የአሌክሳንድሪያው የቦምብ ጥቃትና የህዝቡ ቁጣ

የ21 ሰዎችን ህይወት ያጠፋው በአሌክሳንድሪያው የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ደጃፍ ላይ የደረሰው የቦምብ ጥቃት ከየአቅጣጫው የሚደርስበት ዓለም ዓቀፍ ውግዘት እንደቀጠለ ነው ።