የሸራተኑ ምሽት – በአቶ በረከት መጽሐፍ (አዲስ አድማስ ጋዜጣ)
በመጽሐፉ ተቃዋሚዎች ክፉኛ ተተችተዋል – በተለይ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የኢሕአዴግ ነባር ታጋይ፣ የቀድሞው የማስታወቂያ ሚኒስቴር፤ አሁን ደግሞ የኮሙዩኒኬሽ
በመጽሐፉ ተቃዋሚዎች ክፉኛ ተተችተዋል – በተለይ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የኢሕአዴግ ነባር ታጋይ፣ የቀድሞው የማስታወቂያ ሚኒስቴር፤ አሁን ደግሞ የኮሙዩኒኬሽ
አዲስ አድማስ ጋዜጣ
– አቶ በረከትና ሼኽ መሐመድ አሊ አልአሙዲ የተደናነቁበት ምሽት
– አቶ መለስ፣ ኢሕአዴግና አልአሙዲ ተወድሰዋል
– ኢሕአዴግ “የሕዝብ ፍ
የግልገል ጊቤ ሦስት የኃይል ማመንጫ በመገንባት ላይ የሚገኘው ሳሊኒ የተባለው የጣሊያን ኮንትራክተር የግድቡን መሠረት ሥራ አጠናቆ ባለፈው ቅዳሜ የግድቡን…
“ሙስና በከፍተኛ ሁኔታ ተስፋፍቷል” ሠራተኞች “ሙስና አልተስፋፋም አልፎ አልፎ ግን ስርቆት አለ” የፋብሪካው ዋና ሥራ አስፈጻሚ “የሚያዋጣችሁ ጠንክሮ …
ከአንድ ወር በፊት በጐንደር ዩኒቨርሲቲ ተከስቶ በነበረው ወረርሽኝ በሽታ መነሻ፣ ረብሻ በማስነሳት በዩኒቨርሲቲው ንብረት ላይ ውድመት አድርሰዋል በተባሉ …
ዓለማዊና ምድራዊ ሕይወት ሲያበቃና ሲዘጋ በቀጣዩ መንፈሳዊና ሰማያዊ ሕይወት በፈጣሪ ተባርኮ ተቀድሶና ፀድቆ በመንግሥተ ሰማያት መኖር፣ መመኘት፣ መፈለግ
– የአንዳንድ ወረዳዎች ኃላፊዎች የተከራይ አከራዮችን እያደራደሩ ነውየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ አስተዳደር ልማት ቢሮ፣ በንግ
ባለፈው ማክሰኞ በሸራተን አዲስ የተመረቀው የአቶ በረከት ስምኦን ‹‹የሁለት ምርጫዎች ወግ›› እንደተጠበቀው ተቃዋሚዎችን የሚያብጠለጥል፣ እንደተገመተ
– ከደቡብ ኮሪያ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ ይጠበቃልየኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከሞጆ መገንጠያ እስከ ሐዋሳ ድረስ ለማሠራት ላቀደው የፍጥነት መንገ…
ወይዘሮ ሙሉ ሰለሞን፣ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት
ወይዘሮ ሙሉ ሰለሞን ባሳለፍነው ሳምንት የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት…
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ትናንት በአዲስ ቪው ሆቴል ባካሄደው አንደኛ መደበኛ ስብስባ፣ አሥር የሥራ አስፈጻሚ አባላትን፣
ተማሪዎችን ወደ ዓለም አቀፉ የጠፈር ምርመር ተቋም ናሳ አወዳድሬ እልካለሁ በሚል እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ የሚገኘውና የድጋፍ ደብዳቤ ከትምህርት ሚኒስቴር…
