቪያ ፓንክረስት ሀምሳኛ የሙት ዓመት መታሰቢያ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
አዲስ አበባ ፈርሳ እየተገነባች ነው። ለዘመናት የማይነቃነቁ የሚመስሉት አፈርማ ቀለም ያላቸው የቆርቆሮ ቤቶች በልደታ፣ በካሳንችስ፣ በአራት ኪሎ አካባቢና በሌሎችም ያረጁ የአዲስ አበባ አካባቢዎች እየፈረሱ ናቸው። በምትካቸው ረጃጅም ህንጻዎች ለሆቴል፣ ለቢሮና ለሌሎች አገልግሎቶች ይገነባሉ። እነዚህ ግንባታዎች የከተማዋን ገጽታ እየቀየሩ ቢሆንም፤ ለረጂም …
በእርግጥ በእድሜ ከወጣትነቱ ወደ ጎልማሳነቱ ሊሻገሩ ነው። ወደ ፖለቲካው የገቡት እንደሌሎቹ ቀደም ብለው ባይሆንም በዙም ደግሞ አልዘገዩም።
የመካከለኛው ምስራቅ የካቶሊክ ጳጳሳት ሲኖዶስ በሮማ ቫቲካን እየተካሄደ ይገኛል።
ዳዊት ታዬ | ሪፖርተር ለተከታታይ ዓመታት በኃይል እጥረት ሳቢያ ተፈጥሮ የነበረው የኃይል መቋረጥ ችግር በተወሰነ ደረጃ መሻሻል ታይቶበት የነበረ ቢሆንም፣ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ እንደገና በስፋት መታየት ጀምሯል፡፡ ከ60 ሜጋ ዋት በላይ ኃይል ያመነጩ የነበሩ ጄኔሬተሮች ሥራ አቁመዋል፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ፣ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
• ውኃና ፍሳሽን ጨምሮ የተወሰኑ መሥሪያ ቤቶች ቢፒአርን እንዲከልሱ ታዘዙ• ሠራተኞችን የሚሸልምና የሚቀጣ መሥሪያ ቤት ይቋቋማል• የከተማው ባለሥልጣናትና ሠራተኞች ተተችተዋል (በውድነህ ዘነበ)
(በጋዜጣው ሪፖርተር) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተቀማጭ (Deposit) ከያዘው 57 ቢሊዮን ብር ውስጥ ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ ለኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታና ለሌሎች ፕሮጀክቶች፣ ለመንግሥት የልማት ድርጅቶችና ለክልሎች በረዥም ጊዜ ክፍያ ሲያበድር፣ 20 ቢሊዮን ብር የሚሆን ደግሞ ለግል ድርጅቶችና ግለሰቦች ማበደሩ ታወቀ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከምርጫ 2002 በፊት ለድርድር አቅርቧቸው በነበሩ አጀንዳዎችና በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ኢሕአዴግ መደራደር እንደሚኖርበት ከትናንት በስቲያ በሰጠው ጋዜጣው መግለጫ አሳሰበ፡፡
(በመላኩ ደምሴ) የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የመሠረታዊ ሥራ ሒደት ለውጡንና ተቋማዊ አደረጃጀቱን በሕጋዊ መንገድ ተግባራዊ የማያደርግ ከሆነ በወንጀለኛና በፍትሐ ብሔር እንደሚጠይቀው አስጠነቀቀ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በቤንች ማጂ ዞን በሺቢንች ወረዳ ሚዛን ከተማ ውስጥ የታክስ ሽያጭ ክፍል ሠራተኛ፣ የዞኑ የሕዝብ አደረጃጀት ኃላፊ፣ የታክስ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊና አንድ ባለሀብት በጋራ በመሆን አላግባብ ያጠፉትን የመንግሥትንና የሕዝብ ገንዘብ ለመንግሥት ሊያጋልጠን ይችላል …
በደቡብ ክልል ኦዲተሩን ያስገደሉ ባለሥልጣናትና ገዳዮቹ ከዕድሜ ልክ እስከ 12 ዓመታት ተፈረደባቸው Read more »
(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዲሱ ዓመት ለሠራተኞቹ ከሁለት ወር ቦነስ ጋር የጨመረው የገንዘብ መጠን የደመወዝ ጭማሪ ሳይሆን የደመወዝ እርከን ማሻሻያ መሆኑን አስታወቀ፡፡
