አምረን እየታገልነው ያለው ወያኔ ራሳቸውን ጀግኖችና ምርጦች አድርገው በመውሰድ የሚኩራሩ፤ “የጀግንነታቸው” ምንጭ ደግሞ ዘራቸው እንደሆነ ከልብ ያመኑ የስነልቦና ችግር ያለባቸው ሰዎች ስብስብ ነው። እነዚህ ድውያን በውስጣቸው ባለው የትንሽነት ስሜት ምክንያት በአስተሳሰብም ሆነ በሙያ የሚበለጣቸውን ሰው ማዋረድና ማሰቃየት ያስደስታቸዋል። እነዚህ ሰዎች በሃብት እንጂ በመንፈስ አላደጉምና እራስን ከሌላው ጋር እኩል አድርጎ የማየት ብቃት እና ሆደሰፊነትን ማዳበር አልቻሉም:: […]

ሰሞኑን “የብሄር፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ቀን” የሚል የማስመሰያ ስያሜ የተሰጠው ድግስ በመቀሌ ከተማ ተጥሎ ሲበላና ሲጨፈር ተከርሟል። ይህ ዓመታዊ ድግስ እንደ ነገሥታት ግብር ተገዢዎች ተገዢነታቸውን፤ ምስለኔዎች ደግሞ ታማኝነታቸውን ለገዢዎቻቸው የሚያረጋግጡበት መድረክ ነው። ይህ በዓል የትግራይ ገዢ ጉጅሌ በትግራይ ላይ ብቻ ሳይሆን በአማራም፣ በኦሮሞም፣ በሲዳማም፣ በወላይታም፣ በአፋርም፣ በሶማሊም፣ በጉራጌም፣ በሃድያም፣ በአንዋኝዋክም፣ … በሁሉ የኢትዮጵያ ማኅበረሰቦች ላይ ያለውን […]

በኑረዲን – ከመርካቶ አገራችን ኢትዮጵያን በረጂም ዘመን ታሪኳ ዉስጥ አያሌ ነገስታት፤ሁለት ፕሬዚዳንቶችና አንድ ጠ/ሚኒስትር መርተዋታል። የእነዚህ መሪዎች በህዝብ መወደድና እነሱ ለህዝብ ያላቸዉ ክብር እንደየመልካቸዉ ይለያያል ሆኖም ብዙዎቹ መሪዎቻችን ኃይለኝነታቸዉ እንዳለ ሆኖ ብዙ የሚወደድ ባህሪይ ነበራቸዉ። ከሞላ ጎደል ብዙዎቹ የቀድሞ መሪዎች አገራቸዉን የሚወዱና ከራሳቸዉ ጥቅምና ዝና ይልቅ የአገራቸዉን ክብርና አንድነት የሚያስቀድሙ ነበሩ። ዛሬ ያልተጣለ ዕጣ ወጥቶላቸዉ […]

ጃኒስ ዊንተር የተባሉት ጸሀፊ ደይሊ መቨሪክ በሚባለው የደቡብ አፍሪካ ጋዜጣ ባወጡት ጽሁፍ፣ በደርባን የተካሄደው ኮፕ 17 የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ፣ ድንቅ የተባለ ስምምነት አድርጓል። በጸሃፊዋ አመለካከት የስምምነቱ ዋና ድል ተብሎ የተቆጠረው ደግሞ፣ የአካባቢ ጥበቃ ለማካሄድ የተፈቀደው ገንዘብ ነው። የአፍሪካ ህብረት አምባገነኖች ዋና ተደራዳሪያቸው አድረገው ከ2 አመት ገደማ በፊት የሰየሙት ዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ በጉባኤው ላይ ለአካባቢ […]