በቅርቡ የሚያበቃው አውሮጳዊው ዓመት 2011 በሰሜን አፍሪቃ ብቻ ሳይሆን፡ በሌላው የአህጉሩ ከፊል በሚገኙት ሀገሮችም በሁሉም ዘርፎች፡ በተለይ፡ በፖለቲካው
ሉሉ ከበደ
‘’ንስሀዬ’’ በሚለው ያለፈ ጽሁፌ መለስ ዜናዊ ስልጣኑን ለሽግግር መንግስት እንደሚያስረክብ ቃል ገብቶልናል። ምኞት አይከለከልም፤ የቢሆን ተ
ዶር በረከተ ሃብተ ስላሴ ከጥቂት ወራት በፊት፣ የቆሰለች አገር ( Wounded Nation) የተባለዉን መጽሃፋቸዉን፣ በርካታ ኢትዮጵያዉያን በተገኙበት ፣ ኒዉዮርክ በሚጘኝ የባርስን ኤንድ ኖብልስ መጽሃፍት ቤት አስመርቀዋል። በዚሁ ወቅትም፣ በኤርትራ ስላለዉ ሁኔታ ሰፊ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ በዚያ ከነበሩ ወገኖችም ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ግልጽ ምላሾች ሰጥተዋል። ዶር በረከት ፣ አስመራ የተወለዱ የሕግ ባለሞያ ሲሆኑ፣ በአጼ ኃይለስላሴ ዘመን፣ የሃር […]
የዐለቱ ዜና
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የኢትዮጵያን ፓለቲካና ኢኮኖሚ ተቆጣጥረው የድሆችን ደም እየመጡ ያሉት የትግራይ ገዢ ጉጅሌ አባላትና ሎሌዎች እአአ ከ1990 መጀመሪያ እስከ 2007 መጨረሻ በነበሩት 18 ዓመታት ውስጥ 8.3 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ከኢትዮጵያ ማሸሻቸው የተባበሩት መንግሥታት የልማት መርሃግብር (ዩ.ኤን.ዲ.ፒ) በጥናት ማረጋገጡን ይፋ ካደረገ አንድ ዓመት አልሞላውም። ስምንት ቢሊዮን ሶስት መቶ ሚሊዮን (8.3 ቢሊዮን) የአሜሪካ ዶላር ማለት ዜናው በተነገረበት ወቅት 150 […]
ከግንቦት 7 የተሰጠ መግለጫ ታህሳስ 8 2004 ሰለ ሃሰት – በተለይም በሃሰት ስለመመስክር – አባቶቻችንና እናቶቻችን ያቆዩልን በርካታ ሥነ-ቃሎች አሉን። አንዱ በአርዕስትነት የተጠቀምንበት “ሃሰተኛ፤ ብርቱ ወንጀለኛ!” የሚለው ነው። ለራሳቸው፣ ለአገራቸውና ለወገናቸው ነፃነት ሲሉ የተቃውሞ ድምጽ ባሰሙ ወገኖቻችን ላይ የመለስ ዜናዊ ዘረኛ አገዛዝ በህግ ሽፋን የሚያደርሰው በደል በዝቶ ሕዝብ መሸከም ከሚችለው በላይ ሆኗል። ወገኖቻችን በዘረኞች መደብደባቸው፣ […]
አንዳንድ ሰዎች ህወሃትን የምንደግፈው አማራጭ ስላጣን ነው ሲሉ ይደመጣሉ። እንዲህ ዓይነት አስተሳሰብ የሚመጣው ነገሮችን ከሥር መሰረቱ ለማየት አቅም ከማጣት ብቻ ሳይሆን የራስን ችሎታና እውቀት ፈልጎ ካለማግኝትም ጭምር የሚፈጠር እምነት ነው። ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ የተባለው ዘረኛና ዘራፊ ድርጅት ኢትዮጵያዊያንን አማራጭ አሳጥቶና አጎሳቁሎ እርሱ ብቻ ደልቶት እየኖረ ነው።በእነዚህ ዘረኞችና ዘራፊዎች እጅ ያለች ኢትዮጵያ ፍትህ አጥታ፤ ህግ […]
