ከመ/ር ቀለሙ ሁነኛው | ፍኖተ-ነጻነት ዛሬ ካለው የአለማችን ተጨባጭ ሁኔታ የየትኛውም አገር መሪዎች ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀሱ የሚደረገው ጥበቃ እጅግ የጠነከረ ነው፡፡ ተራ ሰው በነበሩ ጊዜ እንዳሻቸው በህዝብ መሀከል የሚንቀሳቀሱ ሁሉ የሥልጣን ማማው ላይ ሲወጡ ዙሪያገባቸው በጦር መሣሪያ ይከበባል፡ በሚያልፉባቸው መንገዶች …

በአቶ መለስ የሚሸበሩት የአዲስ አበባ ጎዳናዎች Read more »

የኢትዮጵያዊ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ዴሞክራሲያዊ) ከሰኔ ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፯ ፪ ሺህ ፬ ዓ. ም (June 30 to July 4, 2012) ድረስ ከተለያዩ ክፍለ ዓለማት የመጡ አባላቱ የተሳተፉበት ስድስተኛ ጉባዔውን አካሂዶ በተሳካ ሁኔታ አጠናቀቀ። ጉባዔው የድርጅቱን የአመራር ምክር ቤት እና …

ኢሕአፓ (ዴሞክራሲያዊ) ስድስተኛ ጉባዔውን አካሄደ Read more »

በ1998 ዓ.ም አካባቢ ከጓደኞቼ ጋር ሆኜ፤ ለአንድ ስታስቲክሳዊ ስራ ወደ ወደ አርማጭሆ አካባቢ ሄጄ ነበር። በወሬ ደረጃ ስንሰማው የነበረ “አርበኞች ግንባር” በመባል የሚታወቅ የታጠቀ ቡድን እዚህ አካባቢ “በህይወት” መኖሩን ሰማሁ። ለስታስቲክሳዊ ስራው የገጠሩን መንደር መንገድ እንዲመሩን የተመደቡልን የመንግስት ታጣቂዎች ነበሩ። እኔ እና ሌሎች ከአዲሳባ ለስራ ወደ እዚህ የመጣን ልጆች ስለ አርበኞች ግንባር በደንብ ለማወቅ ጉጉት […]

የዓለምአቀፉ የግብርና ልማት ድርጅቱ ካናዮ ንዋንዜ ይህንን አስተያየታቸውን የሰጡት ዋሽንግተን ዲሲ ላይ በተካሄደው የጂ ስምንት ስብሰባና በውጤቱ ላይ አተኩረው በቅርቡ በኢንተርኔት ባሄዱት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡

ትላንት ሐምሌ 2/ 2004 ዓ.ም ታዋቂው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ኬኒያ በሚገኘው ኤርትራ ኤንባሲ መታየቱን ናይሮቢ የሚገኙ ኤርትራዊ ወዳጆቼ ነገሩኝ። ኃይሌ ገብረስላሴ ኤርትራ ኤንባሲ ምን ይሰራል!? በነገራችን ላይ እንዲህ አይነት የጭምጭምታ ወሬዎችን መናቅ አይገባም። ከዚህ በፊት ራሱ ኃይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ ሌሎችም ራሳቸውን “ሽማግሌ” ብለው የሚጠሩ ግለሰቦች ተሰባስበው በቃሊቲው እስር ቤት ሲመላለሱ ነበር። የሚል ጭምጭምታ በሰማን በማግስቱ […]

ከአሰፋ ገብረማርያም ተሰማ ከሁሉ አስቀድሜ የማክበር ሰላምታዬን ከLas Vegas በትህትና አቀርባለሁ። ከሰኔ 24-26 ቀን 2004 አ.ም(July 1-3/12) በሰሜን አሜሪካ በቴክሳስ ዋና ከተማ በዳላስ(Dallas,TX )በተደረገውላይ በታዛቢነት እንድገኝ የላስ ቬጋስ ቻፕተር(Chapter-የአካባቢ ምክር ቤት) በጋበዘኝ መሰረት፤የጉባኤውን ሂደትና አፈፃፀም ሶስት ቀን ሙሉ በአንክሮና በጥሞና …

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ አጭር ዘገባ Read more »