ህዝባችንን በመሳሪያ ሃይል አፍኖ ለመግዛት መለስ ዜናዊ በልዩ ስልጠና አዘጋጅቶ ያሰማራው ገዳይ ሃይል የዛሬ 8 አመት በአኝዋክ ወገኖቻችን ላይ የፈጸመውን የዘር እልቂት ለማስታወስ የአኝዋክ ጀስቲስ ካውንስልና ጥምረት ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ በጋራ ባወጡት መግለጫ፤ በመለስ ዜናዊ የሚታዘዘው ልዩ ወታደራዊ ሃይል እንደፈረንጆች አቆጣጠር ከዲሰምበር 13 እስከ 15 ባሉት ሶስት ቀናት 424 አኝዋኮችን መግደሉን አስታውሰዋል። ከመጀመሪያዎቹ 3 ቀናት ቦኋላ […]

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ለሁለት ቀናት ጠቅላላ ጉባኤውን ካደረገ በሁዋላ፣ የፓርቲውን ሊቀመንበር፣ የብሄራዊ ምክር ቤት እና የኦዲትና ኢንስፔክሽን አባላትን መርጧል።የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን በሊቀመንበርነት የመረጠው ጉባኤ፣ ለብሄራዊ ምክር ቤት ከመረጣቸው 40 ሰዎች መካከል በእስር ላይ የሚገኘውን አቶ አንዱአለም አራጌን ጨምሮ ዶ/ር ሀይሉ አርአያ፣ ዶ/ር ንጋት አስፋው፣ አቶ አስራት ጣሴ፣ አቶ ተመስገን […]

ቦኮ ሀራም በመባል የሚታወቀውና በናይጄሪያ የሚንቀሳቀስ አንድ ኢስላማዊ ድርጅት በርካታ አባላት በፖሊስ ከተያዙ ቦኋላ ስለድርጅታቸው መረጃ እንዲሰጡ መጠየቃቸውን የገለጸው የናይጄሪያ መንግሥት ብዙ ጊዜ ከፈጀ እልህ አስጨራሽ ምርመራ ቦኋላ የድርጅቱ አባላት ስልጠና የሚያገኙት ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑን ማረጋገጣቸውን ናይጀሪያ ይፋ አድርጋለች። በቦካ ሀራም ስም ናይጀርያ ውስጥ የምንቀሳቀስው ይህ እስላማዊ ድርጅት ዋና አላማው በናይጀርያ የሸሪያ ህግ እነዲተገበር የሚታገል […]

በቅርቡ በዘረኛውና ዘራፊው የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናትና ባለሟሎቻቸው እየተመዘበረ ከኢትዮጵያ የሚወጣው ከፍተኛ ገንዘብ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱንና ኢትዮጵያዊያንም ዘራፊው ወያኔ የሚያካሂደውን ምዝበራ እንዲያቆም እንዲነሱ አንድ በዓለም ባንክ ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙና ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የዓለም አቀፉ ባንክ ሰራተኛ አሳሰቡ። በባንኩ ውስጥ ለረጂም አመታት ያገለገሉት እኚሁ ታውቂ ኢኮኖሚስት እንደገለጹት የወያኔው አገዛዝ ያለማንም ሃይ ባይና ተቃዋሚ የሃገሪቱን […]

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን ኢሳት ባወጣው ዘገባ በኢትዮጵያ ከሚገኘው የቃል ኪዳኑ ታቦት ጋር በተያያዘ በዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ከፍተኛ የሆነ ሴራ እየተጠነሰሰ መሆኑ መረጃዎች ማመልክታቸውን ገልጹአል። እግዚአብሄር ለሙሴ ጽፎ የሰጠው የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚገኝበት ቦታ ለሺ አመታት አለምን ሲያነጋግርና የበርካታ የታሪክ ተመራማሪዎችን ቀልብ ስቦ ቆይቷል፤ ያለው ኢሳት ታዋቂው ጋዜጠኛና የታሪክ ተመራማሪ የሆኑት ግርሀም ሀንኮክ ከ8 አመታት በፊት […]

–    ዶ/ር ነጋሶ የአንድነት ሊቀመንበር ሆነው ዳግም ተመረጡከስድስት ዓመታት በላይ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ በመሳተፍና በፓርቲዎቹም ውስጥ በከ

