የሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ ሹመት እያነጋገረ ነው
ሊ/ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ ‹‹በቅዱስ ሲኖዶስ ጥፋተኛ የተባለን ሰው ሹመት መስጠት ብቻ ሳይሆን በሥራ መመደብ ስሕተት ነው፡፡›› (የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ተቃውሞ) በአስተዳደር እና አቅም ግንባታ መምሪያ ቦታ አዲስ ሹመት ተሰጥቷል (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 11/2010፤ ኀዳር 2/2003 ዓ.ም)፦ የአዲስ አበባ ሀገረ …
ሊ/ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ ‹‹በቅዱስ ሲኖዶስ ጥፋተኛ የተባለን ሰው ሹመት መስጠት ብቻ ሳይሆን በሥራ መመደብ ስሕተት ነው፡፡›› (የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ተቃውሞ) በአስተዳደር እና አቅም ግንባታ መምሪያ ቦታ አዲስ ሹመት ተሰጥቷል (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 11/2010፤ ኀዳር 2/2003 ዓ.ም)፦ የአዲስ አበባ ሀገረ …
የአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ ምርጫ 2002 ታዛቢዎች የተልዕኮው ማጠቃለያ ሪፖርት አቅርቧል። ቡድኑ የ2002ቱ የህዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶች ምርጫ “ለምርጫ የተቀመጡ ዓለም ዓቀፋዊ ግዴታዎችን ያላሟላ ነበር” ሲል ደምድሟል። የታዛቢ ቡድኑ በሪፓርቱ ምርጫው “አስፈላጊ በሆነው የሂደቱ ክፍል ውስጥ ግልጽነትና ለሁሉም ተቃዋሚዎች የተመቻቸ …
በምርጫ ታዛቢው ሪፓርት መደሰታችን በኅብረቱና መንግሥታቱ ፓሊሲ ላይ ያለንን ቅሬታ አይለውጥም!!! Read more »
ከዝግጂት ክፍላችን ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ ቡድን፣ “ጅቡ አማራ መጣብህ” እያለ የትግራይን ህዝብ ማስፈራራትን እና ከጉያው ማስገባትን እንደ ፖለቲካ ስልት ሲጠቀም አስርተ አመታት ተቆጥረዋል። ይህ ስሌት አገዛዙ እድሜውን እንዲያራዝም ሲረዳው፤ የትግራይ ህዝብ ወደፊት ሊገጥመው ስለሚችለው አደጋ ያለውን ስጋት ግን እያባባሰው ሄደ …
በአንድ ስፍራ የሚፈጸም ኢ-ፍትሃዊነት፣ በየትኛውም ቦታ ላለ ፍትህ አደጋ ነው Read more »
ባለፈው ሰኞ ኖቨምበር ስምንት ቀን 2010 ዓም በኖርዎይ ኦስሎ ከተማ የኖርዎይ ዓለም አቀፍ ህግና ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ያዘጋጀውና Development without Freedom How Aid Underwrites Repression in Ethiopia በሚል ርእስ ሂዩማን ራይትስ ዋች በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ። በስብሰባው በርካታ …
በኖርዎይ ኦስሎ ሂዩማን ራይትስ ዋች ስለ ኢትዮጵያ ባወጣው ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ Read more »
ጄኖሳይድ ዋች የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፕሬዚደንት የሆኑት ዶ/ር ግሬጎሪ ስታንተን፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሰማእታት መታሰቢያ ዝግጅት ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ የወያኔ አገዛዝ ሲወድቅ ለወንጀሉ የሚከፍለው የትግራይ ህዝብ እንዳይሆን እሰጋለሁ ብለዋል። “ከጥንት ስልጣኔዎች ውስጥ አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ፤ በአሁኑ ሰዓት በአረመኔያዊ …
ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ሲገለበጥ በትግራይ ተወላጆች ላይ ሊደርስ የሚችለው አደጋ ስጋት እየፈጠረ ነው Read more »
