የፔን ዩ.ኤስ.ኤ የ2010 ተሸላሚ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና

ፔን ዩ.ኤስ.ኤ የተሰኘው ዓለም ዓቀፍ ተቋም የ2010 የመጻፍ ነጻነትን ሽልማት ለኢትዮዽያዊው ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና መስጠቱን አስታወቀ።