በህወሃት የበላይነት በሚመራው የአገሪቱ መከላኪያ ሠራዊት ውስጥ ያለው የአዛዥነት ቦታ ሙሉ በሙሉ ለማለት በሚያስደፍር መልኩ ከትግራይ ብሄር በመጡ ጎጠኞች መያዙን የግንቦት 7 ንቅናቄ ካጋለጠ ወዲህ፤ የብሄረሰብ ተዋጾ ለማመጣጠን በሚል የተለያዩ የማስመሰያ ጥገናዊ ለውጦች ሲነገሩ የቆዩ ቢሆንም ሲራጅ ፋጌሳ በተባለው የይስሙላ መከላኪያ ምንስትር ባለፈው ማክሰኞ ለወያኔ ፓርላማ የቀረበው የዘር ተዋጽኦ ሪፖርት በርካታ የአገሪቱን ፖለቲከኞች ያሳቀ ሆኖ […]
ድርጅታቸው ህወሃትን ለድል በማብቃታቸው ለጄኔራልነት ማዕረግ የበቁት የቀድሞ “የትግራይ ታጋዮችና” የንግድ ድርጅታቸው ኢፈርት በአገር ውስጥ የሚያካሂዱትን ዘረፋ አድማስ በማስፋት ከሁለት አስርተ አመታት በላይ በጦርነት እየተታመሰች ካለቺው ጎሬቤት አገር ሱማሊያ ተገንጥላ ካለቺው ፑትላንድና ከአዲስቷ የደቡብ ሱዳን ተለይታ የራሷን አስተዳደር ለመመስረት ትግል የጀመረቺውን የጁባ አማጽያን ጋር በመሻረክ ከፍተኛ ጥቅም በሚያስገኝ ዘረፋ ላይ መጠመዳቸውን የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን ኢሳት […]
በዘረኛው መለስ ዜናዊ ቃል የሚመዘወረው የወያኔ ፍርድ ቤት በነ አንዱአለም አራጌና ሌሎች 24 ሰዎች ላይ የተፈበረከውን የፈጠራ ክስ በማስረጃ ለማጠናከር በውሸት እንዲመሰክሩ ስልጠና ወስደው የቀረቡትን 30 ሰዎች ምስክርነት ቃል አድምጦ ሌላ ተጨማሪ የኦዲዮና የቪዲዮ ማስረጃ ለማየት ተለዋጭ ቀጠሮ እንደሰጠ የደረሰን ዜና ገለጸ። ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ተጀምሮ ማክሰኞ ታህሳስ 10/2004ዓ/ም የተጠናቀቀውን ይህንን የምስክሮች ቃል መስማት […]
ጋዜጠኛ ማርቲን ሽብዬ እና ጆሀን ፐርሰን በሶማሌ ክልል ውስጥ እየተንቀሳቀሰ ያለው የስዊድን ነዳጅ ፈላጊ ኩባንያ፤ እነሱ እንዳሉት፦በአካባቢው ነዋሪዎችና በሰራተኞች ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸምና አለመፈፀሙን ለማጣራት”፤ ከኦጋዴ ነፃ አውጭ ግንባር ተዋጊዎች ጋር በመሆን ድንበር አሳሰብረው ወደ ክልሉ ለመግባት ሲሞክሩ በኢትዮጵያ ወታደሮች ቆስለው የተያዙት፤ ከስድስት ወር በፊት ነው። ጋዜጠኞቹ በቁጥጥር ስር በዋሉ ማግስት ሽብርተኝነትን ጨምሮ ተያያዥነት […]
ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በሚያቀነባበረው የፈጠራ ወንጀል በገንዘብ ወይም በሌላ ቁሳዊ በረከት ተገዝተው በሃሰት ለመመስከር የተመለመሉና ስልጠና የወሰዱ ሰዎች ሁሉ ታሪክ ይቅር የማይል ወንጀል እየሰሩ መሆናቸውን ሊያውቁ ይገባል ሲል መግለጫ አውጥቶአል። ዕሁድ ታህሳስ 8 ቀን “ ሃሰተኛ ብርቱ ወንጀለኛ “ በሚል ርዕስ ግንቦት 7 ያወጣው ይህ መግለጫ፤ ለራሳቸው፣ ለአገራቸውና ለወገናቸው […]