በጥቅምት 1998 አመተ ምህረት፤ በዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ቀጥተኛ ትእዛዝ በአጋዚ ጦር የተጨፈጨፉትን ሰማእታት ለማሰብ ከተሰናዱት እና አንድ ወር ሙሉ ከሚካሄዱት ዝግጅቶች ውስጥ የመጀመሪያዎቹ እሁድ ኖቬምበር 7 ቀን በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች ተካሄደዋል። በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በአፍሪካ፣ በአውስትራሊያ እና በመካከለኛው ምስራቅ …
በድህረ-ምርጫ 97 የወደቁትን ሰማእታት ለማሰብ የተሰናዱ ዝግጅቶች በአለም ዙሪያ ተካሄዱ Read more »
የህብረቱ የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን የግንቦት 15፣ 2002ቱን የምርጫ ተውኔት ሪፖርት ከአምስት ወራት በኋላ በብራሰልስ ከተማ ይፋ ማድረጉን የዝግጅት ክፍላችን ባልደረባ ከስፍራው በላከው ዘገባ አሳውቋል። ቡድኑ በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ላይ ጠንካራ ሂሶችን የሚሰነዝረውን ሪፖርት በአዲስ አበባ ለማቅረብ ፈልጎ የመግቢያ …
የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ባለፈው አመት የምርጫ ተውኔት ላይ ባወጣው ሪፖርት የወያኔን አገዛዝ ክፉኛ አወገዘ Read more »
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን – ኢሳት – በስራ ቦታ ዘረኛነት ምክንያት ስራቸውን እየለቀቁ የሚጠፉ የፌዴራል ፖሊስ አባላት ቁጥር ከመቼውም ጊዜ በላይ ጨምሯል ሲል የአዲስ አበባ ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል። ተለያዩ ወረዳዎች የፌደራል ፖሊስ አባላትን ለመቅጠር ማስታወቂያዎች የተለጠፉ ሲሆን፣ እስከዛሬ ድረስ ብዛት ያላቸው …
በርካታ የፌደራል ፖሊስ አባላት በዘረኛነት ምክንያት ስራቸውን እየለቀቁ እንደሆነ ተዘገበ Read more »
ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ በድህረ-ምርጫ 97 በዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ቀጥተኛ ትእዛዝ የአጋዚ ጦር በንጹሃን ዜጎች ላይ ከፈጸማቸው ጭፍጨፋዎች ውስጥ በጥቅምት 98ቱ የወደቁትን ሰማእታት ለማሰብ መግለጫ አውጥቷል። ንቅናቄው ባወጣው መግለጫ፥ በጥቅምት 98 የወደቁትን በአስርት የሚቆጠሩ ንጹሃን ዜጎች …
የአዲስ አበባ መስተዳደር፥ የመጪው አምስት አመታት እቅዱን በገንዘብ በመደገፍ ስም ነዋሪው ስድስት መቶ ሚሊዮን ብር እንዲያዋጣለት እቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ተዘግቧል። የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ በላከው ተከታይ ዘገባ፥ አንዳንድ ነዋሪዎች፣ “ልጆቻችንን የምናበላው አጥተን ባለንበት ዘመን ከየት አምጥተን እንድንሰጣቸው …
የወያኔ አገዛዝ የአዲስ አበባን ህዝብ ለመበዝበዝ የሚያደርገው ስንድት ምሬት ቀሰቀሰ Read more »
ለረዥም አመታት የወያኔን አገዛዝ ሲዋጋ የቆየው የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ባለፉት በርካታ ሳምንታት በአገዛዝ ጦር ላይ በከፈተው ጥቃት 267 ወታደሮችን መግደሉን እና 157 ማቁሰሉን እንደገለጸ ሬውተርስ የዜና አገልግሎት ድርጅት ዘግቧል። የአገዛዙ ቃል አቀባይ ሽመልስ ከማል ጥቃቱ መፈጸሙን እንደ ወትሮው …
የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር 267 የወያኔ ወታደሮችን ገድያለሁ ማለቱ ተዘገበ Read more »
እህልን በጥቅምት ልጅን በጡት፣ በጥቅምት አንድ አጥንት ሳንላችሁ፣ ዛሪ ህዳር ሁለት አልን! ጥቅምትን ካነሳን ዘንዳ፣ ማር እና እህል በጥቅምት ይቆጠባል ይባላል!
