የ«ደዘርቴክ » የወደፊት ዕጣ
ከ 3 ዓመት ገደማ በፊት ፣ «ደዘርቴክ» የተሰኘው ፈሊጥም ሆነ ራእይ በመገናኛ ብዙኀን እጅግ ነበረ ያስተጋባው። ከቅርብ ምሥራቅና ከሰሜን አፍሪቃ አገሮች(MENA)
ከ 3 ዓመት ገደማ በፊት ፣ «ደዘርቴክ» የተሰኘው ፈሊጥም ሆነ ራእይ በመገናኛ ብዙኀን እጅግ ነበረ ያስተጋባው። ከቅርብ ምሥራቅና ከሰሜን አፍሪቃ አገሮች(MENA)
የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው አርባ ሦስተኛው መደበኛ ስብሰባው የአምስት ዓመት መደበኛ የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁት የብሔራዊ ምርጫ ቦር…
የዛሬ 50ዓመት ነዉ አልጀሪያ ከፈረንሳይ ግኝ ተገዥነት ተላቃ ነፃነቷን የተቀዳጀችዉ። መንግስት ይህን ዕለት ለመዘከር በጀት መድቦ በዋና ከተማዋ በዓል ደግሷ…
አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በቅፅር ግቢዎቻቸው በስህተት የአማርኛ ቃላትን የተናገሩ ተማሪዎች ላይ ቅጣት የሚጥሉ በቁጥር ከአንድ እስከ አራት የሚጠጉ ትምህር
ሶማሊያ ዳግም ለአዲስ የምግብ እጥረት ችግር መጋለጧን ሕፃናት አንድ የተሰኘዉ ግብረ ሰናይ ድርጅት አመለከተ። ድርጅቱ ዛሬ ይፋ እንዳደረገዉ ሶማሊያ ዉስጥ
click for pdfሰሞኑን የአሜሪካኖችን የተረት መጽሐፍ ሳነብ እንዲህ የሚል ታሪክ አገኘሁ፡፡ እኔ በአበሻኛ ላውጋችሁ፡፡ሰውዬው ሁሉን ለኔ ብቻ የሚል ዓይነት አይጠ…
ወጣቶች በነፃነት ለመደራጀት ጥሪ እያቀረቡ ነው።
በሱዳን መዲና በካርቱም፣ የኑሮ ውድነትን፣ የፍትኅና ርትእ እጦትንና የመሳሰሉ የኅብረተሰቡን ችግሮች መነሻ በማድረግ፤ ተቃዋሚዎች በተከታታይ አደባባይ
ከዕለታት አንድ ቀን ከምሣ መልስ ቡና የምጠጣበት ካፌ ተሰይሜያለሁ፡፡ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የአዲስ አበባ መስተዳደር ፕሮግራም ይተላለፋል፡፡ ፕሮግራም አ…
– የቀብር ሥርዓቷ ዛሬ በትውልድ ሥፍራዋ ይፈጸማልበሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽሕፈት ደጃፍ አጠገብ በአሠሪዋ መሬት ለመሬት ስትጐተ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፊታችን ሰኔ 30 እና ሐምሌ 1 ቀን 2004 ዓ.ም. በሚያካሂደው የተማሪዎች የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሕትመት ፎቶ ጋዜጠኞች አዳራሽ ተገኝተ
ይህን ከመፃፌ በፊት አልጀዚራ እያየሁ ነበር። ያሲር አረፋት የተገደለው (…he might have been poisoned with polonium, a rare radioactive isotope. ) ተመርዞ ሊሆን እንደሚችል የሚጠቁም ወሬ አወጁ። ልብሱና የጥርስ ብሩሹን ስዊዘርላንድ ላይ በመመርመር የተገኘውን ውጤት ዋቢ በማድረግ፣ አራፋት 2004 ላይ ተመርዞ ተገድሎ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመዋል። ሞቶ ከተቀበረ ከስምንት አመታት በሁዋላ ይህ ምስጢር ተገኘ። በጎ ነው። […]
