የሲፒጄ ሽልማት ለኢትዮዽያዊው ጋዜጠኛ

ዓለም ዓቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ሲፒጄ የ2010 ተሸላሚ የሆኑ አራት ጋዜጠኞችን መርጧል። ከእነዚህም አንዱ የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ባልደረባ ዳዊት ከበደ ነው።