– በ‹‹ነፋስ አመጣሽ ገቢ›› ላይ ግብር መጣል ይችላል (በኃይሌ ሙሉ) የአገሪቱ ኢኮኖሚ ከሚያመነጨው ሀብት መንግሥት ተገቢውን ግብር እንዲሰበሰብ የሚያስችል የገቢ ግብር ማሻሻያ አዋጅ ጸደቀ፡፡

(በታምሩ ጽጌ) በአዲስ አበባ በየካ ክፍለ ከተማ በቀድሞው ቀበሌ 09/10 ነዋሪ የሆኑ የአንድ ቤተሰብ አባላት በአንድ የኖሮዌይ ዜጋ ተደጋጋሚ በደል እንደደረሰባቸውና ፍትሕ እንዳጡ በመግለጽ መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጣቸው እየተማጸኑ ነው፡፡

ተፈረደኝ አለሙ ይቺ የፈረደባት ሃገር ይሄ የፈረደበት ሕዝብ ዘወትር በስሙ እንደተለመነ፤ በስሙ እንደተማለ፤ በስሙ እንደተገደለ በስሙ እንደ ተነገደ አለ ወደፊትም እንዲህ አይነት ሰዎች እስካሉ በዚሁ የሚቀጥል ነው፡፡ ውህደት ሲሏቸው ውህደቱን ወደ ክህደትነት ለመለወጥ በር ቢዘጋባቸው በስርቆሽ በር የሚገቡ፤ ትብብር ሲሏቸው …

የበረከትና የልደቱ ግንኙኝት Read more »

 "ሕዝቤ ሰንፈዋልና አላወቁኝም፤…።  ማስተዋልም የላቸውም፤ ክፉ ነገርን ለማድረግ ብልሃተኞች ናቸው በጎ ነገርን ማድረግ ግን አያውቁም።" (ኤር.፬፡፳፪)               (አብርሃም ሰሎሞን) በእጅህ ያኖርኩትን የብርሃን ፀዳል መቅረዙን               ከስፍራው መጥቼ ሳልወስደው፣ ከዝናም በኋላ ደመናት ሳይሸሹ ፀሐይ           ሳትጨልም ቀኑን ሳልጋርደው፣ ከማሳው ያለውን …

ቤትህን አስተካክል Read more »

የመለስ ዜናዊ ፕሮፓንዳ መሳሪያዎች፣ ካድሬዎቻቸዉና ጋዜጣዎቻቸዉ በአሁኑ ወቅት በሰፊዉ የተያያዙት ፈሊጥ ቢኖር በዉጪ አገር የሚገኙ ወጣት ኢትዮጵያዉያን እንደ እስራኤላዉያን ወይም እንደ ደቡብ ኮርያዉያን ወይም እንደ ህንዶች ወጣቶች የኢትዮጵያ ወጣቶች የዉጭ አገር ቴክኖሎጂን ወደ ኢትዮጵያ ማስገባት እንዲችሉ የቅስቀሳ ዘመቻ እያካሄዱ ናቸዉ። …

ወያኔ ዳያስፖራ ወጣቶችን ሊሸነግል? ሸንቃታዉ ዘካሊፎረኒያ Read more »

በኮሎኝ ከተማ የኢትዮጲያውያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማህበር በጀርመንኛ ምህፃሩ(DÄSAV)ከተመሰረተ አንድ አመት ሆኖታል። እራሱን ለህዝብ ሲያስተዋውቅ ግን ያለፈው አርብና ቅዳሜ የመጀመሪያው ነው።

(ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 19/2010፤ ኅዳር 10/2003 ዓ.ም)፦ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት በምግብ አቅርቦት ጥራት፣ በጤና አገልግሎት ሽፋን፣ በሥርዐተ ትምህርት ጫና እና የደቀ መዛሙርት መማክርት መቋቋምን አስመልክቶ ለተቋሙ አስተዳደር ያነሷቸው ጥያቄዎች፣ “ወቅታዊ ምላሽ እና ተገቢ ትኩረት አልተሰጣቸውም” በሚል ከትናንት …

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጁ ደቀ መዛሙርት የምግብ ቤቱ ሐላፊ እንዲነሡላቸው ጠየቁ Read more »

