ኢትዮጵያና ግብፅ በዓባይ ጉዳይ የቃላት ጦርነት ጀምረዋል
‹‹ግብፅ የኢትዮጵያን ሰላም ለማናጋት አማፂያንን ትረዳለች›› የኢትዮጵያ መንግሥት ‹‹አማፂያንን መርዳት ፀባያችን አይደለም›› የግብፅ መንግሥት (በዘካሪያስ ስንታየሁ)
‹‹ግብፅ የኢትዮጵያን ሰላም ለማናጋት አማፂያንን ትረዳለች›› የኢትዮጵያ መንግሥት ‹‹አማፂያንን መርዳት ፀባያችን አይደለም›› የግብፅ መንግሥት (በዘካሪያስ ስንታየሁ)
(በአስራት ሥዩም) ከዛሬ ሁለት ዓመት በፊት የአገሪቱ የዋጋ ግሽበት አሳሳቢ ደረጃ በደረሰበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወስዶት የነበረው የንግድ ባንኮችን የማበደር አቅም የመገደብ ዕርምጃ ሙሉ በሙሉ በቅርቡ እንደሚነሳ ታወቀ፡፡
– አቶ ፀሐይ ሽፈራው በጊዜያዊነት ተክተዋቸዋል (በዳዊት ታዬና በየማነ ናግሽ) የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክን በፕሬዚዳንትነት ከአሥራ አራት ዓመታት በላይ ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ለይኩን ብርሃኑ የግዳጅ የዓመት እረፍት እንዲወጡ ተወሰነ፡፡
– ድርጅቱ 200 ሺሕ ብር እንዲቀጣ ተጠየቀ (በሚኪያስ ሰብስቤ) የደቡብ አፍሪካውን የዓለም ዋንጫ አስታክከው የማጭበርበር ወንጀል መፈጸማቸው የተረጋገጠባቸው፣ ተከሳሾች ህዳር 15 ቀን 2003 ዓ.ም. የቅጣት ማቅለያቸውን ለፍርድ ቤቱ አሰሙ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) ሚስተር ቱር ኤድቫርድ ቱርጌሴን የተባለ የኖርዌይ ዜጋ ‹‹እኔንና ቤተሰቦቼን አላስኖር አለን›› የምትለው ኢትዮጵያዊቷ ወ/ሮ መስከረም ከተማ ‹‹የፍትሕ ያለህ›› እያለች ነው፡፡
‹‹ሁኔታው ለቤንዚን ዋጋ ጭማሪ ሊዳርግ ይችላል›› የነዳጅ ኢንዱስትሪ ባለሙያ (በኃያል አለማየሁ) የኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት የሱዳን ነዳጅ ማጣሪያ ለዓመታዊ ጥገና ሥራ ከማቋረጡ በፊት፣ በኢትዮጵያ የሚገኙ የነዳጅ ኩባንያዎች ለወደፊት ፍጆታ የሚውል ቤንዚን በመረባረብ ከሱዳን ወደ አገር ውስጥ እንዲያመላልሱ አዘዘ፡፡
(በጋዜጣው ሪፖርተር) የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር ዳዊት ከበደ ባለፈው ማክሰኞ ሲፒጄ በመባል በሚታወቀው የጋዜጠኞች መብት ድርጅት የተዘጋጀውን 20ኛ ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነት ሽልማት ተቀበለ፡፡
– ተማሪዎቹን ወደ ሌላ የትምህርት ክፍል አዛወረ– ዩኒቨርሲቲው ቁጥራቸው ስላነሰ ነው አለ (በጋዜጣው ሪፖርተር)
• ኢትዮጵያ አሁንም ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ይመዘገብባታል (በብርቱካን ፈንታ)
(በኃይሌ ሙሉ) ምርጫ 2002 ከመካሄዱ በፊት በተፈጠረ አለመግባባት በፍርድ ቤት እስከመካሰስ የደረሱት፣ በኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው የሚመራው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲና በፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም የሚመራው ‹‹መርህ ይከበር›› የተሰኘው ቡድን ችግራቸውን ለመፍታት እየተነጋገሩ መሆኑ ታወቀ፡፡
