በሚሊዮኖች ወጭ የታደሰው የዘውዲቱ ሆስፒታል በድጋሚ ሊታደስ ነው

(በትዕግስት ዘሪሁን)

በተያዘለት የ19 ሚሊዮን ብር በጀት እንደ አዲስ ታደሰ የተባለው የዘውዲቱ ሆስፒታል በድጋሚ እድሳት ሊደረግለት ነው::