ሕዝቡ ዛሬም ሲሞት፦ ደሙ እየፈሰሰ፤ ሁለት ዓይነት እንባ፦ ኃይሌም አለቀሰ። የመጀመሪያው እምባ፦ ያኔ ጉንግን ሲያጠልቅ፤ በድል አድራጊነት፦ ስሙ ገና ሲደምቅ። ለኢትዮጵያ ሰንደቅ፦ የሕዝብ ፍቅር አንቆት፦ እየተናነቀው!!! እያንሰቀሰቀው!!!እምባው አልቆም ብሎት፦ የእኛ አለኝታነቱ፦ ከልቡ አቃጥሎት፦ ያደባባይ ደስታው፦ሲቃውን ፈንቅሎት፤ በጥርሱ ሳቀና፦ ተቆጣጠረና፤ ትዝ …

ሁለት ዓይነት እንባ፤ ኃይሌም አለቀሰ። Read more »

ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ – ብአዴን – የተባለው የወያኔ ተለጣፊ ፓርቲ የልደት ቀኑን ለማክበር በአዲስ አበባ የጠራው የጽዳት ዘመቻ የከተማውን ህዝብ ቀልብ ለመሳብ ባለመቻሉ ሳይሳካ መቅረቱን ከመዲናይቱ የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። ላለፉት ሃያ አመታት ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ የአማራን ህዝብ ረግጦ እንዲገዛ …

የብአዴንን ልደት ለማክበር በአዲስ አበባ የተጠራው የጽዳት ዘመቻ በተሳትፎ እጥረት ከሸፈ Read more »

ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪ ቡድን CPJ «ጭቆና ባለበት አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ለመዘገብ የቻሉ ድንቅ ጋዜጠኞች፤» ሲል፥ ያወደሳቸውንና ለዘንድሮው የፕሬስ ነፃነት ሽልማቱ ያበቃቸውን ጋዜጠኞች ሥራና ማንነት ያስተዋቀበት ሥነ ሥርዓት አካሄደ። ዋና መቀመጫውን በኒው ዮርክ ያደረገው ለጋዜጠኞት መብት የቆመው ተቋም፥ በዛሬው …

የዓመቱ ፕሬስ ነፃነት ተሸላሚዎች ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት ተዋወቁ። Read more »

‹‹60 ተማሪዎች ከምግብ ጋራ በተያያዘ የጤና ችግር ገጥሟቸዋል›› ተብሏል፤  ለኮሌጁ ዲግሪ እና ዲፕሎማ ዕውቅና የማይሰጡ ተቋማት አሉ፤ የኮሌጁ ቦርድ እና አስተዳደር ለተማሪዎች መማክርት ም/ቤት መቋቋም ፈቃድ ለመስጠት ተስኖታል፤ ደቀ መዛሙርቱ ያቀረቡትን ጥያቄ በመጠቀም “የራሳቸውን ዓላማ ለማስፈጸም የሚሹ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ” …

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት ለተቋሙ አስተዳደር የተለያዩ ጥያቄዎችን አቀረቡ Read more »

ወንድሙ መኮንን – ከለንደን ወያኔ ኢትዮጵያ ውስጥ ኑዋሪውን ወገናችንን ሙሉ በሙሉ እንደተቆጣጠረ ገምቶ እብሪት ቢሰማውም፣ ህዝኢባችን በወያኔ አስተዳዳር ላይ ያለውን ምሬት ያከፍርሀት ከመግለጽ ወደኋላ አላለም። ታዲያ ይሄ ህዝብ የናቀ የማፍያ መንጋ ውጭ ሀገር የምንኖረውንም ለመቆጣጠር ባለው ህልሙ መሰረት፣ በሚኒስተር/ካውንስለር ወይም ያ …

ቁጩ አማሮችና የ30ኛው ዓመት በአላቸው (ወንድሙ መኮንን) Read more »

አምላክሥራ ግሩም ለአንዳንድ ጉዳይ ወደ UNHCR ቢሮ ጎራ ስል ያለው አስቸጋሪ ሁኔታ የቢሮው ብልሹ አሠራር ያናድደናል – ለኢትዮጵያዊያን። ሰሞኑን እንኳ የስደተኛነት ማረጋገጫ ማንዴቴ ላይ ስሜ ሲጻፍ የቃላት ግድፈት አስተካክሉልኝ ብዬ አንድ የዘለሉዋትን ፊደል ለማስተካከል 10 ቀን ነው ያመላለሱኝ። ሙሉ ስሜን …

በየመን ዩኤንኤችሲአር ያስገነጥላል፤ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያጨበጭባል Read more »

