“ሥላሴ አትበሉ፣ እግዚአብሔር አትበሉ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሉ” (በጋሻው)


የንፍሮ ቀቃይ ልጅ?ሰው ባለማወቁ መሰደብ አለበት? ያውም በዐውደ ምሕረት ላይ? በዚህ መቼ በቃው። ሥላሴ፣ እግዚአብሔር ወደዛ ወደዛ አትበሉ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሉ” ሲል ማንም ተርታ ምእመን ሊፈጽመው የማይችለውን የድፍረት ንግግር አቅርቧል። የሚገርሙት ከኋላ ተደርድረው የተቀመጡት ጉዶች ናቸው። ልብሳቸውን አሳምረው ነገረ ተዋሕዶ እንዲህ ሲዘነጠል እና ሲቃለል መስማታቸው። ምን ዓይነት ዘመን ነው? በዚህ የምድር ጉድ እንጭጭ መናፍቅ ጉዳይ ይህንን ያህል ጊዜ ማጥፋታችን በራሱ ትልቅ ጥፋት ነው።