ቻይና ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ግንባታ አስተዋፅዖ እያደረገች ነው ማለት ግን “በምዕራቡ ዓለም የዴሞክራሲ ግንባታን ከምንረዳበት ትርጉም አኳያ ምንም ትርጉም የለውም” ብለዋል፡፡ ረቡዕ ዕለት የቻይና ፕሬዚደንት ሁ ጂንታዎ አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመረችበትን አርባኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከኢትዮጵያ ፕሬዚደንት …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
(አሮን ፀሀዬ) ኤደን ቤቲና ሜላት ገፀ-ባሕርያት አይደሉም፡፡ የገናናው ኀይሌ ገብረ ሥላሴ ሴት ልጆች ናቸው፡፡ በአመዛኙ በእናታቸው ነው የወጡት፡፡ ሲበዛ ቆንጆ ናቸው፡፡ ቀያይ ናቸው፡፡ ፈረንጅ ነው የሚመስሉት፡፡ በዚያ ላይ አማርኛ ይከብዳቸዋል፡፡ እንግሊዝኛ ይቀናቸዋል፡፡ ከሶስቱ ሴት ልጆቹ መሀል ሁለቱ የመስቀል በዓል ሲከበር …
(Mulu G) The Ethiopian Ministry of Farming is calling for a donation of $20 million USD to feed those severely affected by hunger. In a press conference held on November 24, 2010, Agriculture and Rural Development Minister d’Etat Mitiku Kassa …
Ethiopia Calls for Donation of $20 Million to Feed the Hungry Read more »
ለሊቀ ጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ እና ለሥራ አስኪያጁ ንቡረ እድ አባ ገብረ ማርያም አቀባበል ተደርጓል፡፡ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያኑ ለሀገረ ስብከቱ ፈሰስ ማድረግ የሚጠበቅባቸው የ58 ሚሊዮን ብር ዕዳ ያለባቸው ሲሆን ሀገረ ስብከቱ ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ፈሰስ ማድረግ ከሚጠበቅበት የዘመኑ ገቢ የ13 ሚሊዮን …
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያን የገንዘብ እና ንብረት ቆጠራ ላይ ጥብቅ መመሪያ ሰጠ Read more »
(ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 26/2010፤ ኅዳር 17/2003 ዓ.ም)፦ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት ከኅዳር ስምንት ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት በማቆም እና ከምግብ ቤቱ አገልግሎት በመከልከል ባነሷቸው ችግሮች አፈታት ላይ ስምምነት ተደረሰ፤ ደቀ መዛሙርቱም ከትናንት ኅዳር 18 ቀን 2003 ዓ.ም …
የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመለሱ Read more »
ባርነት ክፉ ነገር ነው። ለጌታ በመስገድ ብዛት በተገኘ ሙገሳ መፈንጠዝ ደግሞ ከባርነትም የባሰ ነው። ባርያ ዛሬ ነፃ ባይሆንም ወደፊት ነፃ የመውጣት ህልም አለው። በጉልበተኛ ፈንጋይ ነፃነቱን ቢያጣም የህሊና ነፃነቱን ያላስደፈረ ባርያ ለሙሉ ነፃነት መታገሉ የማይቀር ነው። የባርያው ከአሳዳሪው ጋር እኩል …