ግርማ በላይ በትግርኛ ”ጠዓመኒ ድግመኒ” የሚባል አነጋገር እንዳለ አውቃለሁ። በአማርኛም ”ጣመኝ ድገመኝ” የሚል አይኖርም ብዬ አላስብም። ባለፈው ከኢትዮሚዲያ የአንድ ሰው ጽሑፍ ተነስቼ ስለወያኔ ዛፍ የሞነጫጨርኩዋት ወረቀት በሰደድኩዋት አብዛኛው ቦታ ስላየሁዋት ብርታት ሰጠችኝና አሁንም ኪቦርዴን አነሳሁ – ’ብዕር’ እየቀረ አይደል?! ስንት …

ህወሓትና ፒራና Read more »

“ጄኖሳይድ ዋች” ወደ ዘር ማጥፋትና ጅምላ ፍጅት የሚያመሩ ሁኔታዎችን በመከታተል ለመከላከል፤ የዘር ማጥፋትና የጅምላ ፍጅት ከተፈፀመም የወንጀሉ ፈፃሚዎችን ወደ ህግ ለማቅረብ የተቋቋመ ዓለም ዓቀፍ ተሟጋች ድርጅት ነው። ይህ ድርጅት መንግሥታትና ዓለም ዓቀፍ ተቋማት የዘር ማጥፋትና የጅምላ ግድያዎችን እንዲከላከሉ፤ ወንጀለኞች ተከሰው …

የሚሰማ ጆሮ ያለው፤ ይስማ!!! Read more »

ዶ/ር ታደሰ ብሩ –  እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 8 ቀን 2010 በለንደን የሰማዕታት መታሰቢያ ዝግጅት ላይ ያደረጉት ንግግር ክቡራትና ክቡራን!!! በጥቅምት 1998 ዓም በግፍ የተጨፈጨፉ ወገኖቻችንን ለመዘከር በተጠራው በዚህ ስብሰባ ላይ እንድናገር እድል ስለተሰጠኝ ምስጋና አቀርባለሁ። የሰኔ 97 እና ጥቅምት 98 ጭፍጨፋዎች …

ወደፊት መውደቅ! (በዶ/ር ታደሰ ብሩ) Read more »

ዝነኛው አትሌት ሃይሌ ገብረስላሴ ከዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ከፍተኛ ጫና እየደረሰበት ነው ሲል ታዋቂው ኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ የሯጩን ማኔጀር ጠቅሶ ዘግቧል። ከሁለት ቀናት በኋላ ግን አትሌቱም ማናጀሩም በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ላይ ቀርበው ዘገባውን አስተባብለውታል። ሃይሌ ገብረስላሴ ኖቬምበር 7 ቀን …

አትሌት ሃይሌ ገብረስላሴ ከወያኔ አገዛዝ ከፍተኛ ጫና እየተደረገበት ነው የተባለውን አስተባበለ ተባለ Read more »

ግብር የማይከፍሉ የወያኔ ባለስልጣናት እና ካድሬዎች ህግ አክብረው የሚሰሩ አስመጪ ነጋዴዎችን ከገበያው እየገፉ መሆናቸውን የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ ዘግቧል። በርካታ አስመጪ ነጋዴዎች ድርጅቶቻቸው አትራፊነታቸውን በማጣታቸው የንግድ ዘርፋቸውን ለመለወጥ እየተገደዱ ነው ያለው ዘጋቢ፤ እንዲከፍሉ የሚጠየቁት የግብር መጠን ሆን ብሎ …

በአስመጪነት ንግድ የተሰማሩ ዜጎች ከወያኔ አባላት በሚደርስባቸው ህገ-ወጥ ውድድር እየተገፉ መሆኑ ታወቀ Read more »

የሱሉልታ ከተማ ነዋሪዎች ባለፈው ሳምንት በከተማቸው የወያኔ ሹመኛ ላይ የጥቃት እርምጃ ወስደዋል ሲል የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቧል። የኢሳት ዘገባ እንዳመለከተው፥ መሬታቸው በህገ-ወጥ መንገድ የተቀማባቸው ነዋሪዎች የከተማዋ ከንቲባ ከስልጣን መውረዱን ሲሰሙ፣ በሱና በተባባሪው ላይ ድብደባ ፈጽመዋል። ከባለስልጣኑ …

ፍትህ የተነፈጉ ኢትዮጵያውያን በወያኔ ሹመኞች ላይ ጥቃት መፈጸም መጀመራቸውን ዘገባዎች አመለከቱ Read more »

የጋራ ንቅናቄ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው መግለጫ፣ የህንዱ ካራቱሪ በጋምቤላ የተፈናቀሉ ዜጎች ስላለመኖራቸው የተናገረው ሃሰት መሆኑን አጋልጧል። ካራቱሪ የኢትዮጵያን መሬት እየተቀራመቱ ካሉት የባዳ አገር የንግድ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ውስጥ አንዱ መሆኑን እና ቀድሞ ከተሰጠው የአበባ እርሻ …

