ሱዳንና የፖለቲካው ትንንቅ፣

በሱዳን መዲና በካርቱም፣ የኑሮ ውድነትን፣ የፍትኅና ርትእ እጦትንና የመሳሰሉ የኅብረተሰቡን ችግሮች መነሻ በማድረግ፤ ተቃዋሚዎች በተከታታይ አደባባይ እየወጡ ሰልፍ ሲያሳዩና የመንግሥት ፀጥታ አስከባሪ ኃይሎችም፤ በጭካኔ አመጹን ለማረቅ