ከሁለት ዓመት በፊት፤ ዝነኛው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ “ስታፍ ላውንጅ”። በወቅቱ ከሥራዬ በተጨማሪ የዩኒቨርሲቲው የድኅረ ምረቃ ተማሪ ስለነበርኩም ጭምር ከግቢው አልጠፋም ነበር። በንባብና በመጻፍ መካከል የቡና እረፍት ለማድረግ ስታፍ ላውንጅ እንደገባሁ በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ወደ ተቀመጡት መምህራን እንድቀላቀል የተሰጠኝን የግብዣ ምልክት …
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የኡጋንዳውን ሎርድ ሬዚስታንስ አርሚ የተሰኘውን አማፂ ቡድን ትጥቅ ለማስፈታት አዲስ ስልት ቀይሰው ለምክር ቤት አቅርበዋል።
በ 32 የተለያዩ ቋንቋዎች በዓለም ዙሪያ ፕሮግራሞችን የሚያሠራጨው ዶቸ ቨለ ራዲዮ ጣቢያ፣ ቋሚ ሠራተኞቹ ብቻ ሳይሆኑ፣ በተለያዩ አገሮች የሚገኙ ዘጋቢዎቹም በየጊዜው ሙያዊ ማሠልጠኛ እንዲያገኙ ያደርጋል።
ሰሞኑን ከጀርመን ፓርቲዎች አንደኛው የሆነው አረንጓዴው ፓርቲ ኢትዮዽያን በተመለከተ ጠንከር ያለ ውሳኔ አስተላልፏል። ፓርቲው ይህንን ውሳኔ ያስተላለፈው በጠቅላላው ጉባዔው ላይ ነው።
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በማርች ወር፣ 2008 አመተ ምህረት፣ በ 22ው International Conference on Advanced Information Networking and Applications (http://www.aina-conference.org/2008/) ላይ ለመካፈል ወደ ጃፓን፣ ኦኪናዋ ሄጄ በነበረበት ወቅት፣ በኮንፍራንሱ ላይ በእንግሊዝ አገር በአንድ ዪኒቨርሲቲ ውስጥ ፕሮፌሰር ከሆነ ቻይናዊ አዛውንት ጋር ተዋወቅሁ፡፡ የትውልድ ሀገሬን ጠይቆኝ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(ሙሉ ገ) በምግብ እጥረት ለተጎዱ ዜጎች ከምግብ እርዳታ ውጪ 20 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የእርዳታ ድጋፍ ያስፈልገኛል ሲል የግብርና ሚንስቴር ለለጋሽ አገሮች እና ለእርዳታ ድርጅቶች አስታወቀ። ህዳር 15 ቀን 2003 ዓ.ም በቀድሞው አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኤጀንሲ መሰብሰቢያ አዳራሽ ከቀኑ በ10፡00 ሰዓት …
ያለፈው ወር የመለስ የሹመት እስክስታ የማይሸፍነው የትግራይ ገዥ ጉጅሌ ፍጹማዊ ዘረኛ አማባገነናዊነትና ዘራፊነት ግንቦት 7 – የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ትንታኔ ህዳር 13 2003 ዓ.ም ሰሞኑን መለስ ዜናዊ አዳዲስ ሚኒስትሮችንና አምባሳደሮችን መሾሙን ነግሮናል። በዚህ ጽሁፍ የምናተኩረው ሹመቱ ላይ አይደለም። ትኩረታችን በዚህ …
ያለፈው ወር የመለስ የሹመት እስክስታ የማይሸፍነው የትግራይ ገዥ ጉጅሌ ፍጹማዊ ዘረኛ አማባገነናዊነትና ዘራፊነት Read more »
ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ግብጽ ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት ባታስብ ይሻላታል ሲል በብዙዎች ዘንድ አነጋጋሪ የሆነ ማስጠንቅቂያ መስጠቱ እራሱን እንደ አገር-ወዳድ ኢትዮጵያዊ ለማስቆጠር ከሚያደርጋቸው ሙከራዎች ውስጥ አንዱ ነው ተብሏል። ዘረኛው አምባገነን ማክሰኞ እለት ለሬውተርስ የዜና አውታር በሰጠው ቃለ መጠይቅ፥ “ኢትዮጵያን ለመውረር …
