የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባለሥልጣናት ቤተሰቦች "ለደርግ ባለሥልጣናት" ይቅርታ እንደማያደርጉ አስታወቁ
(በዘካሪያስ ስንታየሁ/ 02 January 2011; ሪፖርተር ጋዜጣ):- በደርግ ባለሥልጣናት የተገደሉት ስድሳዎቹ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባለሥልጣናት ቤተሰቦች፣ ለደርግ መንግሥት ባለሥልጣናት ይቅርታ እንደማያደርጉ ባለፈው ሐሙስ ባወጡት መግለጫ ለአቡነ ጳውሎስ አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የስድሳዎቹን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ …
የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባለሥልጣናት ቤተሰቦች "ለደርግ ባለሥልጣናት" ይቅርታ እንደማያደርጉ አስታወቁ Read more »