በአገራችን ውስጥ የሰፈነውን ኢፍትሃዊነትና የግፍ አገዛዝ በመቃወም የዞንና የወረዳ አስተዳዳሪዎች ከተሰበሰቡበት አዳራሽ ደጃፍ ላይ በአገራችን ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ አሰቃቂ አሟሟት ህይወቱን መስዋዕት ያደረገውን መምህር የነሰው ገብሬን የሚዘክር የተለያዩ ስብሰባዎች በሰሜን አሜሪካና በአውሮፓ እየተካሄደ መሆኑን ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰኡ ዘገባዎች አመለከቱ። በቅርቡ በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ክፍለግዛቶች መዘከር የተጀመረው የመምህር የኔሰው ገብሬ መስዋዕትነት ባለፈው ቅዳሜ ና እሁድ (ታህሳስ […]
ባለፈው ቅዳሜ ታህሳስ 7 ቀን 2004 ዓም 1 በዱባይ ከተማ መራቅባት በተባለ አካባቢ በሚገኘዉ የማርየት ሆቴል ውስጥ በአንድ የወያኔ ሚንስትር ዴኤታ የሚመራ ቡድን ህዳሴ ግድብ ለተባለው ፕሮጄክት ማካሄጃ ገንዘብ ለማሰባሰብ ስብሰባ ጠርቶ የነበረ ሲሆን ወደ 100 ሺህ ኢትዮጵያዉያን ይኖሩባታል ተብሎ በሚታሰበው የአረብ ኢምሬትስ፣ ከ100 ያነሱ ሰዎች መገኘታቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴለቪዥን ኢሳት በትናንትናው ዜና እወጃው ዘግቦአል። […]
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
በባዶ እግሯ የአለምን የሙዚቃ መድረክ በልዮ ዜማዋ በማንቆርቆሯ በባዶ እግር የምታዜማዋ የሙዚቃ እመቤት የሚል መጣርያ የተሰጣት አፍሪቃዊትዋ ሲሳሪያ ኤቮራ…
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሁለቱ ስዊድናውያን ጋዜጠኞች ላይ ትናንት ያሳለፈውን የጥፋተኝነት ብይን ድንበር የለሹ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት በ…
የጀርመኑ ርዕሰ ብሄር ክርስትያን ቩልፍ ከአንድ ነጋዴ ገንዘብ በመበደራቸዉ ሰበብ ለገጠማቸዉን ተቃዉሞና ወቀሳ ዛሬ ይቅርታ ጠየቁ።
ግርማ ካሣ [email protected]
”… እነ መለስ ናቸው ሕግ። መለስ የፈለገውን ነገር ሕገ ወጥ ነው ካለ ሕገ ወጥ ነው። ይህን አውቀህ ምኑን ነው ታገል የምትለው? ምኑን
የኔሰው ጓንጉል [email protected]
”ሀሳብን በነጻ የመግለጽ መብት ከሰጪው የተለየ ሀሳብ ላለው ካልተሰጠ መብቱ እርባና ቢስ ነው።”
ሮዛ ሉክዘምበርግ ለሌኒን ከ
click here for pdf በዓለም ላይ በሃይማኖት መንገድ አያሌ የጽድቅ ሥራዎች ተሠርተዋል፤ በተቃራኒውም በሃይማኖት ሽፋን አያሌ ግፎች ተሠርተዋል፡፡ አንዳንድ ሰዎ…
