የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት ለተቋሙ አስተዳደር የተለያዩ ጥያቄዎችን አቀረቡ


  • ‹‹60 ተማሪዎች ከምግብ ጋራ በተያያዘ የጤና ችግር ገጥሟቸዋል›› ተብሏል፤ 
  • ለኮሌጁ ዲግሪ እና ዲፕሎማ ዕውቅና የማይሰጡ ተቋማት አሉ፤
  • የኮሌጁ ቦርድ እና አስተዳደር ለተማሪዎች መማክርት ም/ቤት መቋቋም ፈቃድ ለመስጠት ተስኖታል፤
  • ደቀ መዛሙርቱ ያቀረቡትን ጥያቄ በመጠቀም “የራሳቸውን ዓላማ ለማስፈጸም የሚሹ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ” እንደሚገባ ተገልጧል፤
(ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 16/2010፤ ኅዳር 7/2003 ዓ.ም) የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት ከምግብ ጥራት፣ ከጤና እክል እና ከሚያገኙት የሕክምና ደረጃ፣ ከሥርዐተ ትምህርት ተገቢነት እና ከተማሪዎች መማክርት መቋቋም ጋራ በተያያዘ በኮሌጁ አስተዳደር ‹‹በአስቸኳይ ሊስተካከሉ ይገባሉ›› ባሏቸው ችግሮች ዙሪያ ተቃውሞ አንሥተዋል፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)