በጋምቤላ የመሬት ቅርምት ተዋናይ የሆነው አንድ የህንድ ኩባንያ ዜጎች አልተፈናቀሉም ሲል የሰጠው መረጃ ሃሰት መሆኑ ተጋለጠ Read more »

የሎስ አንጀለሱ የወያኔ ቆንስላ ሹመኛ ታዬ አስቀስላሴ በዳላስ ላሉ ኢትዮጵያውያን ስለ እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተብዬው ገለጻ ለመስጠት የተገኘበት ስብሰባ በአካባቢው ባሉ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ተስተጓጉሏል። ሰዎች እሱን ሊሰሙ የተሰበሰቡ የመሰለው ታዬ በፈገግታ ሲፈካ፣ ንግግሩን ሳይጀምር የቀደመው አንድ ኢትዮጵያዊ ተሰብሳቢዎቹ …

በዳላስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዘረኛው አገዛዝ ተወካዮች ያዘጋጁትን ስብሰባ አስተጓጎሉ Read more »

ሁለት ሺህ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በየመን እና ሳውዲ አረቢያ ድንበር ላይ እየተካሄደ ባለው ግጭት መካከል አጣብቂኝ ውስጥ ገብተው እየተንከራተቱ መሆኑን አፍሪክጄት የተባለው የዜና ድረ-ገጽ ዘግቧል። ስደተኞቹ ምግብ፣ ውሃና መጠለያ እንደሌላቸው እና በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙም ዘገባው አመልክቷል። በአንድ ጎን በሁዚ ሸማቂዎች …

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በየመን እና ሳውዲ ድንበር ላይ እየተንከራተቱ መሆኑ ታወቀ Read more »

የሐገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስትሩ ከሁለት ሳምንት በፊት አጠቃላይ የአሸባሪዎች ጥቃት ሥጋት መኖሩን አስታዉቀዉ ሕዝቡ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎችንና ሰዎችን ለፖሊስ እንዲጠቁም መክረዉ ነበር።ያሁኑ ማስጠንቀቂያቸዉ ግን ካለፈዉ ጠንካራና በተጨባጭ መረጃ ላይ የተመሠረተ ነዉ።

(ሙሉ ገ.) ቅዳሜ ህዳር 4 ቀን 2003 ዓ.ም ብዙነሽ ብርሃኑ የተባለች የሦስተኛ ዓመት የታሪክ ዲፓርትመንት ተማሪ በዋናው ዩኒቨርስቲ ግቢ ውስጥ አድራ ወደ አዲሱ ሰመራ ካምፓስ ከ15 እስከ 20 ደቂቃ የሚያስጉዘውን መንገድ ስታቋርጥ ዋለሜ በተባለው ወንዝ ውስጥ ሰጠመች። ይህንኑ የመስጠም አደጋ …

በዲላ ዩኒቨርስቲ በተቀሰቀሰ ሁከት ተመሪዎች ተጎዱ Read more »

የ1997 ዓ.ም ሐገራዊ ምርጫ ውጤትን አስከትሎ በኢሕአዴግ በግፍ የተገዯሉትን ኢትዮጵያዊን አምስተኛ ዓመት ለማስታወስ በአትላንታ የተቋቋመው አስተባባሪ ኮሚቴ November 21st, 2010 ታላቅ ህዝባዊ ዝግጅት አዘጋጅቷል። በዚህ ዝግጅት ወቅቱን የሚዘክሩ ተጋባዥ እንግዶች ንግግር ያዯርጋሉ፣ ሥነ ጽሑፍ ይቀርባል፣ እንዲሁም ቪዲዮዎች ይታያሉ። በአትላንታና በአካባቢው …

የሰማዕታት ቀን መታቢያ በአትላንታ – እሑድ Nov. 21 Read more »

በዉጭ ሀገር በሚኖሩት ኢትዮጵያዊያን መካከል የሚታየዉ ፖለቲካ ነክ አመለካከት በየጊዘዉ እየሰፋና መልኩን እየቀየረ መጥቶዋል ቢባል ማጋነን አይመስለኝም:: ከጥቂት አመታት በፊት በውጭ ሃገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የተቃዉሞ ሰላማዊ ሰልፍ ወጡ የተባለ እንደሆነ የኦነግ ደጋፊዎች ጩሄት ግፋ ቢል ደግሞ የሃይማኖት ቡድን ደጋፊዎች መሆናቸዉን …