[email protected] ዲሴምበር 20 2011 «እነ መለስ ናቸዉ ሕግ። መለስ የፈለገዉን ነገር ሕገ ወጥ ነዉ ካለ ሕገ ወጥ ነዉ። ይህን አዉቀህ ምኑን ነዉ ታገል የምትለዉ? ምኑን ነዉ በሰላማዊ መንገድ ለዉጥ አመጣለሁ የምትለዉ ? እርሱ እኔ በፍጹም ትርጉም ያለዉ እዉነተኛ ለዉጥ ለማምጣት የሚደረግ እንቅስቃሴ ነዉ ብዬ አላምንም ….. ጊዜ ማጥፋትና እራስን መሸንገል ካልሆነ በቀር» « ..ግን መገፋት […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አቶ በረከት ስምዖን መጽሀፍ አሳተመ ሊያስመረቅም ነው የሚል ዜና ከወደ ሸገር ሰማንና ተደመምን ። እ ህ ህ ም አልን። የአረም እርሻን ያስታውሷል ! የደርጉ ካሳዬ አራጋው በዘመነ ደርግ መገባደጃ የሆነ መጽሀፍ ጽፈው ነበር እናም እቀድሞው ወመዘክር አግኝቼ ሳነበው ለአማርኛ አስተማሪዬ አዘንኩላቸው ፤ ለካንስ በእነ ካሳዬ አንጻር እርሳቸው ሊቅ ነበሩና ! ዛሬ ደግሞ ምስጋና ለእድገትና ትራንስፎርሜሽን […]
የቅጣት ውሳኔ ለመበየን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።
አቤ ቶኪቻው
ወዳጄ እንዴት ሰነበቱልኝ? ሁሉ ሰላም ሁሉ መልካም ይሆን ዘንድ አጥብቄ እመኝልዎታለሁ። “አጥብቆ የተመኘ ከሰጠ እኩል ነው” የሚለውን አባባልም …
ስደተኞች በያሉበት ሃገር የሚገጥሟቸው ችግሮች በርካታ ናቸው በቅርቡ እንኳን በዓረቡ ዓለም ህዝባዊ ንቅናቄ ወቅት ግንባር ቀደሞቹ ተጠቂዎች ስደተኞች ነበሩ…
የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 3 ተኛ ወንጀል ችሎት በሁለቱ ስዊድናውያን ጋዜጠኞች ማርቲን ሽቤዮና ዮሀን ፐርስን ላይ ዛሬ የጥፋተኝነት ውሳኔ አሳልፏ…
በዚሁ ክፍል በዓለም በፖለቲካው፡ በኤኮኖሚው፡ በማህበራዊው፡ በሳይንሱ እና በስፖርት ዘርፎች የታዩ ዓበይት ክንውኖች ባጭሩ ይቃኙበታል።
ምንጭ፦ አዲስ ነገር
ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተ
በዳግማዊ ምኒልክ ጎዳና በሚገኘው ሒልተን ሆቴል አዳራሽ ከሁሉም ክልሎች የንግዱ ኅብረተሰብ የወከላችውና ከ180 በላይ የሚሆኑ ተወካዮች ጠቅላላ ጉባዔያቸውን …
የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔው፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። ይህን አስመልክቶ አጭር አስተያየት የሰጠው …
ፓርላማው በቅርቡ የመሬት ሊዝ አዋጅ አውጥቷል፡፡ ሕዝቡም በአዋጁ ላይ ያለውን አመለካከት እየገለጸ ነው፡፡
በአገር መከላከያ ሠራዊት ውስጥ ያለውን ብሔራዊ ተዋጽኦ ለማመጣጠን፣ ተሳትፎ ዝቅተኛ በሆነባቸው ክልሎች የምልመላ መስፈርቱ ዝቅ መደረጉን የአገር መከላከ
ከጤፍ ዱቄት ብስኩት፣ ኬክና ዳቦ እያመረተ ለአውሮፓ ገበያዎች የሚያቀርበው የኔዘርላንድ ኩባንያ፣ ከስሬያለሁ በሚል ኢትዮጵያ ማግኘት ያለባትን ገቢ በመከ