መለስ ዜናዊ በግብጽ ላይ ያስተላለፈው ማስጠንቀቂያ እራሱን እንደ አገር-ወዳድ ዜጋ ለመቅረጽ የሚያደርገው ሙከራ አካል ነው ተባለ Read more »
ህዳር 11 ቀን፣ ለተከበረው የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ – ብአዴን – የልደት በዓል፣ በአስርት ሚሊዮን ብር የሚቆጠር ገንዘብ ከአማራ ክልል መንግስት ካዝና ወጪ መደረጉን የግንቦት 7 ድምጽ ምንጮች ገለጹ። በብአዴን ውስጥ ያሉ የዝግጅት ክፍላችን ምንጮች የላኩት ዝርዝር መረጃ እንደሚያሳየው፥ በባህርዳር …
የአማራ ክልል መንግስት ለብአዴን የልደት በአል 58.6 ሚሊዮን ብር ወጪ አደረገ Read more »
የህዝብ ድምጽ እንደ ጦር የሚያስፈራው ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ፣ በአስረኛው የታላቁ ሩጫ ዝግጅት ላይ እንዳለፉት አመታት ሁሉ የህዝብ ተቃውሞ ለመስማት መገደዱን የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው መረጃ አሳውቋል። የታላቁ ሩጫ አስተባባሪዎች የዘንድሮው ሩጫ መግቢያ ቲኬት ገና ሳይተዋወቅ ተሸጦ …
በኦሮምያ ክልል በጉጂ ዞን በሚኖሩ የጌዴዮ ብሔረሰብ አባላት እና በንብረታቸው ላይ ጥቃት እየተካሄደ መሆኑን ከኢትዮጵያ የደረሰን ጥቆማ አመልክቷል። ለግንቦት 7 ድምጽ የዝግጅት ክፍል እና ለሌሎችም መገናኛ ብዙሃን የደረሰው ሪፖርት እንደሚያመለክተው፥ በጉጂ ዞን በአዶላ ረዴ ወረዳ ከሃይለስላሴ ዘመን ጀምሮ የሰፈሩ እና …
በጉጂ ዞን በሚኖር አንድ አናሳ ማህበረሰብ ላይ ጥቃት እየተፈጸመ መሆኑ ተዘገበ Read more »
“ኮሚቴ አጌነስት ቶርቸር” የተባለው እና የተባበሩት መንግስታት ጸረ-ሰቆቃ ስምምነቶች በስራ ላይ መዋላቸውን እንዲከታተል የተመሰረተው አካል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚፈጸሙ የሰቆቃ ድርጊቶች ስጋቱን ገልጿል። እንደ ፈረንጆች አቆጣጠር በ1987 በስራ ላይ የዋለው ይህ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ስምምነት፤ አገራት በድንበራቸው ውስጥ የሰቆቃ ድርጊት …
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈጸሙ የሰቆቃ ድርጊቶች አሳስበውኛል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል ገለጸ Read more »
የቂርቆስ ክፍለከተማ ባለስልጣናት በወረዳ 18 ቀበሌ 27 ወይም ሜጋ ህንጻ ፊት ለፊት የሚኖሩ የ157 ቤት ባለቤቶችን ጠርተው ቪላ ቤቶችን አፍርሰው ባለ 4 ፎቅ ህንጻ እንዲሰሩ የማይሰሩ ከሆነ ግን በሁለት ወራት ውስጥ አካባቢውን ለቀው እንዲሄዱ ወይም መንግስት በሚሰጣቸው የኮንዶሚኒየም ቤት ውስጥ …
ኢትዮጵያ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ለውጭ አገር ባለሀብቶች በመስጠት የወደፊቱን ህዝብ ለመቀለብ ያስችለኛል ብላ ብታስብም እንኳንስ የወደፊቱን ቀርቶ አሁን ያለውንም ህዝብ መመገብ አትችልም ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል የሆነው ዩኤን ሀቢታት ገለጸ:: ድርጅቱ ” የአፍሪካ ከተሞች ሁኔታ በ2010″ በሚል ርእስ ባወጣው …
