የኬንያ ዘመቻ በሶማሊያ

በሰሜን ኬንያ በሁለት ዓብያተ-ክርስቲያን ላይ በደረሰ የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 17 ሰዎች ሲገደሉ አርባ የሚሆኑም ቆስለዋል። ጥቃት አድራሾቹ ጥቃት ከጣሉ በኋላ ማንነታቸው ሳይታወቅ ሸሽተው ተሰውረዋል።