የልማት ግቦቹ በአፍሪካ እያዘገሙ ነው
ይሁን እንጂ በተለያየ ደረጃም ቢሆን በሁሉም የልማት ግቦች አዎንታዊ እርምጃዎች መታየታቸውን በሁሉም የልማት ግቦች አዎንታዊ እርምጃዎች መታየታቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡ ይህንን የ2010 ዓ.ም የአፍሪካ ሃገሮች ወደሚሌኒየሙ የልማት ግቦች የሚያደርጉትን ግሥጋሴ የቃኘ ዘገባ ያዘጋጁት የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን፣ …