ከፕ/ር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ) የምጽዋት ምርኮኛ ‹‹ቦንዴጅ›› ከንግሊዚኛ ሲተረጎም በውጭ ሃይል በምርኮኝነት መታገት ወይም መያዝ ማለት ነው፡፡ ሕዝቦች ለእዳ ሲዳረጉ ያን ጊዜ የዕዳ ምርኮኛነት ይሆናሉ:: ተገደው አለፈቃድኘት ሲያገለገሉ በባርነት ገበሩ ማለት ነው:: በ1960ው አመታት በፊት አፍሪካ የቅኘ አገዛዝ …

ኢትዮጵያ የኛ፥ የምጽዋት ምርኮኛ? Read more »

ሰሞኑን ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን “አንድ ሀገር ብዙ ሃይማኖት” በሚል ርዕስ ዶክመንተሪ ፊልም አሳይቶን እንደ ቡና ደጋግመን ጠጥተነዋል። ዶክመንተሪው ርዕሱ ደስ ይላል። እውነት ነው ኢትዮጵያ አንድ ናት እውነት ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ሃይማኖት አለ መኖርም አለበት። (በመርህ ደረጃ ይሄ ትክክል ነው! (ወይ መርህ…! አትሉኝም!?)) የኢቲቪ ዶክመንተሪ ግን ሆነ ብሎም ይሁን ሰይጣን አሳስቶት አንዱን በአንዱ ላይ ጭራሽ የሚያነሳሳ […]

«ለማስተዋወቂያ ያወጣነው የገንዘብ ወጪ አነስተኛ ነው። ሂሳቡ ገና ባለመሰላቱ ይሄ ነው የሚባል ቁጥር መናገር ግን አልችልም። ከወገኖቻችን ጋር አብረው የሚኖሩ አፍሪካውያን-አሜሪካውያንና ሌሎች ዜጎችም አንድ ላይ የሚያያዝ ዝግጅት ነው። በሥራችን በጣም ረክተናል።» ESAONE «ገንዘብ በገፍ በማፍሰስ በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ ለመከፋፈል የተደረገ ያልተሳካ አሳዛኝ ጥረት ነበር። መና ቀርቷል።» የቡድኑ ተቃዋሚዎች።

የመገናኛ ብዙኃን ተቋሙ ራሱ የጋዜጠኛውን የሞያ ብቃት አረጋግጦ ከሚፈጽመው በስተቀር በዩናይትድ ስቴትስ ጋዜጠኛውን ለሥራው ፍቃድ የሚሰጥና የሚጠይቅ ወገን የለም

በተመስገን ደሳለኝ (ፍትህ ጋዜጣ – አዲስ አበባ)
አዲስ አበባ በለውጥ ፍላጐት ከአፍ እስከ ገደቧ ታጥናለች። እዚህም እዚያም የፖለቲካ ወግ ይጠሰቃል። በቡድን …

“እጃቸውን ታጥበው መመርያ እየቀያየሩ ንግግር የሚያሳምሩ አሉ” የታክሲ ባለንብረቶች ማኅበራት ተወካዮች“ተራ አስከባሪዎች ከአንድ ማፍያ ድርጅት የማያ

•    በግል አየር መንገዶች ላይ የተጣለው የአውሮፕላን መቀመጫ ቁጥር ገደብ ሊነሳ ነው •    የውጪ ባለሀብቶች ተሳትፎ ሊፈቀድ ነው •    በሞጆ አካባቢ ዓለ…

አቶ ተሻለ ሰብሮ፣ የኢራፓ ፕሬዚዳንት
ምርጫ 97ን ተከትሎ በኅብረተሰቡ ዘንድ የተፈጠረውን ከፖለቲካ የመሸሽ ሁኔታ ለማስተካከልና ተስፋ የቆረጠውን ሕዝብ ተ…

–    ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉየኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሁለት ኦዲተሮች፣ የሒሳብ ምርመራ እንዲያደርጉ ከተላኩበት የግል ድርጅት አንድ ሚሊዮ…