ፖለቲካና ብልግና ሲቀላቀል Read more »

Ethiopia Zare (ሐሙስ ኅዳር 9 ቀን 2003 ዓ.ም. November 18, 2010)፦ ’መተካካት’ በሚል መርኅ የሥልጣን ለውጥ እንደሚያደርግና በአዳዲስና ወጣት ተሿሚዎች እንደሚተካ ቃል የገባው የኢህአዴግ መንግሥት፤ የቀድሞ ቱባ ቱባ ባለሥልጣናቱን በቋሚ ወይንም በባለሙሉ ሥልጣን አምባሣደርነት መሾሙን ካሳወቀ በኋላ፤ ትናንት አቶ ስዩም …

የኢህአዴግ መንግሥት አቶ ስዩም መስፍንን ወደ ቻይና ላከ Read more »

ይህ የአገራችን ምሳሊያዊ አነጋገር በገጠሪቱ ኢትዮጵያ በተለይ ቆላማው ክፍል የሚኖረው ህዝብ ኑሮውንና አካባቢውን ተንተርሶ የቀመረው ብሂል ነው። ዝንጀሮ ድንጋይ ሲወረወርበት ተሸብሮ የሚደናበር ፍጡር አይደለም። መጀመሪያ የድንጋዩን ፍጥነትና አቅጣጫ፣ የወረወረው ሰው አድራሻና ያነጣጠር ችሎታውን በጥንቃቄ ይገመግማል። ድንጋዩ እላዩ ላይ ሊያርፍበት ጥቂት …

አመካከት ከዝንጀሮ ተመልከት (ወርቁ ለገሠ) Read more »

ወያኔ ኢትዮጵያ ውስጥ ኑዋሪውን ወገናችንን ሙሉ በሙሉ እንደተቆጣጠረ ገምቶ እብሪት ቢሰማውም፣ ህዝኢባችን በወያኔ አስተዳዳር ላይ ያለውን ምሬት ያከፍርሀት ከመግለጽ ወደኋላ አላለም። ታዲያ ይሄ ህዝብ የናቀ የማፍያ መንጋ ውጭ ሀገር የምንኖረውንም ለመቆጣጠር ባለው ህልሙ መሰረት፣ በሚኒስተር/ካውንስለር ወይም ያ በሌለበት ሀገር በአንደኛ …

ቁጩ አማሮችና የ30ኛው ዓመት በአላቸው (ወንድሙ መኮነን-ከለንደን) Read more »

ውድነህ ዘነበ | ሪፖርተር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁለት ክፍለ ከተሞች በሚገኙ የኢንዱስትሪ ዞኖች ውስጥ ቦታ ወስደው ባላለሙና ከተፈቀደላቸው ዓላማ ውጭ ቦታውን በሚገለገሉ አልሚዎች ላይ ዕርምጃ መውሰድ ጀመረ፡፡ ከስድስት ዓመት በፊት ከአስተዳደሩ ጋር በገቡት ውል መሠረት ግንባታ ያላካሄዱ፣ ግንባታ ያካሄዱትም …

ኩማ ደመቅሳ የአዲስ አበባ አስተዳደር በባለሃብቶች ላይ ዘመቻ ጀመረ Read more »

አኀዙን በማየትም ሆነ በመስማት ሲያሰላስሉት እጅግ የሚያስደነግጥ ነው ፤ ንፁህ የሚጣጣ ውሃ የማያገኘው የዓለም ህዝብ ቁጥር ከ አንድ ቢሊዮን በላይ ነው። በመሆኑም በቀላሉ ሊወገዱ በሚችሉ ተውሳኮች ሳቢያ ብዙ ህዝብ በአጭር ይቀጫል።

የብሪታኒያ መንግስት ለቀድሞ የዋንታሞ ዕስረኞች ካሳ ለመክፈል መወሰኑን ትናንት አስታውቋል ። መንግስት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰውም በእስር ላይ ሳሉ በደል ደርሶብናል ሲሊ ከከሰሱ የቀድሞ እስረኞች ጠበቆች ጋር ለሳምንታት ከተካሄደ ድርድር በኃላ ነው ።

ቻይና በአፍሪቃ ክፍለ-ዓለም የኤኮኖሚ ተጽዕኖዋን ለማስፋፋት በምታደርገው ጥረት በተለይም በማዕድን ሃብት የታደለችውንና በአካባቢዋ በፊናንስ አገልግሎት ረገድ ቀደምት የሆነችውን ደቡብ አፍሪቃን ዋና ማተኮሪያዋ ታደርጋለች።