ቴክኖሎጂ ሳንሱር በምሥራቅ አፍሪቃ እያደገ ነው በማለት የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋቹ ድርጅት – ሲፒጄ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል።
«ሃኪምዎን ይጠይቁ» በህክምናው አነጋገር በእንግሊዝኛ Delusion በመባል በሚታወቅ የህመም ዓይነት ዙሪያ ከአድማጮች የተላከ ጥያቄን መሠረት ያደረገ ዝግጅት ነ
የኮሎኝ የጀርመን ፍርድ ቤት ባለፈው ሳምንት ወንዶች ልጆችን መግረዝ በአካል ላይ ጉዳት ማድረስ ነው ሲል ያሳለፈው ውሳኔ እያወዛገበ ነው ። ይህ ውሳኔ ያስነ
የጀርመን የሀገር ዉስጥ የስለላ ድርጅት ኃላፊ ሃይንስ ፍሮም በህቡዕ የሚንቀሳቀስ አፍቃሬ ናዚ ቡድንን ማንነት ለማጣራት የሚደረገዉን የስለላ ክትትልን ለማ…
የደን ሃብት ይዞታ በተለይ አፍሪቃ ዉስጥ ከህብረተሰቡ የኑሮ ሁኔታ ጋ በተገናኘ እያደር ለከፋ ሁኔታ መጋለጡን ነዉ የዘርፉ ተመራማሪዎች የሚያመለክቱት። የ
ለአስራ-ስምንት ዓመታት ላበረከቱት አገልግሎት የሚከፈላቸዉ ጡረታ በወር አንድ-ሺሕ ሰወስት መቶ ብር ነዉ።ዶክተር ነጋሶ እንደሚሉት በጣም የሚያሳዝናቸዉ ግ…
ከተለያዩ ሀገሮች የተዉጣጡ ልዑካን ከትናንት ሰኞ አንስተዉ ኒዉዮርክ በተመድ ጽሕፈት ቤት ተሰባስበዋል። የስብሰባዉ ዋና ዓላማም የመጀመሪያ የሆነዉን የጦ
የሰማእታቱ ደም ይጮሃል የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። የሰማዕታቱ ደም ይጮሃል፣ የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ ግምቦት 7 ቀን 1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሕዝብ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ መብቱን ተጠቅሞ ወያኔን በምረጫ ያባረረበት፣ተስፋም የሰነቀበት ታሪካዊ ወቅት ነበር። …
ትላንት የተጀመረው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርት እና ባህል ፌስቲባልን በያለንበት ሆነን በፎቶም በቪዲዮም አይተነው ነበር። በነገራችን ላይ ይሄ በርካታ አመታትን ያስቆጠረው አንጋፋ የፌስቲቫል ዝግጅት ESFNA በሚል መጠሪያ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን ባለፉት ሰሞናት ከፍተኛ የይገባኛል ውዝግብ እና ክርክር ሲደረግበት ቆይቶ፤ ዛሬ ዳላስ ላይ የከተሙት ዋናውን ስያሜ ሲይዙ፤ በሼክ መሃመድ አላሙዲን የሚመሩት “ሃብታሞቹ” ደግሞ የፈጀውን ይፍጅ ብለው […]![]()
የአላሙዲ አሽከሮች በዋሽንግተን ዲሲ ባዘጋጁት የወያኔ ፌስቲቫል ላይ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን እንዳይሳተፉ የቀረበ ጥሪ [PDF] የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን ዓመታዊ ዝግጅት በዳላስ ቴክሳስ ከጁላይ 1 – 7፥ እንዲሁም የኢትዮጵያ ሄሪቴጅ በዋሽንግተን ዲሲ ከጁላይ 27 – 29 ይካሄዳሉ። እነዚህን የኢትዮጵያውያን ዝግጅቶች ለማፍረስ …
የአላሙዲ አሽከሮች በዲሲ ባዘጋጁት የወያኔ ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያውያን እንዳይሳተፉ የቀረበ ጥሪ Read more »