የጀርመን የልማት እርዳታ ጉዳይ ድርጅቶች፣ የነጻ ዴሞክራቱ ፓርቲ (FDP) ባልደረባ የሆኑት ዲርክ ኒበል፣ የኤኮኖሚና የልማት ተራድኦ ሚንስትር ከሆኑ ወዲህ፣ የልማት እርዳታ ፖለቲካ አዲስ አቅጣጫ ይዟል በማለት ሲወቅሱ ይሰማል።
በብሪታንያ ፣ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፣ ለንደን ውስጥ ፣ ከብሪታንያው ዘውዳዊ ሥርዓት የመልክዓ ምድር ጥናት ማኅበር ጋር በመተባበር ፣
የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ጆርጅ ዳብልዩ ቡሽ «ዲሲሽን ፖይንትስ» በሚል ርዕስ ሰሞኑን አንድ መጽሀፍ አወጡ።
አሜሪካ ከትላንት በስቲያ ይዛ ብቅ ያለችው የመፍትሄ ሀሳብ ዋንኛዋን አጨቃጫቂ ቦታ የሚመለከት ነው–አቢዬን። በደቡብ ሱዳን ጥር 9/2010 ህዝበ ውሳኔ ይካሄዳል ተብሎ በመጠበቅ ላይ ቢሆንም በነዳጅ ዘይት በከበረችው አውራጃ አቢዬ ፤ ምርጫው የጊዜ ሰሌዳውን ተከትሎ የሚከናወን አይመስልም።
– የብ/ጄ ተፈራ ማሞና የአቶ አሳምነው ጽጌ ንብረት ይወረስ ተባለ– በነፃ የተሰናበቱት አራት ግለሰቦች ጥፋተኛ ተባሉ (በታምሩ ጽጌ) የሥር ፍርድ ቤት ያስተላለፈባቸውን የዕድሜ ልክ እሥራት ላይ ‹‹ቅር ተሰኝቻለሁ›› በሚል የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በሞት እንዲቀጡለት ይግባኝ የጠየቀባቸው አምስት የግንቦት 7 ፍርደኞች …
ሰበር ዜና ፡ በግንቦት 7 ፍርደኞች ላይ የተጠየቀው የሞት ቅጣት ውድቅ ተደረገ Read more »
(በብርቱካን ፈንታ) የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ባለፈው ሰኞ የአውሮፓ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ያቀረበውን ሪፖርት አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኢሕአዴግ ይቅርታ እንዲጠይቅ፣ ካሳ እንዲከፍልና ምርጫው እንዲደገም ጥሪ አቀረበ፡፡
ዓለምአቀፉን የፊናንስ ቀውስ ተከትሎ የተጠራው የቡድን-ሃያ መንግሥታት መሪዎች የመጀመሪያ ጉባዔ ዋሺንግተን ላይ ከተካሄደ ሁለት ዓመት ገደማ ሆነው።
በዚህ በጀርመን ሀገር፣ የኑዋሪዎቹ የህይወት ዘመን ወይም ዕድሜ ከጊዜ ወደ ጊዜ ክብረወሰን እየያዘ በመምጣት ላይ ነው።
የማኅደረ ጊላይ የለጋነት ዕድሜ እንዲሁ እንደ ዐይን ጥቅሻ እያለፈ ነው። ወደ ኋላ ተመልሶ ሲያስብ ደስ የሚል ነገር ትዝ አይለውም።ሕይወት ልክ ከማለዳ ጣፋጭ እንቅልፍ እንደሚያባንኑት አስፈሪ የልጅነት የተረት ጭራቆች የተሞላች ትመስለዋለች:: ተረት የሚመስሉ ታሪኮችን እየኖረ፣ እየሰማ እና እየታዘበ እዚህ ደርሷል። መባረር፣ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የተባበሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ላለፉት ሦስት አመታት በዚህ በዳላስ በወያኔ በኩል ተቋማትን ለመንጠቅ፣ ነዋሪውን እርስ በእርስ የማጣላት ስልትና የተቃዋሚው የፖለቲካ ስራ ነው ብለው ለምማሳየት ያደረጉት ጥረት በመጠኑም ቢሆን ሰርቶላቸዋል። በዚህ በዳላስ የምንኖር አገር ወዳዶች ይህን የጠላት የመለያየትና የማዳከም ስልት ሌላው …
የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) ባለፈው ኦክቶበር 17 ዳኛ ብርቱካን ሚደቅሳን በክብር እንግድነት ለመጋበዝ የቦርዱ አባላት በድምጽ ብልጫ ካጸደቀው በኋላ በተነሳው የጥቂት የቦርድ አባላት ተቃውሞና በተደረገው የሞቀ ንትርክ የውሳኔው እንደገና መቀልበስ በዳያስፖራው የሚገኙ አያሌ ኢትዮጵያውያንን በከፍተኛ ደረጃ ያሳዘነ ያስቆጣና …
Click Here to read
