ግልገል ግቤ ቁጥር ሁለት ስራ ጀመረ

በተመረቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ስራ ያቆመው የግልገል ጊቤ ቁጥር ሁለት የኃይል ማመንጫ በቅርቡ አገልጎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን አስታውቋል ።