ከደቡብ ኦሞ ዋና ከተማ ጂንካ የተገኘው ዜና እንደሚያመለክተው የወያኔው ቁንጮ መለስ ዜናዊ በቅርቡ አከባቢውን ለመጎብኘት ማቀዱን እና ለእርሱ መቀበያ እያንዳንዱ የመንግስት ሰራተኛ ከደመወዙ 20 በመቶ በግዴታ እንዲያዋጣ ትዕዛዝ መተላለፉን ፣ የተጠየቀውን ገንዘብ የማያዋጡ የመንግስት ሰራተኞች ካሉ ደግሞ የዲሲፕሊን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው …
በደቡብ ኦሞ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ዘረኛውን መለስ ዜናዊ መቀበያ ከደሞዛቸው 20 በመቶ እንዲያዋጡ ተጠየቁ፣ መምህራን አሻፈረኝ ብለዋል Read more »
ወደ ደደቢት በረሃ ከወጡትና ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይን ከመሠረቱት 11 ሰዎች አንዱ የሆኑት አቶ አስገደ ገብረሥላሴ የምሽቱ ዴሞክራሲ በተግባር ፕሮግራም እንግዳ ናቸው፡፡ በድርጅቱ ውስጥ ቀውስ ፈጣሪዎች ተብለው ከተባረሩ የድርጅቱ ነባር አባላት መካከል አንዱ ሲሆኑ አሁን የአረና ትግራይ አመራር አባል ሆነው …
ከዓለም የኤችአይቪ ሥርጭት ሁለት ሦስተኛውን ድርሻ የያዙትን ከሰሃራ በስተደቡብ የሚገኙ የአፍሪካ ሃገሮችን ጨምሮ በቫይረሱ ሥርጭት ላይ በመላው ዓለም መሻሻል መመዝገቡን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል፡፡ በኤችአይቪ አዲስ የሚያገኘውና በኤድስ ምክንያትም የሚሞተው ሰው ቁጥር በእጅጉ የቀነሰ ቢሆንም ይበልጥ ትግል እንደሚያስፈልግ ግን አሳስቧል፡፡ …
ሰሜን አሜሪካ ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና አሜሪካዊያን የሕክምና ባለሙያዎች በቅርቡ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በሚገኘው ሐዋርድ ዩኒቨርሲቲ ተሰብስበው በጤና አጠባበቅና በከፍተኛ ደረጃ ባለው የሕክምና አገልግሎት፣ እንዲሁም በድኅረምረቃ መርኃግብር የኢትዮጵያ አያያዝ ላይ መክረዋል፡፡ በዚህ ሕዝብ ለሕዝብ የሚባል ድርጅት ባዘጋጀው ለሁለተኛ ዓመት በተካሄደ የአንድ …
• Dispute flares up between Ethiopia and Egypt. Following Meles’ claim against Egypt an official accuses Cairo of supporting rebel groups. Egypt denied charges, a commentator for the London based paper Alhayat, argue of a web of conspiracies behind including …
Daily Wrap: Dispute flares up between Ethiopia and Egypt Read more »
• Dispute flares up between Ethiopia and Egypt. Following Meles’ claim against Egypt an official accuses Cairo of supporting rebel groups. Egypt denied charges, a commentator for the London based paper Alhayat, argue of a web of conspiracies behind including …
ታዋቂው የአሜሪካ ጋዜጣ ኒው ዮርክ ታይምስ ሃይሌ ገብረስላሴ ከወያኔ አገዛዝ ጫና እየደረሰበት ነው በሚል የሯጩን ማኔጀር ጠቅሶ ያወጣውን ዘገባ አላጥፍም ማለቱ ተዘገበ። “ሌትስ ራን ዳት ካም” የተባለ የእስፖርት ዜና ድረ-ገጽ፣ ሃይሌ ገብረስላሴ እና ማኔጀሩ ጆስ ሄርመንስ በወያኔ ቁጥጥር ስር በሚገኘው …