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(ሙሉ ገ.) በአቶ በረከት ስምዖን የሚመራው” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት” በመንግሥት ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ የሚሠሩ አርታኢያንና ፕሮግራም አስፈፃሚዎች የኢትዮጵያንና የመንግሥት ገጽታን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚያበላሹ ዘገባዎችን ንቁ ሆነው እንዲቆጣጠሩ የሚያዝ አዲስ መመሪያ አስተላለፈ፡፡ ከኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት በቀጥታ የወረደው አዲስ መመሪያ ይበልጡኑ …
“ገጽታን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚያበላሹ ዘገባዎች” በመንግሥት ሚዲያዎች እንዳይተላለፉ ለፕሮግራም አስፈጻሚዎች ብርቱ መመሪያ ተሰጠ Read more »
ታዲያ አገሮችና የሰብዓዊ አገልግሎቶች ድርጅቶች እነዚህ ተፈናቃዮች ላሉባቸው ልዩ ችግሮች ለመድረስ የሚጠቀሙበት መመሪያየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እያዘጋጀ ነው። ራዲካ ኩማራስዋሪ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በጦርነቶች ውስጥ የተጠመዱ ልጆች ጉዳይ የዋና ፀሐፊው ልዩ ተጠሪ ናቸው። “በዓለም ዙሪያ – ይላሉ ኩማራስዋሪ – እነዚህ ልጆች …
ኮምፕዩተርና የሞባይል ስልኮችን የመሳሰሉ የመረጃ ቴክኖሎጂ ውጤቶች ለአፍሪቃ በርካታ ጥቅሞችን ያስገኛሉ ። ይሁንና የተበላሹ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ወደ አፍሪቃ ሲጣሉ የጤናና የአካባቢ ችግሮችን ማስከተላቸው አይቀርም ።
ሰሞኑን አዲስ አበባ ዉስጥ በጉዳዩ ላይ የተነጋገረዉ የሕብረቱ ስብሰባ የኑክሌርን አደጋ የሚከላከልና ኑክሌር ለሰላማዊ አገልግሎት የሚዉልበትን ብልሐት የሚያፈላልግ ኮሚሽን ሰይሟልም
ርእሰ ዜና ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የልማት ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተሾሙ፡፡ ቀደም ሲል ሊቀ ማእምራን ፋንታሁንን በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የአስተዳደር እና አቅም ግንባታ መምሪያ ሐላፊነት ለመመደብ በፓትርያርኩ ቀርቦ የነበረው ሐሳብ በዋና ሥራ አስኪያጁ በገጠመው ብርቱ …
ያሬድ አደመ እና ዓለምነህ ሽጉጤ አሉበት፤ (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 10/2010፤ ኀዳር 1/2003 ዓ.ም)፦ እሑድ ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም በሐዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በተፈጠረው ዐምባጓሮ በሕጋዊ የገዳሙ ሰንበት ት/ቤት አባላት ላይ ከፍተኛ የድብደባ ጉዳት ያደረሱት ያሬድ አደመ እና …
የሞምባሳው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዘጠኝ ሶማሊያውያንን ነጻ ለቀቀ። የዓለም ዓቀፉ የባህር ድርጅት ውሳኔው ለባህር ንግድ ኢንዱስትሪው አሳፋሪ ነው ይላል።
Ut fames Duis nibh arcu pede elit nibh at risus tempus. Nulla semper ac nec sit massa In Curabitur id risus sit. Non ante gravida eros quis justo sed nonummy et Donec et.
