ትምህርት ሚኒስቴር ለናሳ ጉብኝት ፈቃድ አለመስጠቱን አረጋገጠ Ethiopian Reporter December 24, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ተማሪዎችን ወደ ዓለም አቀፉ የጠፈር ምርመር ተቋም ናሳ አወዳድሬ እልካለሁ በሚል እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ የሚገኘውና የድጋፍ ደብዳቤ ከትምህርት ሚኒስቴር ማግኘቱን ለገለጸው ተቋም፣ ትምህርት ሚኒስቴር ፈቃድም ሆነ የድጋፍ ደብዳቤ አለመስጠቱን አስታወቀ፡፡