– ሕጉ በፌዴራል ደረጃ ከወጣ ሁለት ዓመት ሆኖታል (በብርቱካን ፈንታ) በኦሮሚያ ክልል ለሕዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪ ሾፌሮች፣ ረዳቶችና፣ ገንዘብ ተቀባዮች ዩኒፎርም እንዲለብሱ ተገደዱ፡፡
– ‹‹ልጆቻችን ሐኪሞቻቸው ባሉበት አካባቢ አልተመደቡም›› የተማሪዎች ወላጆች– ‹‹የቀረቡት ማስረጃዎች የውሸት ናቸው›› አገር አቀፍ ፈተናዎችና ተማሪዎች ምደባ ኤጀንሲ (በብርቱካን ፈንታ)
(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን እ.ኤ.አ ከ2004 ጀምሮ እስከ 2010 ድረስ ግምቱ ከ12 ቢሊዮን ብር በላይ የሆነ የመንገድ ፕሮጀክቶች ለተለያዩ የውጭና አገር በቀል ተቋራጮች ቢሰጡም፣ በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቁ አለመቻላቸውን ለሥራው ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
የቀድሞው የሕወሓት ታጋይ የኾኑት አቶ ዕቁባይ በርሄ አሁን ታክስ አልከፈለም ተብሎ ክስ የቀረበበትን የሜጋ ሥነጥበባት ማእከል በሥራ አስኪያጅነት ሲመሩ ነበር። ይኹንና እርሳቸው ይህ ድርጅት ታክስ አልከፈለም ተብሎ በተጠየቀበት በ1996 ዓ.ም በሐላፊነት ላይ አልነበሩም። የውስጥ ምንጮቻችን ዘገባ እንደሚጠቁመው በቅርቡ ከወይዘሮ አዜብ …
ከኢትዮጲያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ(መድረክ) የተሰጠ መግለጫ ኢትዮጵያ ሀገራችን ረጅም የህላዌ ዘመንና የመንግሥትነት ታሪክ ካላቸው ጥቂት አገሮች አንዷ በመሆን ትታወቃለች፡፡ በሌላ ወገን መንግሥታት ወይንም ገዢዎች በህዝብ ላይ አሠቃቂ የጭቆናና የአፈና ሥርዓት በመዘርጋት ሕዝቡ ሁለንተናዊ ክብሩን ተገፎ የሚኖርባት አገር በመሆንም ትታወቃለች፡፡ ጭቆናውን …
ውሸት፣ ማስመሰል፣ ማስፈራራትና ጭቆና የኢህአዴግ ዋነኛ ሥልጣን ላይ የመቆያ ስልቶች Read more »
ውድ ወ/ት ብርቱካን ሚዴቅሳ የአንድነት ለዴሞክራሲና የፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር አዲስ አበባ እኛ በቫንኮቨር ካናዳ ነዋሪ የሆን ኢትዮጵያዊያንና ተውልደ ኢትዮጵያዊያን ከአንድ አመት ከዘጠኝ ወራት የእስር ጊዜ በኍላ ከኢትዮጵያ ህዝብ፤ ከልጅሽ፤ ከወላጅ እናትሽና ከመላ ቤተሰቦችሽ ብሎም ከትግል አጋሮችሽ ጋር በመቀላቀልሽ እንኵን ደስ …
ብርቱካን የአንድነት ፓርቲ ብቻ ሳይሆን የመላው ሕዝብ መሪ ነሽ- በቫንኮቨር ካናዳ የአንድነት የድጋፍ ኮሚቴ Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሶማልያ አዲስ ጠቅላይ ሚንስትር ሾመች። መሀመድ አብዱላሂ መሀመድ ይባላሉ።
የዓለማችን ዜና ከብዙ የተለያዩ ቦታዎች በተለያዩ መንገዶች የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሚስቡ ተግባራትን የሚያከናውኑ ሰዎች መድብል ነው። የአፍሪቃ ቀንድ፣ ከነዚህ መካከል የጥቂቶቹን ገጽታዎች ያስቃኛችኋል። በአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች አማካኝነት በየሳምንቱ በሚከናወኑ በእነዚህ ለውጦች ትዝናኑ ዘንድ እነሆ ደስ ይበላችሁ።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በተለይ ክቡር ሚስተር ፒተር ጁሊያንና ፓርቲያቸው አብዩን ሚና ተጫውተዋል Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 6 ቀን 2003 ዓ.ም. October 16, 2010)፦ ብርቱካን ሚደቅሳ ከእስር እንድትፈታ የካናዳን ፓርላማ በመወትወት የሚታወቁትና የበርናቢ ኒውዌስት ሚኒስትር የኤን. ዲ. ፒ. ፓርቲ የፓርላማ ተመራጭ የሆኑት ክቡር ሚስተር …
ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ እንድትፈታ ለተሟገቱ ካናዳዊያን የምስጋና ዝግጅት ተሰናዳ Read more »
(VOA) — በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ኦብነግ ጦርነት አቁሞ ወደ ሠላም መጥቷል፤ ሲል የኢትዮጵያ መንግስት ወያኔ በዚህ ሳምንት አስታውቋል። በቀድሞው የሶማሊ ባህር ኃይል አድሚራል ማሃመድ ኦማር ኦስማን የሚመራው ሌላው ቡድን ፈራሚዎቹ አይወክሉኝም፤ ሲል ስምንነቱን ውድቅ አድርጓል። …
በሸዋይልማ ኪዳኔ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) Ethiopian Peoples‘ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) ጉዳዩ፦ የወ/ት ብርቱካንን አፈታት አስመልክቶ የተሰጠ ማብራሪያ የወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን ከእስር ቤት በምህረት መለቀቅን አስመልክቶ በቀበሌ፣ በወረዳ እና በዞን ደረጃ በሚገኙ አባላትና ካድሬዎቻችን እንዲሁም በዳያስፖራ በሚገኙ …
መድረክ ከሚያስተናብራቸዉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአንዱ መሪ ወይዘሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ ከእስር ከተፈቱ ወዲሕ ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ በጠራዉ ጋዜጣዊ ጉባኤ የሐገሪቱን ችግሮች —
በመልማት ላይ ባሉ ሐገራት ተጨማሪ ምርት ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እየተባለ መሬት ለዓለም ዓቀፍ ኩባንያዎች በረዥም ጊዜ ኪራይ ወይም በሽያጭ መቸብቸቡ እንደቀጠለ ነው ።
The demands of piety due to a scholar, argues Raymond Guess, is the uninhibited discussion of her works and approach. Re-reading the biography of the great scientist Michael Polyani, I felt that he would surely be unmoved by any interpretation …
ማስታወቂያ የግንቦት 7 ራድዮ የስርጭት ሰዓት ከግምሽ ሰዓት ወደ አንድ ሰዓት ተረዘመ የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ ከጥቅምት 6 ቀን 2003 ዓ/ም ጀምሮ ዘወትር ቅዳሜ የሚያስተላልፈውን የሬዲዮ ፕሮግራም ከግማሽ ሰአት ወደ ሙሉ የአንድ ሰዓት ዝግጅት ከፍ በማድረግ ከጠዋቱ 3 እስከ 4 …
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከአስከፊዉ የወያኔ እስር ቤት በመፈታቷ የተሰማውን ደስታ በእለቱ ገልጿል። በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆችም የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል፤ እየገለፁም ነው። ወያኔ ሊያዋርዳት የሞከራትን ጀግና ህዝብ በቄጠማና በቀይ ምንጣፍ ተቀበላት፤ ይገባታልም። ከወ/ት …
ከዝግጂት ክፍላችን “ወደ ውጭ አገራት ስትሄድ እና እንግዶችን ስትቀበል ሚስትህን ከጎንህ የማታኖርበት ምክንያት ምንድን ነው?” ተብሎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥያቄ የቀረበለት መለስ ዜናዊ፤ “አይ እሷ ዝም ብላ ተራ የቤት ሚስት መሆን አትፈልግም፤ የፓርቲ አባል ከመሆኗ በተጨማሪ የራሷ ንግድ አላት፤ እናም …