ከአዋሽ ጂቡቲ የሚዘረጋውን የባቡር መስመር የህንድ ኩባንያ ሊረከበው ይችላል Ethiopian Reporter June 30, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship ኦቨርሲስ ኢንፍራስትራክቸር አላያንስ የተሰኘው የህንድ ኩባንያ ከአዋሽ ጂቡቲ የሚዘረጋው የባቡር መስመር ግንባታ ሥራ እንዲሰጠው፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንን እየወተወተ መሆኑን ምንጮች ገለጹ፡፡