ገሊላ ወረዳ ሰሜን አሪ በሚባል ቦታ ሕዳር 12 ቀን 2004 ዓ.ም በግብርና ሙያ ቨሚተዳደር አቶ ለጊዜ ወርቅማ በፖሊሶች ተዘርፎ ጉዳት እንደደረሰበት ከሥፍራው ያገኘነው መረጃ ጠቁሟል፡፡ አቶ ለጊዜ ወርቅማ ከማሳው ቡና ለቅሞ ወደ ቤቱ እየሄደ ሳለ ወረዳው በሚገኙ በመንግሥት ፖሊሶች ዝርፊያና ጉዳት ከደረሰበት በኋላ ሕዳር 13 ቀን 2004 ዓ.ም ለሕክምና ዕርዳታ ሄዶ ሕይወቱ አልፏል፡፡ በአቶ ለጊዜ […]

በኤርትራና ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ሰብአዊ መብት ተሙዋጋች ድርጅት Amnesty International መረጃ አጠናቃሪ ክሌር በስተን ስለጸረ ሽብር ሕጉ የተናገሩትን አካተናል

“እኛ ጭቁን ብሄረሰቦች ከዚህ ቀደም በየሰው ቤት ተቀጥረን የምንሰራ፣ አሽከሮች እየተባልን ነበር የኖርነው፡፡ አሁን ግን ይኸውና ህገ-መንግስታችን መብታችንን ሰጥቶናል… ኑሯችንም ተሻሽሎ ዛሬ ዘመናዊ ኑሮ እየኖርን ነው፡፡” እያለ የሚናገርን አንድ ጎልማሳ የቴሌቪዥኑ መስኮት ያሳያል፡፡ የደቡብ ቅላጼና ዘዬ ባለው አማርኛ ከደቡብ የመጣ ጎልማሳ ነው በቴሌቪዥን ቀርቦ መግለጫ እየሰጠ ያለው፡፡ ከአነጋገሩ በቀን ሶስቴ የሚበላ፣ የባቡር ሃዲድ እና የኤሌክትሪክ […]

“እኛ ጭቁን ብሄረሰቦች ከዚህ ቀደም በየሰው ቤት ተቀጥረን የምንሰራ፣ አሽከሮች እየተባልን ነበር የኖርነው፡፡ አሁን ግን ይኸውና ህገ-መንግስታችን መብታችንን ሰጥቶናል… ኑሯችንም ተሻሽሎ ዛሬ ዘመናዊ ኑሮ እየኖርን ነው፡፡” እያለ የሚናገርን አንድ ጎልማሳ የቴሌቪዥኑ መስኮት ያሳያል፡፡ የደቡብ ቅላጼና ዘዬ ባለው አማርኛ ከደቡብ የመጣ ጎልማሳ ነው በቴሌቪዥን ቀርቦ መግለጫ እየሰጠ ያለው፡፡ ከአነጋገሩ በቀን ሶስቴ የሚበላ፣ የባቡር ሃዲድ እና የኤሌክትሪክ […]

ጥይት በስቶት ሲያፈስ ተናግሮ ጦር ሜዳ:- በመለስ ማንነት መስክሯል ይህ ኮዳ:: መኮንን ዘለለው አብራርቷል በይፋ:- ዶክተር ገብረ-መድህን ጠይቁት አይጠፋ:: በኮዳ ቀዳዳ መለስ እንደታየው:- በቁሙ የሞተ የፈሪ ገዳይ ነው:: የፈሪ ክፋቱ መግደል ብቻ አይደለም:- አፍ ያበዛል በሕዝብ ያለ እሱም ሰው የለም:: ጀግና ነኝ እያለ በመግደል ያበጠው:- የትግል ጓዶቹን ገድሎ ያሟጠጠው:- መለስ ዜናዊ ነው ተንኮል የመለጠው:: ዛሬም […]