ከአሰግድ ታመነ የጥንት ታሪክ ነው። በሩስያ ውስጥ በጭካኔውና በአይለኝነቱ የሚታወቅ ጄኔራል ነበር። ታዲያ አንድ ህፃን በግቢው ሲያልፍ የጄኔራሉ ድንክ ውሻ ስትጫወት ያያታል ድንጋይም አንስቶ ሲወረውር የውሻዋን እግር ይሰብራታል። ጄኔራሉም ከስራ ሲምለስ ውሻው ስታነክስ በማየቱ ጠባቂዎችቹን ጠርቶ ማን እንደሰበራት በከፍተኛ ቁጣና …
የንፁሃን ደም እንደፈሰሰ አይቀርም፤ አምባገነን ወያኔዎችም ከተጠያቂነት አያመልጡም! Read more »
ከ አሰግድ ታመነ የወያኔ መሪ መለሰ ዜናዊ በዘረፋ የተባበሩዋቸው ዘሮቻቸው ለግል ጥቅማቸውና ለሆዳቸው ሲሉ ህዝባቸውን ለባርነት አሳልፈው የሸጡ የሌላ ብሄር ተወላጆች ስለራሳቸው ጥቅም እንጂ ስለ ኢትዮጰያ ሕዝብና ብሄራዊ ጥቅም ምንም ግድ የሌላቸው መሆናቸውን እስካሁን የሰሩት እኩይ ተግባር በቂ መረጃ ነው:: …
www.dawit12.webs.com we are available 24/7
የጀርመኑ ዓለም ዓቀፍ የተራድኦ ድርጅት በጀርመንኛ ምህፃሩ GIZ በርሊን ላይ የአንድ ዓመት የሥራ ክንዉኑን አቀረበ። በተለያዩ ሀገሮች የሚንቀሳቀሰዉ GIZ ባለ
በምሕፃሩ አይ ኤስ ኤስ የተባለው መንበሩን ፕሪቶርያ ያደረገው ዓለም አቀፉ የፀጥታ ተቋም ሱዳንና ደቡብ ሱዳን አሁንም ለሚያወዛግቡቸው ችግሮች መፍትሔ የሚ
በፖላንድና በኡክራኒያ የጋራ አስተናጋጅነት ባለፉት ሶሥት ሣምንታት ሲካሄድ የሰነበተው የአውሮፓ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ባለፈው ምሽት ኪዬቭ ላይ በተካሄ…
በሰሜን ኬንያ በሁለት ዓብያተ-ክርስቲያን ላይ በደረሰ የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 17 ሰዎች ሲገደሉ አርባ የሚሆኑም ቆስለዋል። ጥቃት አድራሾቹ ጥቃት ከጣሉ በኋላ
የሶሪያን እልቂት ፍጅት ለማስቆም የሽግግር መንግሥት እንዲመሰረት የሚጠይቀዉን እቅድ ያፀደቁት ሐያላት ዕቅዱን እንዳሻቸዉ እንደተረጎሙት ሁሉ የሶሪያ ተ
በዓለም ቅርስነት ጥበቃ የሚደረግላት የማሊዋ የቲምቡክቱ ከተማ ላይ አንሣር-ዲን በተባለው ቡድን ጥንታዊ የሙስሊም ቅዱሣን መቃብሮች እና ሐውልቶች ላይ ጥቃ
ሳዑዲ ዐረቢያ ውስጥ ባሉ በርካታ እሥር ቤቶች ውስጥ ያለ ፍትሐዊና ያለ በቂ የፍርድ ሂደት እየማቀቅን ነን ያሉ ኢትዮጵያዊያን በየአጋጣሚው ድምፃቸውን እያሰሙ ነው፡፡
‹‹ኢህአዴግ በቆሎ፣ ሙዝና ቡና መትከል የጀመራችሁት እኔ ከመጣሁ በሁዋላ ነው ሊለን ይፈልጋል› ተሳታፊዎች ወደ ደቡብ ክልል በአንድ ወር ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ዘመቻ ያደረገው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሰኔ 23 ቀን 2004 ዓ.ም በደራሼ ልዩ ወረዳ ጊዶሌ እና ሰኔ 24 ቀን 2004 ዓ.ም ደግሞ በደቡብ ኦሞ ጅንካ ከተማ ከህዝቡ ጋር በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ምክክር […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አንድ የተለመደችን ተረት ትንሽ ለማሻሻል ጥረት አድርጌ ልንገራችሁማ…. ሰውየው ዕድሜ ጠገብ መሆናቸውን ለማወቅ ጠጉራቸውን ተመልክቶ ብቻ መረዳት ይቻላል። አንድም እንኳ ጥቁር ጠጉር አይታይባቸውም። ሙሉ ነጭ ጥጥ የመሰለ ባለ ግርማ ሞገስ ጠጉር ባለቤት ናቸው! ልጅየው ዕውቀት ጠገብ እንዳልሆነ ለማወቅ አነጋገሩን ብቻ ሰምቶ መረዳት ይቻላል። አንድም እንኳ ብስለት ያለው ነገር አይታይበትም። ሙሉ ነጭ የሆነ ከለር አልባ አነጋገር […]![]()
ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ እውነት በሃሰት ዲል ሲመታ! ላለፉት ስድስት ዓመታት ኢትየጵያ ውስጥ ያለውን የፐሬስ ነጻነት ለማስከበር በሚደረገው ግብግብ ውስጥ የትግሉ ደጋፊ በመሆን በርካታ ጦማሮችን ጽፌያለሁ፡፡ በ2009 ባቀረብኩት ርእስ ስር የሰፈረው፤‹‹በኢትዮጵያ ነጻ ፐሬስ አኳያ ያለው የጦርነት ጥበብ›› የሚል …
የኢንተርኔት አገልግሎት ችግር በሲስተሙ ላይ እክል ፈጥሯልየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቅርቡ ተግባራዊ ባደረገው አዲሱ የኮር ባንቢንግ ሲስተም በመላ አገሪቱ …
በሚቀጥለው ዓመት አሥረኛ ዓመቱን የሚያስቆጥረውን የአዲስ አበባ ከተማ ማስተር ፕላን በድጋሚ የሚከልስ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት፣ በከተማ አስተዳደሩ ሥራ አስ…
ሥራው በመቀላጠፍ ላይ በሚገኘው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚፈጠረው ሰው ሠራሽ ሐይቅ በቀጣይ የሚገነባውን የመንድያ ኃይል ማመንጫ ግድብን እ
በአገራችን የሚደረገው፣ ስለአገራችን የሚነገረውና በዓለም ደረጃ መዳቢዎች ተሰራጨ የሚባለውን ሪፖርት ስንመረምረው ‹‹እሰይ›› የሚያሰኝ እናገኝና፣ ‹
ኢትዮጵያ በግዳጅ ሰፈራ እያካሄደች ነው በሚል በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ሲቀርብ የነበረውን ውንጀላ መሠረተ ቢስ ሆኖ እንዳገኘው የአውሮፓ ኅብረት አስ
ወደ ክሊኒኩ የሚወስደው አቋራጭ ግራና ቀኝ ጥግ ጥግ ይዘው በተቀመጡ፣ እንዲሁም በሚወጡ በሚወርዱ ሴቶች ተጨናንቋል፡፡ ጥቂት ወንዶችም አሉ፡፡
በተከሰሱበት የሽብርተኝነት ወንጀል ጥፋተኛ መሆናቸው ተረጋግጦ ፍርድ ከተሰጠ በኋላ፣ የቅጣት ማቅለያ ሐሳብቸውን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤቱ ሲያሳውቅ በቅድ
በኢትዮጵያ የሦስት ዓመታት ቆይታቸውን አጠናቀው በመጪው ማክሰኞ ወደ ባግዳድ ለሌላ ተልዕኮ ያመራሉ፡፡
ለትምህርቱ ዘርፍ በተመደበው ከፍተኛ በጀት በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተቋቁመው በየዓመቱ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ምሩቃን እየወጡ ነው፡፡
ኦቨርሲስ ኢንፍራስትራክቸር አላያንስ የተሰኘው የህንድ ኩባንያ ከአዋሽ ጂቡቲ የሚዘረጋው የባቡር መስመር ግንባታ ሥራ እንዲሰጠው፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡ
የርዋንዳ ፍርድ ቤት ክስ በተመሠረተባቸው በወህኒ የሚገኙት የተባበሩት ዴሞክራሲያዊ ኃይላት የተባለው የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በሆኑት በወይዘሮ ቪክቷር ኢንጋ