ሦስት ልጆቻቸውን በኢትዮ ፓረንትስ ትምህርት ቤት እያስተማሩ የሚገኙት አቶ ተክሉ (ስማቸው ተቀይሯል) ሰሞኑን ከትምህርት ቤቱ የደረሳቸው ደብዳቤ ‹‹ዱብ ዕ

–    የምርት ገበያ አዲሱ ሥራ አስፈጻሚ በዚህ ወር ሥራ ይጀምራሉየኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር እሌኒ ገብረ መድኅን በምርት ገበያው ለአ

ከጥቂት ወራት በፊት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ‹‹ግልጽና ግልጽ›› በሆነ መንገድ በግሉ ዘርፍ ብቻ ሳይሆን፣ በመንግሥት ውስጥም ‹‹የመንግሥት

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ከወሎ ሠፈር ወደ ጐተራ በሚወስደው መንገድ ወንጌላዊት ሕንፃ ሥር የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጐተራ ቅርንጫፍን ሰኔ 29 ለ30…

•    ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቤቱታ አቀረበየኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ዕቃ የማጓጓዝ ሥራዎች በሙሉ በሞኖፖል ተ

ከዶ/ር አክሎግ ቢራራ በቁጥር ስድስት ለማስረዳት የሞከርኩት፤ የህወሓትን ተደጋጋሚ መራራ በደል በሚገባ ለማሳየት፤ ስርአቱ በቀጥታ፤ ጠባብ ዘረኝነትን፤ የገዥ ፓርቲን፤ መንግስትንና ጠቅላላ የመንግስት አስተዳደርን ከአንድ ላይ ቆላልፎ፤ (Total merger of ethnicity, political party, government and state) ወገናዊና አድሏዊ በሆነ መንገድ፤ የበላይነት …

እኛስ ለነጻነት ምን እንሰራለን? (አክሎግ ቢራራ) Read more »

ዩናይትድ ስቴትስ የሶማሊያዉን አክራሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብንና ሕብረት ለሶማሊያ ዳግም ነፃነት ይባል የነበረዉን ሥብስብ ይረዳሉ ባለቻቸዉ በሁለት የ…

ጆኒ ግደይ ለዶቸ ቬለ ቡድን እግር ኳስ ሲጫወት አንድ ዓመት ሆኖቷል። በሳምንት 2 ቀን ልምምድ ያደርጋል። ለአንድ ኢትዮጵያዊ ፤እግር ኳስ በውጭው አለም ውስጥ …

በሌላ በኩል በቅርቡ ባንጁል-ጋምቢያ ላይ ተሰይሞ የነበረዉ የአፍሪቃ የሠብአዊ መብት ኮሚሽን የኢትዮጵያ የሠብአዊ መብት ይዞታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ

በታምሩ ገዳ
እውቁ የነጻ ፕሬስ አባል፡ ጋዜጠኛ እና ጸሃፊ እስክንድር ነጋ እና የአንድነት ፓርቲው ከፍተኛ አመራር አቶ አንዱአለም አራጌን ጨምሮ ሃያ አራት

እትዬ ፍዳዬንአየሁ ይባላሉ። በሽሮሜዳ አካባቢ ነዋሪ ናቸው። ዋና ስማቸው እንኳ ወርቅያንጥፉ ነበር። ነገር ግን ወርቅ አልተነጠፈላቸውም። ከባለቤታቸው አቶ ሃይለኛው ጋር ሲኖሩ አንድ ልጅ አፍርተዋል። የልጃቸው ስም እንደማንም የደሀ ቤተሰብ ልጅ ተስፋዬ ነው። ያው እንደሚታወቀው፤ በምስኪን ቤተሰብ ውስጥ የመጀመሪያ ልጅ ሲወለድ የሚወጣለት ስም ተስፋዬ ነው። ምክንያቱም ቤተሰቦቹ ተስፋ የሚያደርጉት ከእግዜር ቀጥሎ ልጃቸውን በመሆኑ ነው። እትዬ ፍዳዬን […]