ባለፈው ሰኞ የአውሮፓ ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች ልዑክ ያወጣውን የመጨረሻ ሪፖርት የኢትዮጵያ መንግሥት ተቀባይነት የሌለው በማለት አጣጥሎታል፡፡በትናንትናው ዕለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የአውሮፓ ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ያወጣው ሪፖርት የኢትዮጵያን የዴሞክራሲ ሒደት ያላገናዘበና የተሳሳተ የፖለቲካ ግንዛቤን የያዘ በመሆኑ ለሁለተኛ ጊዜ …
(በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት በሊዝ የሚሸጥበት የአካባቢ ዋጋ ደረጃ ማሻሻያ ለማድረግ የሚያስችለውን ጥናት፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለማስጠናት ድርድር መጀመሩን የከተማው አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
(በዳዊት ታዬ) የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ጠቅላይ ምክር ቤት ኢትዮጵያ ውስጥ በኢንቨስትመንት ስም የተሰማሩ ድንበር ዘለል ኩባንያዎች፣
(በመላኩ ደምሴ) የኃይሌ ገብረ ሥላሴ ድንገተኛ ውሳኔ የዓለም መገናኛ ብዙኀንና የአትሌቲክስ ባለሙያዎችን እያነጋገረ ነው፡፡
– ‹‹ይዘጋ›› የሚለው የመጀመሪያ ደረጃና የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ጸንቷል (በታምሩ ጽጌ) ዶ/ር አሰገደች ላቀው (ባለቤት)፣ ዶ/ር ጌታቸው ተፈራ፣ ሲስተር አበባ ኪዳኔ፣ ሲስተር ወጋየሁ ዓለሙና አረፈ ዓይኔ ገብረ እግዚአብሔር የአሰገደች የእናቶችና ሕፃናት ሆስፒታል ሠራተኞች ሲሆኑ
(በታደሰ ገብረ ማርያም) የቅዱስ ያሬድ ሆስፒታል በኢትዮጵያ ውስጥ የመጀመሪያ የሆነውን የኩላሊት ንቅለ ተከላ (ትራንስፕላንት) ሕክምና ከአንድ ወር በኋላ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ‹‹የፍርድ ቤት ትዕዛዝ በመጣስ ለስምንት ወራት ያህል አስሮ አቆይቷቸዋል›› በተባሉ ተከሳሾች ምክንያት በትናንትናው ዕለት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ቀርቦ መልስ ሰጠ፡፡
In 1976 China has an extremely incompetent government. The communist party was the playground of a brutal dictator and his corrupt and equally brutal accomplices. The country was mainly agrarian with millions of peasants living as serfs for a tyrannical …
ሃኪምዎን ይጠይቁ በምሽቱ ቅንብሩ፥ ከመድሃኒቶች አጠቃቀምና ጥንቃቄ ጋር የተዛመዱ የአንድ የአዲስ አበባ አድማጫችን ላደረሱንና ሌሎች ተዛማች ጥያቄዎች የህክምና ባለሞያ ምላሽ ይዞ ቀርቧል። በሃኪም የሚታዘዙ ፀረ-ተህዋስያን መድሃኒቶችን ስንወስድ ማድረግ ስላሉብን ጥንቃቄዎች ክፍል አንድን ያድምጡ። ያለ ሃኪም ትዕዛዝ የሚወሰዱ መድሃኒቶችን ስንጠቀም ማወቅና …
በዓለም በተለያዩ አካባቢዎች ተከታታይ የተፈጥሮ አደጋዎች እየተከሰቱ ነዉ።
Vel arcu in Curabitur est at id ut Sed urna tincidunt. Justo cursus ante amet fringilla a tincidunt ac montes dui nec. Elit dapibus habitasse ac mauris eros consequat nunc laoreet dictum vel.
