ሁሉም መንግሥተ ሰማያት መግባት ይፈልጋል መሞት የሚፈልግ ግን የለም!
ዓለማዊና ምድራዊ ሕይወት ሲያበቃና ሲዘጋ በቀጣዩ መንፈሳዊና ሰማያዊ ሕይወት በፈጣሪ ተባርኮ ተቀድሶና ፀድቆ በመንግሥተ ሰማያት መኖር፣ መመኘት፣ መፈለግና ማለም ተገቢ ነው፡፡
ዓለማዊና ምድራዊ ሕይወት ሲያበቃና ሲዘጋ በቀጣዩ መንፈሳዊና ሰማያዊ ሕይወት በፈጣሪ ተባርኮ ተቀድሶና ፀድቆ በመንግሥተ ሰማያት መኖር፣ መመኘት፣ መፈለግና ማለም ተገቢ ነው፡፡