እትዬ ፍዳዬንአየሁ ይባላሉ። በሽሮሜዳ አካባቢ ነዋሪ ናቸው። ዋና ስማቸው እንኳ ወርቅያንጥፉ ነበር። ነገር ግን ወርቅ አልተነጠፈላቸውም። ከባለቤታቸው አቶ ሃይለኛው ጋር ሲኖሩ አንድ ልጅ አፍርተዋል። የልጃቸው ስም እንደማንም የደሀ ቤተሰብ ልጅ ተስፋዬ ነው። ያው እንደሚታወቀው፤ በምስኪን ቤተሰብ ውስጥ የመጀመሪያ ልጅ ሲወለድ የሚወጣለት ስም ተስፋዬ ነው። ምክንያቱም ቤተሰቦቹ ተስፋ የሚያደርጉት ከእግዜር ቀጥሎ ልጃቸውን በመሆኑ ነው። እትዬ ፍዳዬን […]

በአክሱማውያን ታሪክ «አልነጃሺ» የተባለ የሰለመ ንጉሥ ነበርን፡- ስለ ነቢዩ መሀመድ፣ የእስልምና ሃይማኖት እና ኢትዮጵያ ግንኙነት ዙሪያ ታሪክ የሚነግረን ሀቅ ምንድን ነው? በፍቅር ለይኩን፡፡ [[email protected]/[email protected]] ከጥቂት ወራት በፊት የመንግሥታቸውን የሥራ ሂደት ሪፖርት ለማሰማትና ከክቡራን የምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት በፓርላማ የተገኙት ክቡር ጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊ በሀገራችን ከጊዜ ወደ ጊዜ መስመሩን እየሳተ እየሄደ ስላለውና […]

ሇሁሇተኛ ጊዜ የተጠራ ታሊቅ የሰሊማዊ ሰሌፍ ሇሃገር ወዲዴ ኢትዮጵያዉያን በሙለ!!!!!! ሇሆዲቸዉ ያዯሩ የአሊሙዱ አሽከሮች AESAONE በሚሌ ስም ወሽንግተን ዱሲ ያዘጋጁትን የወያኔ ፌስቲቫሌ ሇመቃወም በተዘጋጀዉ ሕዝባዊ ሰሌፍ ሊይ እንዱገኙ በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም እንጠይቀሇን። በRFK Stadium የተቃዉሞ ሰሌፍ ሊይ በመገኘት እነማ የኢትዮጵያን …

ሇሁሇተኛ ጊዜ የተጠራ ታሊቅ የሰሊማዊ ሰሌፍ ሇሃገር ወዲዴ ኢትዮጵያዉያን በሙለ!!!!!! ሇሆዲቸዉ ያዯሩ የአሊሙዱ አሽከሮች AESAONE በሚሌ ስም ወሽንግተን ዱሲ ያዘጋጁትን የወያኔ ፌስቲቫሌ ሇመቃወም በተዘጋጀዉ ሕዝባዊ ሰሌፍ ሊይ እንዱገኙ በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም እንጠይቀሇን። በRFK Stadium የተቃዉሞ ሰሌፍ ሊይ በመገኘት እነማ የኢትዮጵያን ሕዝብ መከራና ስቃይ ችሊ በማሇት ሇሆዲቸዉ እንዲዯሩና ስብእናቸዉን ሇገንዘብ እንዯሸጡ ሇይተዉ ይወቋቸዉ። ቀን፡ ሰዓት፡ ቦታ፡ Friday July 6, 2012. 3፡00PM. RFK Stadium, Washington DC. Read more »

ከቴድሮስ ሐይሌ([email protected]) ‘’መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ ሆዳቸው አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው ፥መጨረሻቸው ጥፋት ነው ።’’ ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3፥19 ዋሽቶ ለመኖር ልቤ አይችልም ከቶ፤ ታምኖ ይኖራል እንጂ ያለውን በልቶ። ደልቶኝ የሞላ ኑሮ መኖር ባልጠላም፤ ይህን ለማግኘት ብዬ እኔ አላጣም ሰላም ። …ሕሊና ሲያጣ ሰላም ወርቅ አልማዝ ሞልቶ ፤ ሳይተኙ መኖር ሊኖር ከራስ […]

በአፋር ክልል ማክሰኞና ረቡዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የነበሩ ተጠርጣሪዎች፤ በፌዴራል የፖሊስ ሃይል ተገድለዋል በሚል የአካባቢው ማህበረሰብ ቁጣውን ገልጿል።