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥቅምት 30 ቀን 2003 ዓ.ም. November 9, 2010)፦ ከአምስት ወራቶች በፊት በኢትዮጵያ የተካሄደውንና በወያኔ/ኢህአዴግ 99.6% አሸናፊነት እንደተጠናቀቀ የተገለጸውን ‘ምርጫ’ 2003 በሚመለከት የአውሮፓ ህብረት ታዛቢ ቡድን ዝርዝር ሪፖርቱን አወጣ። ምርጫው ግልጽና ለሁሉም ተቃዋሚዎች የተመቻቸ የመጫዎቻ ሜዳ ማዘጋጀት ያለመቻል …
የኒው ዮርኩን ማራቶን አትሌት ገብሬ ገብረማሪያም አሸነፈ Ethiopia Zare (ሰኞ ጥቅምት 29 ቀን 2003 ዓ.ም. November 8, 2010)፦ አንጋፋው አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ትላንትና በተካሄደው የኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ላይ በተሰማው ሕመም ምክንያት አቋርጦ ከወጣ በኋላ በሰጠው መግለጫ ራሱን ከአትሌቲክስ ጎራ …
ከብሄራዊው የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የቀረበለትን ግብዣ ተከትሎ ባለፈው ግንቦት በኢትዮጵያ የተካሄደውን ብሄራዊ ምርጫ የታዘበው የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ የመጨረሻ ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል። የድርጅቱ ዋና መቀመጫ በሚገኝባት የቤልጂጓ መዲና ብራስልስ ይፋ ያደረገውን ይህንን ሪፖርት ተንተርሶ የተጠናቀረውን ዘገባ አቢይ ርዕሳችን ይመለከተዋል። …
የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑካን ቡድን የመጨረሻ ሪፖርቱን ይፋ አደረገ። Read more »
ይሄይስ አዕምሮ ትናንት ማታ የድረ ገጽ ዜናዎችን ሳነብ ያየሁት አስገራሚ ዜና በሌላ ጉዳይ ላይ ልጽፍ ተነሳስቼ የነበርኩትን ሰውዬ ወዲያውኑ አስለወጠኝ። ብቻየን በሳቅ ስንከረከር የራሴው የሳቅ ማሚቶ እንደገና እያሳቀኝ በቶሎ ላቆም አልቻልኩም – አስመሸኝ። የወያኔ ገልቱ ሥርዓት እንዴቱን ያህል የወዳጆቹን ብቻ …
ነፃነት ዘገዬ ከጥቂት ሣምንታት በፊት ዶ/ር እሌኒ ስለምትባል ወጣት ኢትዮጵያዊ ምሁር ሲያቀብጠኝ በእንግሊዝ አፍ ጽፌ በላክሁት ጦማር ሳቢያ በደረሰብኝ የሞራል ውድቀት ላለፉት ብዙ ጊዜያት አንገቴን ደፍቼ ምንም ሳልል ቆይቻለሁ። አሁን ግን ”እስከመቼ ኩርፊያ?” ብዬ ተደፋፈርኩና ብዕሬን አነሳሁ። የሚገርመው የት ጠፋ …