የሞጆ ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ጥናት ተጀመረ
– ከደቡብ ኮሪያ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ ይጠበቃል
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከሞጆ መገንጠያ እስከ ሐዋሳ ድረስ ለማሠራት ላቀደው የፍጥነት መንገድ (Expressway) ጥናት ማስጀመሩ ታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከሞጆ መገንጠያ እስከ ሐዋሳ ድረስ ለማሠራት ላቀደው የፍጥነት መንገድ (Expressway) ጥናት ማስጀመሩ ታወቀ፡፡