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ፣ ቤተ እምነቶችን የማርከስ ስራውን ቀጥሎ፣ ቄሶችን ለስለላ ስራ ማሰማራት መጀመሩን የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው መረጃ አሳውቋል። ወያኔ ስልጣን እንደተቆጣጠረ፥ “የአብዮታዊ ዴሞክራሲያችን ግቦች እና ቀጣዩ እርምጃ” በሚል ርእስ ባወጣው የውስጥ ጽሁፍ ላይ፣ አብዮታዊ ዴሞክራሲን …
የወያኔ አገዛዝ የሃይማኖት ተቋማትን ማራከሱን ቀጥሏል፤ ቄሶች ለስለላ ስራ መመደብ ጀምረዋል Read more »
የአስራ ሰባት አመቱ ወጣት እና የአልቁድስ ጋዜጣ ጊዜያዊ አዘጋጅ አክራም ኢዘዲንን እስር በመቃወም ፔን ኢንተርናሽናል የተባለው ድርጅት መግለጫ አውጥቷል። አክራም፥ “አል ቁድስ” የተባለው እና በአዲስ አበባ የሚታተመው የእስልምና ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ አቶ ኢዘዲን ሙሃመድ ልጅ ነው። አቶ ኢዘዲን ባለፈው አመት …
ፔን ኢንተርናሽናል የአንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛን እስር በመቃወም መግለጫ አወጣ Read more »
የወያኔ አገዛዝ ያለ በቂ ጥናት በተለያዩ ከተሞች ያስገነባቸው ኮንዶሚኒየሞች ዋጋ ማጣታቸውን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ዘጋቢ አጠናቅሮ በላከልን መረጃ መሰረት፥ በፍቼ፣ በአምቦ፣ በወላይታ ሶዶ እና ሌሎች ከተሞች ተገቢው ቅድመ ጥናት ሳይካሄድ ከ1998 አመተ ምህረት ጀምሮ የተገነቡት ኮንዶሚኒየሞች …
የዩናይትድ እስቴትስ መንግስት በሙስና የተዘፈቁ አገዛዞች እና ተወካዮቻቸው በሚያደርጉት የገንዘብ ዝውውር ላይ የሚያደርገውን ቁጥጥር እያጠናከረ መሆኑን እና ባንኮች መስመር እንዲይዙ ትእዛዝ መተላለፉን “ዘ ዋል እስትሪት ጆርናል” የተባለው ታዋቂ የአሜሪካን አገር ጋዜጣ ዘግቧል። ከዚህ አኳያ የተወሰዱ እርምጃዎችም በበርካታ ባንኮች ዘንድ ስጋትን …
አሜሪካ በሙስና በተዘፈቁ ገዢዎች ገንዘብ ላይ የምታደርገውን ቁጥጥር እያጠናከረች ነው Read more »
በ2003 አመተ ምህረት አምስት መቶ ሰማንያ ሺህ ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካን አገር የመሄድ እድል ለማግኘት ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው ታውቋል። ይህ ቁጥር፥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ጥለው ለመውጣት እንደሚጓጉ ተጨማሪ ማስረጃ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያ በተመዝጋቢዎች ቁጥር ከአለም አራተኛውን ደረጃ ብትይዝም፣ የዝግጅት …
580 ሺህ ኢትዮጵያውያን ዲቪ ሎተሪ መሙላታቸው የአገሪቱን አስከፊ የኑሮ ሁኔታ ያንጸባርቃል ተባለ Read more »
የታዋቂዉ ጋዜጠኛ እና ደራሲ አበራ ለማ ናጋቲ ካ ያ ጓሼ ኮ ከሚለዉ ለሎሪት ጸጋዮዪ ገብረመድህን ማስታወሻነት ከጻፉት የተወሰደን ግጥም ነዉ በመፕሮግራሙ መጀመርያ የምታደምጡት የጋዜጠኛና የደራሲ አበራ ለማ ሃያ አምስት ምርጥ ስነ-ግጥሞች ስብስብ በዲቪዲ በከለር ድምጽ ቅንብር ለታዳሚዎች እይታና ጆሮ ቀርበዋል።
በአዲስ አበባ የአፍሪቃ የዉሃ ሳምንት አህጉራዊ የሚኒስትሮች ስብሰባ እየተካሄደ ነዉ።
የጀርመን ኢንዱስትሪዎች የጥሬ ሃብት እጥረት ስለመኖሩ መናገር ከጀመሩ ሰነባብተዋል።