ቋሚ ሲኖዶስ የቤተ ክርስቲያንን አንድነት የሚያስጠብቅ እና ሕዝቡን የሚያረጋጋ የመጨረሻ ውሳኔ እንዲሰጥ የሐዋሳ ምእመናን ተወካዮች ጠየቁ
- ቋሚ ሲኖዶስ ረቡዕ በዚህ ጉዳይ እንደሚነጋገር ይጠበቃል፤
(ደጀ ሰላም፤ ኤፕሪል 11/2011)፦ በጥቂቶች ማስፈራሪያ ተልእኮውን ሳያጠናቅቅ የተመለሰው አጣሪ ኮሚቴ ሪፖርት ለቋሚ ሲኖዶስ ቀርቦ መፍትሔ እንዲፈለግ አለመደረጉ የሐዋሳን ምእመን እና ውጤቱን በገለልተኛነት የሚጠባበቀውን የክልሉን መንግሥት በእጅጉ እንዳሳዘነ የሐዋሳ ምእመናን ተወካዮች ገለጹ፡፡ “ጉዳዩን እንዲያጣራ የተላከው የጳጳሳት ኮሚቴ ለአምስት ቀናት ብቻ ቆይታ በማድረግ የማጣራት ሥራውን ሠርቶ በተከታዩ ሦስት ቀናት ውስጥ ምላሽ ታገኛላችሁ ቢልም ሀገረ ስብከቱ ያለ መሪ ባዶውን እንደሚገኝ” ተወካዮቹ ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ በንባብ ባሰሙት ባለአራት ገጽ የጽሑፍ ማሳሰቢያ ላይ አመልክተዋል፡፡
(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)
